💧〰〰〰አስተማሪ እዉነተኛ ታሪክ〰〰〰💧
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ ስድስት 6⃣
✍ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ስገባም አልጋው ላይ እግሩን ወደ መሬት አንጠልጥሎ ተቀምጧል። ወይ የሰው መመሳሰል! አባዬ አልነበረም ግን በጣም ይመስላል።ቀድሞውኑ አይኔ ዋሽቶኝ ነው እንጂ አባቴ እንደዚህ አይነት ቅሌት እንደማይሰራ እና እንደዚህ አይነት ነውር እንደማያደርግ አውቃለው።
ቢሆንም አባዬ ስላልሆነ ንዴቴ አልቀነሰም ሊበርድልኝ አልቻለም ምክንያቱም ሰውዬው ወደ ሴተኛ አዳሪዋ ቤት የገባው ትልቅ ሰዉ ነዉ ። ቅሌታም ነህ ትልቅ ሰዉ አሰዳቢ እያልኩ ዘለፋዬን ቀጠልኩ
.......ሴተኛ አዳሪዋም ዞር በይ ገበያ አትዝጊብኝ ብላ እንደቆሻሻ አሽቀንጥራ ከቤትዋ አስወጣችኝ።
ቆሻሻውስ አንቺ ነሽ መገፍተር የሚገባሽ አንቺ ነሽ እያልኩ በልቤ የንዴት ስሜቴ ጥርሴን እያፈጫጨው ወደ ቤቴ ገባሁ።
ለከድር መናገር ያልቻልኩትንም ጭምር ንዴቴን አባብሶት እራስ ምታት እንደ መጋኛ አመመኝ።ቤትም እንደገባሁ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ። በማግስቱም እንደተለመደው ቦርሳዬን እና ምሳዬን ይዤ ወደ ትምህርት ቤት አመራሁ። መንገዱን እየተጓዝኩ የማስበው ስለ ከድር ነው። ስሜቴን ያወቀብኝ እየመሰለኝ በራሴ አፈርኩ። እሱን ማናገሩም ሞት መሰለኝ። ከዛን ቀን ጀምሮ ብዙ ጊዜ አሰላሙ አለይኩም ሲለኝ ባልሰማ አልፈው ጀምሬያለሁ
አስተማሪዎቼ ሁሉም ማለት ይቻላል በጣም ይወዱኛል። በተለይ ደግሞ ጥያቄ ለመጠየቅ እና የማስበውን ለመናገር ስለማልፈራ ያበረታቱኛል። ሀሳባቸውንም ቢሆን ለመቃረን ቅድሚያ የምነሳው እኔ ነኝ በዚህም ምክንያት ነው ለኔ ያላቸው ፍቅር ልዩ የሆነው.
ሰባተኛ ክፍል አጋማሽ ደረስን። የፋይናል(የመጀመርያ መንፈቅ አመት ማጠቃለያ ) ፈተናችንን ከተፈተንን በኋላ የ 15 ቀን እረፍት ተሰጠን። 15 ቀኑ 15 አመት ሆነብኝ ጊዜው አልቆ ትምህርት እስክንጀምር ጓጓሁ። የከድር ናፍቆት አላስቀምጥ አለኝ።መድረሳ ስሄድም ቆሜ ብጠብቀውም ላገኘው አልቻልኩም።አንዳንዴም እያለቀስኩ አላህዬ አንድ ጊዜ አይኑን ብታሳየኝ ምናለ እያልኩ አነባለሁ።
የእረፍት ጊዜያችን አብቅቶ የትምህርት ገበታችንን ጀመርን።እየሩስ ናፍቀሽኛል ብላ ተጠመጠመችብኝ።እኔም ናፍቀሽኛል ብዬ አንገትዋ ስር ተወሽቄ አለቀስኩ። ግን ያለቀስኩት በ ከድር ናፍቆት እንጂ በእሷ አልነበረም። ባለፉት 15 ቀን ውስጥ የተፈጠረውን አንድ አዳዲስ ነገር ማውራት ጀመርን።
ለእየሩስም ከድርን አፍቅሬዋለሁ ብየ ነገርኳት። በዚህ መሀል ይክፍላችን ልጅ የሆነው ሮቤል ንግግሬን ሰምቶ በፌዝ ዘቢባ ፍቅር ያዛት እያለ አወራ። ሙሉ የክላሱ ተማሪዎችም ማፍቀሬን እና ማንን እንዳፈቀርኩ አወቁ።
ከድር መኖሪያ ቤቱ ከትምህርት ቤታችን አጠገብ ስለሆነ ማንነቱን ለማወቅ አልተቸገሩም። እኔና እዩ ወንዶችን የፍቅር ጥያቄ መጠየቃችንን አላቆምንም
