🔸🔸🔺🔺🔹🔸
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 2️⃣2️⃣
ሳንገናኝ ከዋልን ። ከእፉ የሷ ስም አይጠፋም ሳልፈልግ ስለሷ እንዳስብ ያደርገኛል። እሷ እያየችው ማጨስ አይፈልግም እሷ ፊት መቃም መጠጣት ነውር መስሎ ነው ሚታየው።
ከአስር አመት ቡሀላ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊቱን በመስታወት ያየው ልእልትን ከተዋወቃት ቡሀላ ነው። የመጀመሪያ ቀን መስታወት ፊት ቆሞ እራሱን አየና አየህ አደል ባህራን ጊዜ ሲጥልህ ሁሉም ይተውሀል መልክህ ግርማ ሞገስህ ካንተ ይሸሻል። ከአስር አመት በፊት እኔን ብታየኝ ትገረም ነበርቁመት ብትል መልክ, አነጋገር, ስርአት, በቃ ምን ልበልህ ሁሉንም አሟልቶ የሰጠኝ ሰው ነበርኩ ከዛ ቤተሰቦቼ ትተወኝ ሲሞቱ ሁሉም ከኔ ሸሹ።
ልእልትን እንዳፈቅራት ያደረገኝኮ ይሄ ነው ያንን ሴጣን ሚቀናበትን መልክ ይዛ ከኛጋ ስትሄድ አይሞቃት አይበርዳት ውይ አሁን እሷም ከኔ ሚስት እኩል ሴት ትባላለች አደል አለኝ።
አትሳሳት የሴት ንፁህ የለም ልእልትም ቢሆን እያስመሰለች ሊሆን ይችላል አልኩት።
ህይወት ከሰጠችኝ ተሰጥኦ ውስጥ አንዱ የሰዎችን ፊት አይቶ ውስጣቸውን ማንበብ ነው ልእልት ከልቧ ሰው ናት አታስመስል አትዋሽ እራሷን ሆና ምትኖርሰው ናት አለኝ፡፡
ቀኑ እለት ሀሙስ የቀን ቅዱስ ነበር ከእዮብጋ ቤት ሄደን ቁጭ እንዳልን መጣሁ አንዴ ወጥቼ ልምጣ ብሎ ሄደ።
ልእልትና እኔ ብቻችንን ቁጭ ብለን መፋጠጥ ጀመርን ሲጨንቀኝ ተነስቼ ወጣሁና ማጨስ ጀመርኩ፡፡
ልእልት መጥታ ካጠገቤ ቁጭ አለች፡፡
ታቃለህ የሆነ ሰወን ስትወድ ግን ከነድክመቱ ነዋ። በፊትኮ እኔ መንገድ ላይ ሲጋራ ሲሸተኝ ሊያስታውከኝ ነው ሚደርሰው አለችኝ።
በንዴትና በቁጣ ተሞልቼ አሁን አንተን ስለምወድህ የሲጋራውንም ሽታ ወደድኩት ልትይኝ ነው አልኳት፡፡
ሳይሆን ካንተ አጠገብ ቁጭ ብዬ ስታጨስ ምንም አይመስለኝም ልልህ ነው ምን አናደደህ አለችኝ።
እንደማትወደኝና እያስመሰለች እንደሆነ እንደማቅ አስረግጬ ነግሪያት ሲጋራውን ፊት ለፊቷ መሬት ላይወርውሬው ወደውስጥ ገባሁ።
ብቻዬን ስሆን የምይዘው የምጨብጠውን ነው ማጣው ለማበድ ትንሽ ነው ሚቀረኝ ልእልት ውጭቁጭ ብላ ትንሽ ስትቆይ ቤቱ ሊበላኝ ደረሰ ጨነቀኝ ፍርሀት ውስጤን ተናነቀው የማብድ ሁላ መሰለኝ ተነስቼ ወጣሁ ጉልበቷ ላይ ድፍት ብላ ስቅስቅ ብላ ナへゆうべド:
ይቅርታ በማለት ፈንታ አጠገቧ ቁጭ አልኩ።
ሁለታችንም ዝም ተባብለን ቆየን። መጣሁ በቃ ዛሬ እዚህ ነው ማድረው አለችኝ።
እሺ እንዳትቆይ ብዬ አስጠንቅቂያት ወጥታ ወደቤቷ ሄደች።
