#አስቸኳይ እባካችሁ ሼር አድርጉት እባካችሁ 🙏🙏
ኢትዮጵያውያን አሁን ሁላችንም እቺ እህታችን አበቅ የለሽ አደባን በቻልነው ሁሉ ማገዝ አለብን። እህታችን ልጇ በአስቃቂ ሁኔታ ከሞተችባት በኋላ በነርስነት 7ዓመት ህብረተሠቡን ካገለገችበት ሙያ በገዳዩ ቤተሰቦች ሽሽት ተፈናቅላለች።
እንዲሁም ፅዳት ብትገባም አሁንም የገዳዩ እህት ና ወንድም ሽሽት ከስራ ተሰናብታለች። የገዳዩ ወንድም እዛው ባህርዳር አንድ ትልቅ መንግስት መስሪያ ቤት ስለሚሰራ እጁ ረጅም ስለሆነ እቺን ምንም ወገን የሌላት እህታችንን ፣ ሲያስድዱ ና Abuse ሲያደርጏት ክርመዋል።
አሁን ምንም ስራ የሌላት ና ሌላ አንዲት ሴት ልጅ ያለቻት ሲሆን እሷን ለመርዳት ና ራሷን ለመርዳት እንዲያስችል አካውንቷን ይፋ ማድረግ ተገቢ ሆኗል።
እሷ ግን እኔ የምፈልገው ከዚህ ሀገር መስደድ ነው
እያለች እያለቀስች ትገኛለች። እንዲሁም እኔ የምፈልገው ፍትህ ብቻ ነው ፣ ምንም አልፍልግም ብትልም በስንት ማግባባት በኃላ እሺ ብላ አካውንቷን ሰጥታለች።
አይዞሽ አለንልሽ እንበላት በአካውንቷ የቻልነውን እናስገባላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000177318934
አበቅ የለሽ አደባ
ስልኳ :- 0942707163
አበቅ የለሽ አደባ
ፓስቱን ፊስቡክ ላይ እንዲሸራሸር :- ሼር ፣ኮሜንት ፣ላይክ ፣ በማድረግ ተባበሯት አይዞሽ አለን ከጎንሽ ነን እንበላት::
ኢትዮጵያውያን አሁን ሁላችንም እቺ እህታችን አበቅ የለሽ አደባን በቻልነው ሁሉ ማገዝ አለብን። እህታችን ልጇ በአስቃቂ ሁኔታ ከሞተችባት በኋላ በነርስነት 7ዓመት ህብረተሠቡን ካገለገችበት ሙያ በገዳዩ ቤተሰቦች ሽሽት ተፈናቅላለች።
እንዲሁም ፅዳት ብትገባም አሁንም የገዳዩ እህት ና ወንድም ሽሽት ከስራ ተሰናብታለች። የገዳዩ ወንድም እዛው ባህርዳር አንድ ትልቅ መንግስት መስሪያ ቤት ስለሚሰራ እጁ ረጅም ስለሆነ እቺን ምንም ወገን የሌላት እህታችንን ፣ ሲያስድዱ ና Abuse ሲያደርጏት ክርመዋል።
አሁን ምንም ስራ የሌላት ና ሌላ አንዲት ሴት ልጅ ያለቻት ሲሆን እሷን ለመርዳት ና ራሷን ለመርዳት እንዲያስችል አካውንቷን ይፋ ማድረግ ተገቢ ሆኗል።
እሷ ግን እኔ የምፈልገው ከዚህ ሀገር መስደድ ነው
እያለች እያለቀስች ትገኛለች። እንዲሁም እኔ የምፈልገው ፍትህ ብቻ ነው ፣ ምንም አልፍልግም ብትልም በስንት ማግባባት በኃላ እሺ ብላ አካውንቷን ሰጥታለች።
አይዞሽ አለንልሽ እንበላት በአካውንቷ የቻልነውን እናስገባላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000177318934
አበቅ የለሽ አደባ
ስልኳ :- 0942707163
አበቅ የለሽ አደባ
ፓስቱን ፊስቡክ ላይ እንዲሸራሸር :- ሼር ፣ኮሜንት ፣ላይክ ፣ በማድረግ ተባበሯት አይዞሽ አለን ከጎንሽ ነን እንበላት::