ማኅበረ-መድኃኔዓለም dan repost
👉 ©የነነዌን ጾም ማሳለጫችን ይኹን!!
#የምህረት በር
በ ቃኘው ወልዴ
ንስሐን [በአንጻረ-ሕዝበ-ነነዌ] አጥብቆ ሰባኪ ፣ መንፈሳዊነት ለሚጎረብጠው መንቻካ ልብ አለዛቢ ዘይት ፣ መንፈሳዊ ቁመናን ከራስ ጠጉር እስከ እግር ጥፍር በዓይነ ሕሊና የሚከስት መስታወት ፣ የእግዚአብሔርን ምሕረት እና የእኛን ምንነት መሳ ለመሳ እያሳየ ነፍስን ኧረ ንቂ እያለ ወትዋች......
መጽሐፍ #የምሕረት_በር!
የነነዌን ጾም ማሳለጫችን ይኹን!!
ከተጣልኹበት ሰማኝ!!
‹‹... ተጣልኹ ፣ እርሱም ከተጣልኹበት ከጥልቁ ሰማኝ ፣ ሞት በሲኦል መካከል አሳለፈኝ ፣ አንተ ግን ጠበቅኸኝ፡፡ ባሕር ከበበኝ አንተም ያለ መቅዘፊያ ጠበቅኸኝ፡፡ አንተ በጥልቁ ቆለፍኽብኝ ፣ ወደ ባሕሩም ጣልኸኝ፡፡ ወደ ባሕሩ ጥልቅ ወረድኹ ፤ እሞት ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ሞት ሰለቀጠኝ ፣ አንተ ግን በአፉ ውስጥ ሕያው አድርገኽ አኖርኸኝ፡፡ ምንም እንኳን ውኃው ቢሸፍነኝም ፥ እታፈን ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ዳሩ ግን መደነቅ ያዘኝ! ህየንተ ሞት ሕይወት ከፍ ከፍ አደረገኝ! ተስፋዬ ሙሉ ለሙሉ ሲሟጠጥ አንተ መለስኸኝ፡፡ ስለዚኽ ከጥልቁ ባሕር አንደበቴ በብዙ አመሰገነኽ ፤ ከባሕሩ ጠለልም በደስታ ለገናናው ስምኽ ዘመርኩልኽ!🙏 ጌታ ኾይ፥ በኢየሩሳሌም ባለው ታላቅ ቤተ መቅደስ በታቦቱ ተውኩኽ [ከአንተ ተለይቼ ወጣኹ] ፣ ነገር ግን በመሬት ሥር በጥልቁ ለእኔ መንገድን ስታዘጋጅልኝ አገኘኹኽ! አንተ ከውኆች በላይና በታች ፣ በእርሱ ውስጥና ከርሱ ወዲያም በምልዓት አለኽ፡፡ አድባራት ፣ ቀላያት ፣ አቅጣጫዎች ኹሉም ያለማቋረጥ ያለመታከት ያመሰግኑኻል!! ...»
[የምሕረት በር፣ ገጽ 261]
መጽሐፉን በ፦ግዮን መጻሕፍት ያገኙታልhttps://t.me/GhionBookStore1623
#የምህረት በር
በ ቃኘው ወልዴ
ንስሐን [በአንጻረ-ሕዝበ-ነነዌ] አጥብቆ ሰባኪ ፣ መንፈሳዊነት ለሚጎረብጠው መንቻካ ልብ አለዛቢ ዘይት ፣ መንፈሳዊ ቁመናን ከራስ ጠጉር እስከ እግር ጥፍር በዓይነ ሕሊና የሚከስት መስታወት ፣ የእግዚአብሔርን ምሕረት እና የእኛን ምንነት መሳ ለመሳ እያሳየ ነፍስን ኧረ ንቂ እያለ ወትዋች......
መጽሐፍ #የምሕረት_በር!
የነነዌን ጾም ማሳለጫችን ይኹን!!
ከተጣልኹበት ሰማኝ!!
‹‹... ተጣልኹ ፣ እርሱም ከተጣልኹበት ከጥልቁ ሰማኝ ፣ ሞት በሲኦል መካከል አሳለፈኝ ፣ አንተ ግን ጠበቅኸኝ፡፡ ባሕር ከበበኝ አንተም ያለ መቅዘፊያ ጠበቅኸኝ፡፡ አንተ በጥልቁ ቆለፍኽብኝ ፣ ወደ ባሕሩም ጣልኸኝ፡፡ ወደ ባሕሩ ጥልቅ ወረድኹ ፤ እሞት ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ሞት ሰለቀጠኝ ፣ አንተ ግን በአፉ ውስጥ ሕያው አድርገኽ አኖርኸኝ፡፡ ምንም እንኳን ውኃው ቢሸፍነኝም ፥ እታፈን ዘንድ ግን አልተውኸኝም፡፡ ዳሩ ግን መደነቅ ያዘኝ! ህየንተ ሞት ሕይወት ከፍ ከፍ አደረገኝ! ተስፋዬ ሙሉ ለሙሉ ሲሟጠጥ አንተ መለስኸኝ፡፡ ስለዚኽ ከጥልቁ ባሕር አንደበቴ በብዙ አመሰገነኽ ፤ ከባሕሩ ጠለልም በደስታ ለገናናው ስምኽ ዘመርኩልኽ!🙏 ጌታ ኾይ፥ በኢየሩሳሌም ባለው ታላቅ ቤተ መቅደስ በታቦቱ ተውኩኽ [ከአንተ ተለይቼ ወጣኹ] ፣ ነገር ግን በመሬት ሥር በጥልቁ ለእኔ መንገድን ስታዘጋጅልኝ አገኘኹኽ! አንተ ከውኆች በላይና በታች ፣ በእርሱ ውስጥና ከርሱ ወዲያም በምልዓት አለኽ፡፡ አድባራት ፣ ቀላያት ፣ አቅጣጫዎች ኹሉም ያለማቋረጥ ያለመታከት ያመሰግኑኻል!! ...»
[የምሕረት በር፣ ገጽ 261]
መጽሐፉን በ፦ግዮን መጻሕፍት ያገኙታልhttps://t.me/GhionBookStore1623