እስከማታ ጠበኳት አትመጣም እዮብም እሷም ድራሻቸው ሲጠፋ ጨንቆኝ ከቤት ወጣሁ።
እየመሸ ስለነበር ወዴት እንደምሄድ አላቅምግን ወደስራ ቦታዬ መንገዴን አቀናሁ።
ዝም ብዬ በዝግታ እጓዛለሁ።
ድንገት ቀና ስል ግን ፋኖስን አየኋት አረጅም ነጭቀሚስ ለብሳለች ከላይዋ ላይ ነጠላዋን ጣል አድርጋ አስፋልቱ ግዛቷ የሆነ ይመስል ትንጎራደዳለች።
ከጎኗ ባሏም እረጅም ነጠላ ለብሶ ልጁን እቅፍ አድርጎ ጎን ለጎን እየተሳሳቁ ሲሄዱ አየኋቸው ኮፍያዬን ድፍት አደረኩና ባጠገባቸው አልፌ ሄድኩ። ካለፍኳቸው ቡሀላ ግን እግርና እግሬ ተያያዘ ወደፊት መሄድ አልቻልኩም ፊቴን ወደነሱ አዙሬ ቆምኩኝ። ፋኖስ ከልቧ ፈገግ ስትል አየኋት ።
እኔ ከልቤ ፈገግ ያልኩባቸው ቀናቶች ናፈቁኝ ህይወት ውስጥ እንደፋኖስ እያበራች ገብታ የነበረችኝን ብርሀን አጥፍታ ነው የወጣችው።
ነገሩን በሙሉ ትቼ እነሱን መከተል ጀመርኩ፡፡
ለምን እንደሆነ አላቅም የልጁ አይን አሳሳኝ ከሩቅ አይቼው አልጠግብ አልኩት፡፡
የሆነ ሰአት ግን እኔ በሀሳብ ሄጄ ቀና ስል ከአይኔ ተሰወሩብኝ።
እንደ እብድ አደረገኝ ቁጭ ብዬ አይን አይናቸወን ማየት ብቻ ስለፈለኩ ከአይኔ ሳጣቸው ልቤ ስንጥቅ አለ፡፡
ወደ ሁሉም አቅጣጫ ተመለከትኩ የሉም ዞር ስል ያገኘሁት አረቄ ቤት ገባሁ ይቀዳል እጠጣለሁ ይቀዳል እጠጣለሁ ከዛ በዘለለ ምን እየተካሄደ እንዳለ አልገባ አለኝ።
በጣም እየመሸ ሲመጣ ምከፍለው ብር ስሌለኝ ጨነቀኝ ኪሴ ገባሁ መቶ ብር ነው ያለኝ።
ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላቅም፡፡ አረቄ ምትቀዳዋን ልጅ ጠራኋት ብር የለኝም ግን የለበስኩትን ጃኬት ልስጥሽ አልኳት። ያንተ ጃኬት ለኔ ምግብ ይሆነኛል ብለህ ነው ጃኬትህ ውድ የመሰለህ አንተ ስለለበስከው ነው እኔ ለመሸጥ ገበያ ላይ ሳወጣው ዋጋውን ያጣል
አይገርምም ውድ ነገር ውድ ሚሆነው ትክክለኛ ቦታወን ሲያገኝ ነው።
እንደምንም ለምሜ ሰጥቻት ወጣሁ ሰው ንፋስ ሲነካው ስካሩ ይለቀዋል የኔ ስካር ደሞ ልክ ንፋስ ሲነካኝ ይብሳል በእግሬ ሰፈር ደረስኩ በሩን በሀይል አንኳኳሁት ልእልት ከመቼው እንደከፈችው ባላቅም ከፍታ አስገባችኝ።
🔻ክፍል 2️⃣3️⃣ ነገ ማታ2️⃣🟰3️⃣0️⃣ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
➖የዩቲዩ ገፃችን➖
https://www.youtube.com/@Kezerareaction333
https://www.youtube.com/@Kezerareaction33
❤️ የፍቅር ጥግ ❤️
ልብ አንጠልጣይ እውነተኛ ታሪክ ❤️
ፀሀፊ ✍️ ማኔ
ክፍል 2️⃣2️⃣
