Forward from: Exit News 👁️🗨️
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በሀገራዊው የ2017 አጋማሽ በተሰጠው ብሔራዊ የመውጫ ፈተና ከተፈተኑ 6 ትምህርት ክፍሎች ሦስቱ (3) 100% በማሰለፍ በኢትዮጵያ ትልቁን #ከፍተኛ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጿል።
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ👏👏
📄
@Exitnewss
አጠቃላይ ከተፈተኑ 240 ተመራቂ ተማሪዎች 223 ወይም 93% በከፍተኛ ውጤት አልፈዋል።
እንኳን ደስ ያለን አላችሁ👏👏
📄
@Exitnewss