ጀርመናዊውን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል የእንግሊዝ የብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ መሆናቸዉ ይፋ ተደርጓል።
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን የማሰልጠን ክብር በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ ኩራትም ተሰምቶኛል። ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ስኬታማ ጊዜን እንደምናሳልፍ አስባለሁ በማለት ቱሔል ተናግረዋል። አሰልጣኙ በጥር ወር ስራቸዉን የሚጀምሩ ሲሆን የ18 ወራት ኮንትራትም ተፈራርመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድንን የማሰልጠን ክብር በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ ኩራትም ተሰምቶኛል። ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ስኬታማ ጊዜን እንደምናሳልፍ አስባለሁ በማለት ቱሔል ተናግረዋል። አሰልጣኙ በጥር ወር ስራቸዉን የሚጀምሩ ሲሆን የ18 ወራት ኮንትራትም ተፈራርመዋል።
@YeneTube @FikerAssefa