ሳንገናኝ ከዋልን ። ከእፉ የሷ ስም አይጠፋም ሳልፈልግ ስለሷ እንዳስብ ያደርገኛል። እሷ እያየችው ማጨስ አይፈልግም እሷ ፊት መቃም መጠጣት ነውር መስሎ ነው ሚታየው።
ከአስር አመት ቡሀላ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊቱን በመስታወት ያየው ልእልትን ከተዋወቃት ቡሀላ ነው። የመጀመሪያ ቀን መስታወት ፊት ቆሞ እራሱን አየና አየህ አደል ባህራን ጊዜ ሲጥልህ ሁሉም ይተውሀል መልክህ ግርማ ሞገስህ ካንተ ይሸሻል። ከአስር አመት በፊት እኔን ብታየኝ ትገረም ነበርቁመት ብትል መልክ, አነጋገር, ስርአት, በቃ ምን ልበልህ ሁሉንም አሟልቶ የሰጠኝ ሰው ነበርኩ ከዛ ቤተሰቦቼ ትተወኝ ሲሞቱ ሁሉም ከኔ ሸሹ።
ልእልትን እንዳፈቅራት ያደረገኝኮ ይሄ ነው ያንን ሴጣን ሚቀናበትን መልክ ይዛ ከኛጋ ስትሄድ አይሞቃት አይበርዳት ውይ አሁን እሷም ከኔ ሚስት እኩል ሴት ትባላለች አደል አለኝ።
አትሳሳት የሴት ንፁህ የለም ልእልትም ቢሆን እያስመሰለች ሊሆን ይችላል አልኩት።
ህይወት ከሰጠችኝ ተሰጥኦ ውስጥ አንዱ የሰዎችን ፊት አይቶ ውስጣቸውን ማንበብ ነው ልእልት ከልቧ ሰው ናት አታስመስል አትዋሽ እራሷን ሆና ምትኖርሰው ናት አለኝ፡፡
ቀኑ እለት ሀሙስ የቀን ቅዱስ ነበር ከእዮብጋ ቤት ሄደን ቁጭ እንዳልን መጣሁ አንዴ ወጥቼ ልምጣ ብሎ ሄደ።
ልእልትና እኔ ብቻችንን ቁጭ ብለን መፋጠጥ ጀመርን ሲጨንቀኝ ተነስቼ ወጣሁና ማጨስ ጀመርኩ፡፡
ልእልት መጥታ ካጠገቤ ቁጭ አለች፡፡
ታቃለህ የሆነ ሰወን ስትወድ ግን ከነድክመቱ ነዋ። በፊትኮ እኔ መንገድ ላይ ሲጋራ ሲሸተኝ ሊያስታውከኝ ነው ሚደርሰው አለችኝ።
በንዴትና በቁጣ ተሞልቼ አሁን አንተን ስለምወድህ የሲጋራውንም ሽታ ወደድኩት ልትይኝ ነው አልኳት፡፡
ሳይሆን ካንተ አጠገብ ቁጭ ብዬ ስታጨስ ምንም አይመስለኝም ልልህ ነው ምን አናደደህ አለችኝ።
እንደማትወደኝና እያስመሰለች እንደሆነ እንደማቅ አስረግጬ ነግሪያት ሲጋራውን ፊት ለፊቷ መሬት ላይወርውሬው ወደውስጥ ገባሁ።
ብቻዬን ስሆን የምይዘው የምጨብጠውን ነው ማጣው ለማበድ ትንሽ ነው ሚቀረኝ ልእልት ውጭቁጭ ብላ ትንሽ ስትቆይ ቤቱ ሊበላኝ ደረሰ ጨነቀኝ ፍርሀት ውስጤን ተናነቀው የማብድ ሁላ መሰለኝ ተነስቼ ወጣሁ ጉልበቷ ላይ ድፍት ብላ ስቅስቅ ብላ ナへゆうべド:
ይቅርታ በማለት ፈንታ አጠገቧ ቁጭ አልኩ።
ሁለታችንም ዝም ተባብለን ቆየን። መጣሁ በቃ ዛሬ እዚህ ነው ማድረው አለችኝ።
እሺ እንዳትቆይ ብዬ አስጠንቅቂያት ወጥታ ወደቤቷ ሄደች።
እስከማታ ጠበኳት አትመጣም እዮብም እሷም ድራሻቸው ሲጠፋ ጨንቆኝ ከቤት ወጣሁ።
