የዮሐንስ ወንጌል ም.፮
25: በባሕር ማዶም ሲያገኙት፦ “መምህር ሆይ፥ ወደዚህ መቼ መጣህ?” አሉት።
26: ኢየሱስም መልሶ፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የምትፈልጉኝ እንጀራን ስለ በላችሁና ስለ ጠገባችሁ ነው እንጂ ምልክቶችን ስላያችሁ አይደለም።
27: ለሚጠፋ መብል አትሥሩ፤ ነገር ግን ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ሥሩ፤ እርሱን እግዚአብሔር አብ አትሞታልና።”
28: እንግዲህ፦ “የእግዚአብሔርን ሥራ እንድንሠራ ምን እናድርግ?” አሉት።
29: ኢየሱስ መልሶ፦ “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ እርሱ በላከው እንድታምኑ ነው፡” አላቸው።
25: በባሕር ማዶም ሲያገኙት፦ “መምህር ሆይ፥ ወደዚህ መቼ መጣህ?” አሉት።
26: ኢየሱስም መልሶ፦ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የምትፈልጉኝ እንጀራን ስለ በላችሁና ስለ ጠገባችሁ ነው እንጂ ምልክቶችን ስላያችሁ አይደለም።
27: ለሚጠፋ መብል አትሥሩ፤ ነገር ግን ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ሥሩ፤ እርሱን እግዚአብሔር አብ አትሞታልና።”
28: እንግዲህ፦ “የእግዚአብሔርን ሥራ እንድንሠራ ምን እናድርግ?” አሉት።
29: ኢየሱስ መልሶ፦ “ይህ የእግዚአብሔር ሥራ እርሱ በላከው እንድታምኑ ነው፡” አላቸው።