የ ስድስተኛ ክፍል ተማሪ የሆነውን ናትናኤልን ለመጠየቅ ወሰንን እና ይሄንን ድርጊት እኔ እንዳደርገው ወስነን ደብዳቤውን ሰጠሁት።
በማግስቱም ጠዋት የመጀመርያ ክፍለጊዜ ላይ እየተማርን እንዳለ የክፍል ሀላፊዬ የክፍልን በር አንኳኳ እናም ስሜን ጠርቶ ቢሮ እንደምፈለግ ነገረኝ።
....... እኔም ምክንያቱን ባላቅም ወደ መምህራን ቢሮ አመራሁ። ሁሉም ክፍለጊዜ የሌለው አስተማሪ ተደርድሮ ቁመዋል። በተጨማሪም ናትናኤል እና አባቱም አሉ። ጉዳዩ ግራ ገባኝ የጠረጠርኩት ነገር አልነበረም።
ዳይሬክተራችን ነገ ወላጅ ይዘሽ እንድትመጪ አሁን ቦርሳሽን ይዘሽ ወደ ቤትሽ ሂጂ አለኝ። ምክንያቱ ሊገባኝ አልቻለም።
....... እንዴ ለምን?? ምን አጠፍሁ ቲቸር??? እባክህ እያልኩ ለመንኩት
.......ዳይሬክተሩም እንዳንቺ አይነት ባለጌ ተማሪ አንፈልግም ብሎ እየገፈታተረ ከቢሮ አስወጣኝ....
Part 7⃣
ይ.........ቀ.......
........ጥ.......ላ........ል
🔻ክፍል ሰባት ከ 6️⃣0️⃣ 👍በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
የፍቅር ቴሌግራም
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ ስድስት 6⃣
✍ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ስገባም አልጋው ላይ እግሩን ወደ መሬት አንጠልጥሎ ተቀምጧል። ወይ የሰው መመሳሰል! አባዬ አልነበረም ግን በጣም ይመስላል።ቀድሞውኑ አይኔ ዋሽቶኝ ነው እንጂ አባቴ እንደዚህ አይነት ቅሌት እንደማይሰራ እና እንደዚህ አይነት ነውር እንደማያደርግ አውቃለው።
ቢሆንም አባዬ ስላልሆነ ንዴቴ አልቀነሰም ሊበርድልኝ አልቻለም ምክንያቱም ሰውዬው ወደ ሴተኛ አዳሪዋ ቤት የገባው ትልቅ ሰዉ ነዉ ። ቅሌታም ነህ ትልቅ ሰዉ አሰዳቢ እያልኩ ዘለፋዬን ቀጠልኩ
.......ሴተኛ አዳሪዋም ዞር በይ ገበያ አትዝጊብኝ ብላ እንደቆሻሻ አሽቀንጥራ ከቤትዋ አስወጣችኝ።
ቆሻሻውስ አንቺ ነሽ መገፍተር የሚገባሽ አንቺ ነሽ እያልኩ በልቤ የንዴት ስሜቴ ጥርሴን እያፈጫጨው ወደ ቤቴ ገባሁ።
ለከድር መናገር ያልቻልኩትንም ጭምር ንዴቴን አባብሶት እራስ ምታት እንደ መጋኛ አመመኝ።ቤትም እንደገባሁ ጥቅልል ብዬ ተኛሁ። በማግስቱም እንደተለመደው ቦርሳዬን እና ምሳዬን ይዤ ወደ ትምህርት ቤት አመራሁ። መንገዱን እየተጓዝኩ የማስበው ስለ ከድር ነው። ስሜቴን ያወቀብኝ እየመሰለኝ በራሴ አፈርኩ። እሱን ማናገሩም ሞት መሰለኝ። ከዛን ቀን ጀምሮ ብዙ ጊዜ አሰላሙ አለይኩም ሲለኝ ባልሰማ አልፈው ጀምሬያለሁ
አስተማሪዎቼ ሁሉም ማለት ይቻላል በጣም ይወዱኛል። በተለይ ደግሞ ጥያቄ ለመጠየቅ እና የማስበውን ለመናገር ስለማልፈራ ያበረታቱኛል። ሀሳባቸውንም ቢሆን ለመቃረን ቅድሚያ የምነሳው እኔ ነኝ በዚህም ምክንያት ነው ለኔ ያላቸው ፍቅር ልዩ የሆነው.
