✝️የኔ መሃሪ ✝️
አዝ.....
አዳፋው ልብሴ ከነፃ
ከእዳ ከፈታኝ በነፃ
የፅድቁ ባሪያው ሆኛለው
ሳገለግለው ኖራለው።
የእንባ ዘለላን ያቀፈው
አይኔም እልልታ ተረፈው
ደልዳዩ መዳፍ ደርሶሎኝ
ተራራው ሜዳ ሆነልኝ።
አዝ.....
አይኖቼን ከጉድ ጋርዶልኝ
ክንዶቼን በእጁ ይዞልኝ
ከእግሬ በታች ነው ወጀቡ
አሁን ታይቶኛል ወደቡ።
ሰላም ይነፍሳል ዙሪያዬ
እረፍት ሆኖልኝ ጌታዬ
የባረከኝን ባርኬ
ተለወጠልኝ ታሪኬ።
አዝ.....
ብርሃንህ ገፏል ድቅድቁን
በልቤ ተክሏል ሰንደቁን
ተቆጣጥሮኛል መውደዱ
መንገዴ ሆኗል መንገዱ።
ያበቃው ነገር ቀጥሏል
ጭንቄ በሞቱ ተሰቅሏል
የእየሱስ ሆኜ ምን አጣሁ
ሁሉን በስሙ ተወጣሁ።
አዝ.....
እንደኔ ማንን ታግሷል
ይቅርታ ፍቅሩን አልብሷል
ማይገባኝን አድርጎ
ያሳለፈልኝ ሸሽጎ።
መልካም ነው ለኔስ መልካም
ፀጋው ያገዘኝ ስደክም
ሞትኩኝ ስል ምህረት ደርቦ
አቆመኝ በህይወት አስዉቦ።
✝️ለባለ ማህተቦች✝️ሼር ያድርጉ↗️
✨✨✨✨✨✨✨
✝️#ኦርቶዶክሳዊ_ዝማሬ✝️
✨✨✨✨✨✨✨
የኔ መሀሪ ሁሉን መርሻዬ
ሁሉን መርሻዬ
እንደ ህልም አልፏል ትናንትናዬ
ባንተ ጌታዬ...(2)
አዝ.....
አዳፋው ልብሴ ከነፃ
ከእዳ ከፈታኝ በነፃ
የፅድቁ ባሪያው ሆኛለው
ሳገለግለው ኖራለው።
የእንባ ዘለላን ያቀፈው
አይኔም እልልታ ተረፈው
ደልዳዩ መዳፍ ደርሶሎኝ
ተራራው ሜዳ ሆነልኝ።
አዝ.....
አይኖቼን ከጉድ ጋርዶልኝ
ክንዶቼን በእጁ ይዞልኝ
ከእግሬ በታች ነው ወጀቡ
አሁን ታይቶኛል ወደቡ።
ሰላም ይነፍሳል ዙሪያዬ
እረፍት ሆኖልኝ ጌታዬ
የባረከኝን ባርኬ
ተለወጠልኝ ታሪኬ።
አዝ.....
ብርሃንህ ገፏል ድቅድቁን
በልቤ ተክሏል ሰንደቁን
ተቆጣጥሮኛል መውደዱ
መንገዴ ሆኗል መንገዱ።
ያበቃው ነገር ቀጥሏል
ጭንቄ በሞቱ ተሰቅሏል
የእየሱስ ሆኜ ምን አጣሁ
ሁሉን በስሙ ተወጣሁ።
አዝ.....
እንደኔ ማንን ታግሷል
ይቅርታ ፍቅሩን አልብሷል
ማይገባኝን አድርጎ
ያሳለፈልኝ ሸሽጎ።
መልካም ነው ለኔስ መልካም
ፀጋው ያገዘኝ ስደክም
ሞትኩኝ ስል ምህረት ደርቦ
አቆመኝ በህይወት አስዉቦ።
✝️ለባለ ማህተቦች✝️ሼር ያድርጉ↗️
✨✨✨✨✨✨✨
✝️#ኦርቶዶክሳዊ_ዝማሬ✝️
✨✨✨✨✨✨✨