🔸🔸🔺🔺🔹🔸
❤️ የፍቅር ጥግ ❤️
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 3️⃣2️⃣
እኔ እናቴ ከሞተች ቡሀላ አንድ ቦታ ተረጋግቶ መቆየት አልችልም ሰላም አይሰጠኝም፡፡
የኔ አልበቃ ብሎ እዮብንም ቀኑን ሙሉ ሳዞረው ዋልኩ ልእልትም ክላስ ስለነበራት እሷን አድርሰናት።
ከክላስ ከወጣች ቡሀላም አብራን አመሸችና ወደቤት ሄደች ስትሄድ ለእዮብ በግድ ብር ሰጥታው ስለነበር እናጥፋት ተባብለን እየጠጣን አመሸን።ብራችን ሲያልቅ ከመጠጥ ቤቱ እስከቤት በእግራችን መራመድ ጀመርን ።ሁለታችንም ዝም ብለን ነው ምንራመደው እዮብ የጥሞና ጊዜ ይለዋል ወክ ስናደርግ ከማንምጋ መነጋገር አይፈልግም ከራሱጋ ብቻ እያወራ መሄድ ሚፈልገው፡፡
ወደሰፈር እየገባን አስፋልቱ መታጠፊያጋ ስንደርስ የሚጮህ ድምፅ ሰምተን ወደኋላ ተመለሰን ድምፁ ከየት እንደሚመጣ ተምታታብን ወደቀኝም ወደግራም አየን የሰቆቃ ድምፅ ነው ሚሰማን እየሮጥን ወደታችኛው አስፋልት ተሻገርን ወደ ድምፁ እየቀረብኩ ስመጣ ውስጤ መረበሽ ጀመረ ድምፁን ወደሰማንበትጋ መሮጥ ጀመርን ከአስፋልቱ በታች ደልድይ አለ ድምፁ ከድልድዩ ስር ነው ሚወጣው። ሁለታችንም እኩል አይናችንን ከድልድዩ ስር ላክነው።
በግምት 7 ወይ ስምንት ይሆናል ክብ ሰርተው አንዷን ሴት እየተፈራረቁ ይደፍሯታል አንድ ድምፅ ባወጣች ቁጥር አንድ ዱላ ያርፍባታል አንዱ እስኪጨርስ አንዱ ሱሪውን ለማውለቅ አሰፍስፎ ይጠብቃል።
ያንን ሳይ አልቻልኩም በድልድዩ ለመዝለል የማይተሰብ ስለሆነ ወደነሱጋ ለመውረድ መሮጥ ጀመርኩ፡፡ እዮብ ተከተለኝና ያዘኝ ምን ሆነሀል ለምንድነው
ምትይዘኝ አልኩት።
ወዴት ነው አለኝ።አታይም እንዴ እየተደፈረችኮ ነው ሄደን እናድናት እንጂ አልኩት።ተረጋጋ ባህራን አንተ ስፓይደር ማን ወይ ደሞ የፊልም አክተር አደለሁም ብቻህን ሄደህ ለስምንት ምትፋለመው አታያቸውም እንዴ እነሱኮ ብዙ ናቸው በዛ ላይ የጎዳና ልጆች ናቸው አብዛኛው የጎዳና ልጅ ደሞ ተስፋ የቆረጠ ነው ቢሞትም ቢገልም ግዴለውም አለኝ።
እኔ ለመኖር መች ፈለኩ አልኩት እሱ ጥብቅ አድርጎ ይዞ አለቅም አለኝ፡፡ ለመታገል እራሱ አቅም ሳጣ ድምፄን ጮክ አድርጌ አይቼሀለሁ ፖሊስ ፖሊስ እያልኩ መጮህ ጀመርኩ። ከመቅፅበት ከነዛ ሁላ ልጆች ወደኛ የድንጋይ መአት ይወረወር ጀመር እዮብ በምትወዳት እናትህ ይዤሀለሁ ባህራን እንሩጥ በቃ ካሁን ቡሀላ ስለሚፈሩ መልሰው አይደፍሯትም በእርግጠኝነት ከስምንቱ አምስቱ ጩቤ ይዘዋል አለኝ።
ድንጋዩና የእዮብ ልመና ሲበረታብኝ መሮጥ ጀመርኩ እየሮጥን ወደቤታችን ገባን። አንዳንድ ሌሊቶች ያመት ያህል እረጅም ናቸው አይነጉም ሰአቱ አይሄድም ሌሊቱ ለኔ ምድራዊ ሲኦል ነበር በፍፁም አልገፋ አለኝ፡፡ እንዲሁ ስገላበጥ አድሬ ሰው ሲነቃ እኔ እንቅልፍ ጣለኝ ። ትንሽ ቆይቼ እዮብ ቀሰቀሰኝና ተነሳሁ።ቀጥታ ፊቱን ነበር የተመለከትኩት ምነው ምን ተፈጠረ አልኩት።
ናማ ተነስና እንውጣ ማታ የተደፈረችው ሴትዮኮ ሞታ ተገኘች እዛው ቦታ ላይ ነው አስክሬኗ ያለው አለኝ።
