#ተውሒድ!
ረሱል (ﷺ) ለኢብኑ አባስ እንዲህ ብለውታል፦
﴿يا غلامُ احفظ اللهَ يحفظك، احفظ اللهَ تجده تجاهك، إذا سألت فاسألِ اللهَ، وإذا استعنت فاستعن بالله، واعلم أن الأمةَ لو اجتمعت على أن ينفعوك بشيءٍ؛ لم ينفعوك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ لك، ولو اجتمعوا على أن يضروك بشيءٍ؛ لم يضروك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ عليك، رفعتِ الأقلامُ، وجفَّت الصحفُ.﴾
“አንተ ልጅ ሆይ! አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝ በአላህ ታገዝ። እወቅ! ህዝቦች
ባጠቃላይ በሆነ ነገር ሊጠቅሙህ ቢሰባሰቡ አላህ ላንተ በፃፈልህ በሆነ ነገር እንጂ አይጠቅሙህም። ስሆን ነገር ሊጎዱህ ቢሰባሰቡም አላህ ባንተ ላይ በፃፈው ነገር እንጂ አይጎዱህም። ብእሮቹ ተነስተዋል መዝገቦቹ ደርቀዋል።”
📚 አልሚሽካት: 5302
ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
ረሱል (ﷺ) ለኢብኑ አባስ እንዲህ ብለውታል፦
﴿يا غلامُ احفظ اللهَ يحفظك، احفظ اللهَ تجده تجاهك، إذا سألت فاسألِ اللهَ، وإذا استعنت فاستعن بالله، واعلم أن الأمةَ لو اجتمعت على أن ينفعوك بشيءٍ؛ لم ينفعوك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ لك، ولو اجتمعوا على أن يضروك بشيءٍ؛ لم يضروك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ عليك، رفعتِ الأقلامُ، وجفَّت الصحفُ.﴾
“አንተ ልጅ ሆይ! አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝ በአላህ ታገዝ። እወቅ! ህዝቦች
ባጠቃላይ በሆነ ነገር ሊጠቅሙህ ቢሰባሰቡ አላህ ላንተ በፃፈልህ በሆነ ነገር እንጂ አይጠቅሙህም። ስሆን ነገር ሊጎዱህ ቢሰባሰቡም አላህ ባንተ ላይ በፃፈው ነገር እንጂ አይጎዱህም። ብእሮቹ ተነስተዋል መዝገቦቹ ደርቀዋል።”
📚 አልሚሽካት: 5302
ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic