ቆይ ግን ምን ታስቦ ነው?
ቢያንስ እንደት ግልፅ የሆነ የመረጃ ፍሰት አይኖርም?
ቀጣይ ምን ዜና እስከምንሰማ ነው የምንጠብቀው?
በነዚህ ዓይነ ስውራን ጉዳይ አላህ አይጠይቀንም ወይ?
ጭራሽ በእንቶ ፋንቶ ትሬንድ ተጠምደናል። ይህ ደብዳቤ የተላከልኝ ችግሩ ከተከሰተ ጀምሮ ለሚመለከታቸው የመጅሊስ ተቋማት በአካል ጭምር በመገኘት በተደጋጋሚ ሲያመለክት ከነበረው ዐብደ-ል'ሏህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም ተቋም ነው።
ቢያንስ እንደት ግልፅ የሆነ የመረጃ ፍሰት አይኖርም?
ቀጣይ ምን ዜና እስከምንሰማ ነው የምንጠብቀው?
በነዚህ ዓይነ ስውራን ጉዳይ አላህ አይጠይቀንም ወይ?
ጭራሽ በእንቶ ፋንቶ ትሬንድ ተጠምደናል። ይህ ደብዳቤ የተላከልኝ ችግሩ ከተከሰተ ጀምሮ ለሚመለከታቸው የመጅሊስ ተቋማት በአካል ጭምር በመገኘት በተደጋጋሚ ሲያመለክት ከነበረው ዐብደ-ል'ሏህ ኢብኑ ኡሚ መኽቱም ተቋም ነው።