ደነገጥኩ እየተርበተበትኩ ተነሳሁ ምን አልክ ምን አልክ በጥያቄ አጣደፍኩት አዎ ባህራን ደሞ እእ ማለቴ ያቺ ትናት ጠዋት አብራን የበላችው እብዷ ሴትዮ ናትኮ እንደዛ የደፈሯት አሁን ሞታ ተገኘች አለኝ።
የሆነ ህይወት በራሱ ምንድነው መኖር ጥቅሙ ምንድነው እስከመች ነው ምንኖረው ለምን ለማን እንጃ ግን ውስጤ ድብልቅልቅ አለ፡፡
ሁሌ ቀና ልንል ነው ስንል ድንገት ሰብሮ ሚያስቀረን ነገር በህይወታችን ይፈጠራል ለምን እንደሆነ ፈጣሪ ይወቀው ትናት እናቴ ደረስኩልሽ ያለቻትን ልጇን በሞት ነጠቋት ዛሬ ደሞ ደና ነኝ ተሽሎኛል ጤናዬ ተመልሷል ብላ ገና አውርታ ካፏ ሳትጨርስ የራሷን የናቷን ህይወት ነጠኩት፡፡
በዛን ሰአት ወንድነቴ አስጠላኝ ስሜት ሚባለው ነገር ለምን ተፈጠረ ብዬ እስካስብ ድረስ ጨነቀኝ ዝም ብዬ እዮብ ላይ መጮህ ጀመርኩ አየህ በዛን ሰአት ደርሰን ሀኪም ቤት ብንወስዳትኮ ትድን ነበር እኛ ነን የሷ ገዳዮች እያልኩ መለፍለፍ ጀመርኩ እዮብ በንዴት ውስጥ ሆኖ ይሄኔ እኛ እዛ ቦታ ላይ ተገኝተን ቢሆን ሶስት አስክሬን ነበር ከዛ ቦታ ሚነሳው አለኝ።
እኔ ግን እሱ ሚያወራውን ከቁም ነገር አልቆጠርኩትም በቃ የሷ ገዳይ እኔ ነኝ ብዬ መቀበልን መረጥኩ
ይቀጥላል...
🔻ክፍል3️⃣3️⃣ከ 1️⃣5️⃣0️⃣ like በዃላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 https://t.me/yefikirtelegramet 💔
❤️ የፍቅር ጥግ ❤️
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 3️⃣2️⃣
እኔ እናቴ ከሞተች ቡሀላ አንድ ቦታ ተረጋግቶ መቆየት አልችልም ሰላም አይሰጠኝም፡፡
የኔ አልበቃ ብሎ እዮብንም ቀኑን ሙሉ ሳዞረው ዋልኩ ልእልትም ክላስ ስለነበራት እሷን አድርሰናት።
ከክላስ ከወጣች ቡሀላም አብራን አመሸችና ወደቤት ሄደች ስትሄድ ለእዮብ በግድ ብር ሰጥታው ስለነበር እናጥፋት ተባብለን እየጠጣን አመሸን።ብራችን ሲያልቅ ከመጠጥ ቤቱ እስከቤት በእግራችን መራመድ ጀመርን ።ሁለታችንም ዝም ብለን ነው ምንራመደው እዮብ የጥሞና ጊዜ ይለዋል ወክ ስናደርግ ከማንምጋ መነጋገር አይፈልግም ከራሱጋ ብቻ እያወራ መሄድ ሚፈልገው፡፡
ወደሰፈር እየገባን አስፋልቱ መታጠፊያጋ ስንደርስ የሚጮህ ድምፅ ሰምተን ወደኋላ ተመለሰን ድምፁ ከየት እንደሚመጣ ተምታታብን ወደቀኝም ወደግራም አየን የሰቆቃ ድምፅ ነው ሚሰማን እየሮጥን ወደታችኛው አስፋልት ተሻገርን ወደ ድምፁ እየቀረብኩ ስመጣ ውስጤ መረበሽ ጀመረ ድምፁን ወደሰማንበትጋ መሮጥ ጀመርን ከአስፋልቱ በታች ደልድይ አለ ድምፁ ከድልድዩ ስር ነው ሚወጣው። ሁለታችንም እኩል አይናችንን ከድልድዩ ስር ላክነው።
በግምት 7 ወይ ስምንት ይሆናል ክብ ሰርተው አንዷን ሴት እየተፈራረቁ ይደፍሯታል አንድ ድምፅ ባወጣች ቁጥር አንድ ዱላ ያርፍባታል አንዱ እስኪጨርስ አንዱ ሱሪውን ለማውለቅ አሰፍስፎ ይጠብቃል።