ሰባተኛ ክፍል አጋማሽ ደረስን። የፋይናል(የመጀመርያ መንፈቅ አመት ማጠቃለያ ) ፈተናችንን ከተፈተንን በኋላ የ 15 ቀን እረፍት ተሰጠን። 15 ቀኑ 15 አመት ሆነብኝ ጊዜው አልቆ ትምህርት እስክንጀምር ጓጓሁ። የከድር ናፍቆት አላስቀምጥ አለኝ።መድረሳ ስሄድም ቆሜ ብጠብቀውም ላገኘው አልቻልኩም።አንዳንዴም እያለቀስኩ አላህዬ አንድ ጊዜ አይኑን ብታሳየኝ ምናለ እያልኩ አነባለሁ።
የእረፍት ጊዜያችን አብቅቶ የትምህርት ገበታችንን ጀመርን።እየሩስ ናፍቀሽኛል ብላ ተጠመጠመችብኝ።እኔም ናፍቀሽኛል ብዬ አንገትዋ ስር ተወሽቄ አለቀስኩ። ግን ያለቀስኩት በ ከድር ናፍቆት እንጂ በእሷ አልነበረም። ባለፉት 15 ቀን ውስጥ የተፈጠረውን አንድ አዳዲስ ነገር ማውራት ጀመርን።
ለእየሩስም ከድርን አፍቅሬዋለሁ ብየ ነገርኳት። በዚህ መሀል ይክፍላችን ልጅ የሆነው ሮቤል ንግግሬን ሰምቶ በፌዝ ዘቢባ ፍቅር ያዛት እያለ አወራ። ሙሉ የክላሱ ተማሪዎችም ማፍቀሬን እና ማንን እንዳፈቀርኩ አወቁ።
ከድር መኖሪያ ቤቱ ከትምህርት ቤታችን አጠገብ ስለሆነ ማንነቱን ለማወቅ አልተቸገሩም። እኔና እዩ ወንዶችን የፍቅር ጥያቄ መጠየቃችንን አላቆምንም
የ ስድስተኛ ክፍል ተማሪ የሆነውን ናትናኤልን ለመጠየቅ ወሰንን እና ይሄንን ድርጊት እኔ እንዳደርገው ወስነን ደብዳቤውን ሰጠሁት።
በማግስቱም ጠዋት የመጀመርያ ክፍለጊዜ ላይ እየተማርን እንዳለ የክፍል ሀላፊዬ የክፍልን በር አንኳኳ እናም ስሜን ጠርቶ ቢሮ እንደምፈለግ ነገረኝ።
....... እኔም ምክንያቱን ባላቅም ወደ መምህራን ቢሮ አመራሁ። ሁሉም ክፍለጊዜ የሌለው አስተማሪ ተደርድሮ ቁመዋል። በተጨማሪም ናትናኤል እና አባቱም አሉ። ጉዳዩ ግራ ገባኝ የጠረጠርኩት ነገር አልነበረም።
ዳይሬክተራችን ነገ ወላጅ ይዘሽ እንድትመጪ አሁን ቦርሳሽን ይዘሽ ወደ ቤትሽ ሂጂ አለኝ። ምክንያቱ ሊገባኝ አልቻለም።
....... እንዴ ለምን?? ምን አጠፍሁ ቲቸር??? እባክህ እያልኩ ለመንኩት
.......ዳይሬክተሩም እንዳንቺ አይነት ባለጌ ተማሪ አንፈልግም ብሎ እየገፈታተረ ከቢሮ አስወጣኝ....
Part 7⃣
ይ.........ቀ.......
........ጥ.......ላ........ል
🔻ክፍል ሰባት ከ 6️⃣0️⃣ 👍በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
የፍቅር ቴሌግራም
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!