ሴቶች ጥበብን ለመያዝ ከወንዶች ባላነሰ ይተጋሉ ::በዲያብሎስ እና በኃይሉ ላይ የሚካሄደው ጦርነት በሁሉም ዘንድ እኩል ነው ::ከተጋድሎ ጋር በተያያዘ ሕይወት ውስጥ የሴትነታቸው ልስላሴና ይሉኝተኝነት በምንም መንገድ እንቅፋት አይሆንባቸውም :: ምክንያቱም መንፈሳዊ ሕይወት የሚወጠነው በሥጋዊ ሕግ ሳይሆን በሕሊና ፈቃድ እና ውሳኔ በመሆኑ ነው ::ሴቶች በብዙ መንገድ ከወንዶች ጋር ሲነጻጸሩ ወይም ሲወዳደሩ መሪነቱን ስለሚይዙ የሰማያዊው እንቁ ጽዋ (አክሊል )ተሸላሚዎች ይሆናሉ ::
Saint. Johan chrysostom, homily viii mathew 2:2 in N.p...
ሴቶች ከወንዶች እኩል በአርአያ ቅድስት ሥላሴ ተፈጥረዋል ::በወንድ ባለው ሥጋ እና አጥንት ሴትም ተፈጥራለች ::ከእምነት ጋር በተያያዘ ጉዳይ ፈጣሪ ለሴቶች ከወንድ እኩል ጥንካሬና ችሎታን ሰጥቶናል ::ስለዚህ ጽናት, ንቃት, ትዕግስት እና አልበገር ባይነት ለሴትም ለወንድም እኩል የሆኑ ባሕርያት ናቸው ::
(St. Basil The Great P. G 31.624 C.)
"ወንድ የሚያሰኝ ገድል ያላቸው ብዙ በረሃውያት "ሴቶች አቅመ ቢስ ናቸው " የሚለውን ደካማ አስተሳሰብ ውድቅ አድርገው አሳይተዋል "
(ታሪክ ጸሐፊው ጰላድዮስ )
Saint. Johan chrysostom, homily viii mathew 2:2 in N.p...
ሴቶች ከወንዶች እኩል በአርአያ ቅድስት ሥላሴ ተፈጥረዋል ::በወንድ ባለው ሥጋ እና አጥንት ሴትም ተፈጥራለች ::ከእምነት ጋር በተያያዘ ጉዳይ ፈጣሪ ለሴቶች ከወንድ እኩል ጥንካሬና ችሎታን ሰጥቶናል ::ስለዚህ ጽናት, ንቃት, ትዕግስት እና አልበገር ባይነት ለሴትም ለወንድም እኩል የሆኑ ባሕርያት ናቸው ::
(St. Basil The Great P. G 31.624 C.)
"ወንድ የሚያሰኝ ገድል ያላቸው ብዙ በረሃውያት "ሴቶች አቅመ ቢስ ናቸው " የሚለውን ደካማ አስተሳሰብ ውድቅ አድርገው አሳይተዋል "
(ታሪክ ጸሐፊው ጰላድዮስ )