ያንን ሳይ አልቻልኩም በድልድዩ ለመዝለል የማይተሰብ ስለሆነ ወደነሱጋ ለመውረድ መሮጥ ጀመርኩ፡፡ እዮብ ተከተለኝና ያዘኝ ምን ሆነሀል ለምንድነው
ምትይዘኝ አልኩት።
ወዴት ነው አለኝ።አታይም እንዴ እየተደፈረችኮ ነው ሄደን እናድናት እንጂ አልኩት።ተረጋጋ ባህራን አንተ ስፓይደር ማን ወይ ደሞ የፊልም አክተር አደለሁም ብቻህን ሄደህ ለስምንት ምትፋለመው አታያቸውም እንዴ እነሱኮ ብዙ ናቸው በዛ ላይ የጎዳና ልጆች ናቸው አብዛኛው የጎዳና ልጅ ደሞ ተስፋ የቆረጠ ነው ቢሞትም ቢገልም ግዴለውም አለኝ።
እኔ ለመኖር መች ፈለኩ አልኩት እሱ ጥብቅ አድርጎ ይዞ አለቅም አለኝ፡፡ ለመታገል እራሱ አቅም ሳጣ ድምፄን ጮክ አድርጌ አይቼሀለሁ ፖሊስ ፖሊስ እያልኩ መጮህ ጀመርኩ። ከመቅፅበት ከነዛ ሁላ ልጆች ወደኛ የድንጋይ መአት ይወረወር ጀመር እዮብ በምትወዳት እናትህ ይዤሀለሁ ባህራን እንሩጥ በቃ ካሁን ቡሀላ ስለሚፈሩ መልሰው አይደፍሯትም በእርግጠኝነት ከስምንቱ አምስቱ ጩቤ ይዘዋል አለኝ።
ድንጋዩና የእዮብ ልመና ሲበረታብኝ መሮጥ ጀመርኩ እየሮጥን ወደቤታችን ገባን። አንዳንድ ሌሊቶች ያመት ያህል እረጅም ናቸው አይነጉም ሰአቱ አይሄድም ሌሊቱ ለኔ ምድራዊ ሲኦል ነበር በፍፁም አልገፋ አለኝ፡፡ እንዲሁ ስገላበጥ አድሬ ሰው ሲነቃ እኔ እንቅልፍ ጣለኝ ። ትንሽ ቆይቼ እዮብ ቀሰቀሰኝና ተነሳሁ።ቀጥታ ፊቱን ነበር የተመለከትኩት ምነው ምን ተፈጠረ አልኩት።
ናማ ተነስና እንውጣ ማታ የተደፈረችው ሴትዮኮ ሞታ ተገኘች እዛው ቦታ ላይ ነው አስክሬኗ ያለው አለኝ።
ደነገጥኩ እየተርበተበትኩ ተነሳሁ ምን አልክ ምን አልክ በጥያቄ አጣደፍኩት አዎ ባህራን ደሞ እእ ማለቴ ያቺ ትናት ጠዋት አብራን የበላችው እብዷ ሴትዮ ናትኮ እንደዛ የደፈሯት አሁን ሞታ ተገኘች አለኝ።
የሆነ ህይወት በራሱ ምንድነው መኖር ጥቅሙ ምንድነው እስከመች ነው ምንኖረው ለምን ለማን እንጃ ግን ውስጤ ድብልቅልቅ አለ፡፡
ሁሌ ቀና ልንል ነው ስንል ድንገት ሰብሮ ሚያስቀረን ነገር በህይወታችን ይፈጠራል ለምን እንደሆነ ፈጣሪ ይወቀው ትናት እናቴ ደረስኩልሽ ያለቻትን ልጇን በሞት ነጠቋት ዛሬ ደሞ ደና ነኝ ተሽሎኛል ጤናዬ ተመልሷል ብላ ገና አውርታ ካፏ ሳትጨርስ የራሷን የናቷን ህይወት ነጠኩት፡፡
በዛን ሰአት ወንድነቴ አስጠላኝ ስሜት ሚባለው ነገር ለምን ተፈጠረ ብዬ እስካስብ ድረስ ጨነቀኝ ዝም ብዬ እዮብ ላይ መጮህ ጀመርኩ አየህ በዛን ሰአት ደርሰን ሀኪም ቤት ብንወስዳትኮ ትድን ነበር እኛ ነን የሷ ገዳዮች እያልኩ መለፍለፍ ጀመርኩ እዮብ በንዴት ውስጥ ሆኖ ይሄኔ እኛ እዛ ቦታ ላይ ተገኝተን ቢሆን ሶስት አስክሬን ነበር ከዛ ቦታ ሚነሳው አለኝ።
እኔ ግን እሱ ሚያወራውን ከቁም ነገር አልቆጠርኩትም በቃ የሷ ገዳይ እኔ ነኝ ብዬ መቀበልን መረጥኩ
ይቀጥላል...
🔻ክፍል3️⃣3️⃣ከ 1️⃣5️⃣0️⃣ like በዃላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 https://t.me/yefikirtelegramet 💔