እየመሸ ስለነበር ወዴት እንደምሄድ አላቅምግን ወደስራ ቦታዬ መንገዴን አቀናሁ።
ዝም ብዬ በዝግታ እጓዛለሁ።
ድንገት ቀና ስል ግን ፋኖስን አየኋት አረጅም ነጭቀሚስ ለብሳለች ከላይዋ ላይ ነጠላዋን ጣል አድርጋ አስፋልቱ ግዛቷ የሆነ ይመስል ትንጎራደዳለች።
ከጎኗ ባሏም እረጅም ነጠላ ለብሶ ልጁን እቅፍ አድርጎ ጎን ለጎን እየተሳሳቁ ሲሄዱ አየኋቸው ኮፍያዬን ድፍት አደረኩና ባጠገባቸው አልፌ ሄድኩ። ካለፍኳቸው ቡሀላ ግን እግርና እግሬ ተያያዘ ወደፊት መሄድ አልቻልኩም ፊቴን ወደነሱ አዙሬ ቆምኩኝ። ፋኖስ ከልቧ ፈገግ ስትል አየኋት ።
እኔ ከልቤ ፈገግ ያልኩባቸው ቀናቶች ናፈቁኝ ህይወት ውስጥ እንደፋኖስ እያበራች ገብታ የነበረችኝን ብርሀን አጥፍታ ነው የወጣችው።
ነገሩን በሙሉ ትቼ እነሱን መከተል ጀመርኩ፡፡
ለምን እንደሆነ አላቅም የልጁ አይን አሳሳኝ ከሩቅ አይቼው አልጠግብ አልኩት፡፡
የሆነ ሰአት ግን እኔ በሀሳብ ሄጄ ቀና ስል ከአይኔ ተሰወሩብኝ።
እንደ እብድ አደረገኝ ቁጭ ብዬ አይን አይናቸወን ማየት ብቻ ስለፈለኩ ከአይኔ ሳጣቸው ልቤ ስንጥቅ አለ፡፡
ወደ ሁሉም አቅጣጫ ተመለከትኩ የሉም ዞር ስል ያገኘሁት አረቄ ቤት ገባሁ ይቀዳል እጠጣለሁ ይቀዳል እጠጣለሁ ከዛ በዘለለ ምን እየተካሄደ እንዳለ አልገባ አለኝ።
በጣም እየመሸ ሲመጣ ምከፍለው ብር ስሌለኝ ጨነቀኝ ኪሴ ገባሁ መቶ ብር ነው ያለኝ።
ምን ማድረግ እንዳለብኝ አላቅም፡፡ አረቄ ምትቀዳዋን ልጅ ጠራኋት ብር የለኝም ግን የለበስኩትን ጃኬት ልስጥሽ አልኳት። ያንተ ጃኬት ለኔ ምግብ ይሆነኛል ብለህ ነው ጃኬትህ ውድ የመሰለህ አንተ ስለለበስከው ነው እኔ ለመሸጥ ገበያ ላይ ሳወጣው ዋጋውን ያጣል
አይገርምም ውድ ነገር ውድ ሚሆነው ትክክለኛ ቦታወን ሲያገኝ ነው።
እንደምንም ለምሜ ሰጥቻት ወጣሁ ሰው ንፋስ ሲነካው ስካሩ ይለቀዋል የኔ ስካር ደሞ ልክ ንፋስ ሲነካኝ ይብሳል በእግሬ ሰፈር ደረስኩ በሩን በሀይል አንኳኳሁት ልእልት ከመቼው እንደከፈችው ባላቅም ከፍታ አስገባችኝ።
🔻ክፍል 2️⃣3️⃣ ነገ ማታ2️⃣🟰3️⃣0️⃣ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like💝 ማድረግ አይርሱ።
🔺🔺🔺🔺🔺😀😀😀😀😀
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን! 😀
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
💔 @MELKAM_LBOCH13 💔
➖የዩቲዩ ገፃችን➖
https://www.youtube.com/@Kezerareaction333
https://www.youtube.com/@Kezerareaction33