ሚስባህ ሙሐመድ[ Abu Nuh ]


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


♦️ተጨማሪ  ትምህርቶችን   ለማግኘት
   ቻነሉን    ይቀላቀሉ
⤵️➘➷➴➘➷➴⤵️
@MisbahMohammed
@MisbahMohammed

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций




ተስዊር ፎቶ ማንሳት በተመለከተ

🔸ሸይኽ ፈውዛን ተጠይቀው የመለሱት መልስ

ጥያቄው እንዲህ ይላል አንዳንድ ወጣቶች ፎቶ ማንሳት ሐራም ነው ስባሉ ይህ መስአላ የፎቶ ጉዳይ እጅቲሃዲይ ነው ይላሉ በዚህ ጉዳይ ምክር ይኖራችኋል ?

"የፎቶ መስአላ እጅቲሃዲይ አይደለም ማስረጃ አለበት ረሱል ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ፎቶ የሚያነሱ ሰዎችን ረግመዋል የወመልቂያመህ ብርቱ ቅጣት የሚቀጡት ፎቶ የሚያነሱ ሰዎች እንደሆነም ተናግረዋል ። ከማስረጃ ጋር እጅቲሃድ የለም ማስረጃን ይዘን የሰዎችን እጅቲሃድ እንተዋለን"

#قلت_أنا


https://t.me/MisbahMohammed




Репост из: ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
👇
ሰሪህ አስ-ሱንና ሊብኑ ጀሪር አጥጦበሪ (ረሂመሁላህ)

የቅዳሜና እሁድ ደርስ
ከመግሪብ እስከ ዒሻእ

በሸይኽ ሑሰይን አስ-ሲልጢ (ሀፊዘሁላህ)

ዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል

https://t.me/DarASSunnah1444






محاضرة نافعة
عن أهمية تصحيح العقيدة الصحيحة

🎙للشيخ محمد بن زيد المدخلي حفظه الله

https://t.me/MisbahMohammed


🟢የወጣቷና የዶክተሩ ክርክር

⏭ከአሸይኽ ሙሀመድ አማን ልጃሚይ ማስታወሻ

ከአላህ ውጭ ባለ ነገር መማል ሺርክ ስለመሆኑ ፥
እርሷ ደጋግማ መረጃዎችን ከሀዲስ ትጠቅሳለች ። እርሱ ግን መላልሶ "አንዳንድ ሙተሸዲዶች (አክራሪዎች) ሺርክ ነው ቢሉትም በእኛ አስተያየት ግን ሺርክ አይመስለንም" ይላል።ለአስተያየቱም መረጃ አይጠቅስም።

👉በስም የሸሪዓ ዶክተር ተብለው እውቅና ያላቸው በዚህ ልክ የወረደ አቋም የቋጠሩ ብዙ ናቸው።ሀዲስ እየተነገረው የግል አስተያየት ያመጣል።

قال الإمام أحمد بن حنبل رحمه الله :" عجبتُ لقوم عرفوا الإسناد وصحته يذهبون إلى رأي سفيان، والله تعالى يقول : ﴿ فَليَحذَرِ الَّذينَ يُخالِفونَ عَن أَمرِهِ أَن تُصيبَهُم فِتنَةٌ أَو يُصيبَهُم عَذابٌ أَليمٌ﴾. أتدري ما الفتنة ؟ الفتنة الشرك، لعله إذا رد بعض قوله أن يقع في قلبه شيء من الزيغ فيهلك ".


ሁሌም ግን የመረጃ ባልተቤት የበላይ ነው!

يقول الله تعالى ذكره:
﴿بَلۡ نَقۡذِفُ بِٱلۡحَقِّ عَلَى ٱلۡبَـٰطِلِ فَیَدۡمَغُهُۥ فَإِذَا هُوَ زَاهِقࣱۚ وَلَكُمُ ٱلۡوَیۡلُ مِمَّا تَصِفُونَ﴾

[الأنبياء ١٨]

✍  ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊያ)
http://t.me/Abuhemewiya




🎆 አንገብጋቢ የትምህርት ፕሮግራም🎇

ኢዩሰኮ-EUSaCo እየተዘጋጀ ወደ እናንተ የሚደርሰው ሳምንታዊው አንገብጋቢ ትምህርት ዛሬም ቀጥሏል🔥

🎯 የሚሰጡት ትምህርቶች

📚 صفة صلاة النبي صلى الله عَلَيْهِ وَآلِهِ وَسَلَّم
የነቢዩ (ﷺ) ሰላት አሰጋገድ

✍ تأليف : محمد ناصر الدين الألباني(رحمه الله)
📖  የኪታቡ pdf 👇👇
t.me/EUSaCochannel/176

📚حائية الإِمَامِ ابْنِ أَبِي دَاوُدَ فِي السُّنَّة
📖የኪታቡ pdf 👇👇
t.me/EUSaCochannel/177

🎤 በአቡ ሀመዊያህ ሸምሱ
ጉልታ(ሀፊዘሁሏህ)

📅 ዘወትር ጁምዓና ቅዳሜ
⏰  ከምሽቱ 3:30 ጀምሮ(በኢትዮ.)
🕌 በ online የሚሰጥ ይሆናል‼️

ለመቀላቀል👇

https://t.me/EUSaCochannel?livestream



t.me/EUSaCochannel
#Share    #ሼር   #EUSaCo #ኢዩሰኮ


የጁመዕ ቀን ሱናዎች
🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰🟰
↩️ ‏سنن يوم الجمعة
➊ الغسل
➋ الطيب
➌ السواك
➍ لبس الجميل
➎ قراءة سورة الكهف
➏ التبكير لصلاة الجمعة


➊ መታጠብ
➋ ሽቶ መቀባት
➌ ሲዋክ መጠቀም
➍ ጥሩ ልብስ መልበስ
➎ ሱረቱል ከህፍን መቅራት
➏ ለጁመዓ ሶላት መጣድ


↩️ قَالَ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ من قرأ سورةَ الكهفِ في يومِ الجمعةِ ، أضاء له من النورِ ما بين الجمُعتَين

✅ የአላህ መልዕክተኛ ነብያችን ﷺእንዲህ ብለዋል፦ ((የጁምዓ ቀን ሱረቱል ከህፍን የቀራ ሰው አላህ በሁለቱ መካከል ብርሃንን ያበራለታል።))

صحيح الجامع - رقم : (6470)

🔷የጁመዕ ቀኑና ሌሊቱ ላይ ሶለዋትን ማብዛት

لقولهﷺ أكثروا من الصلاة عليَّ ليلة الجمعة وىوم الجمعة فإنَّ صلاتكم معروضة عليَّ

እንዲሁም ስላሉ ﷺ የጁመዕ ሌሊትና ቀኑ ለይ በኔ ሰለዋትን አብዙ። ሶለዋታችሁ እኮ ለኔ ይቀርብልኛል

📝 وعن ابن مسْعُودٍ أنَّ رسُول اللَّهِ ﷺ قَالَ: أَوْلى النَّاسِ بِي يوْمَ الْقِيامةِ أَكْثَرُهُم عَليَّ صَلاَةً الترمذي

📝 የአላህ መልእክተኛ ﷺ ቀጣዩን ተናግረዋል ሲል ኢብኑ መስኡድ አስተላልፏ የውመል ቂያማ ወደኔ ቅርብ የሆነና የኔን ምልጃ ለማግኘት ይበልጥ ተገቢው ሰው ማለት፦
በኔ ላይ ሶለዋትን የሚያበዛው ነው

اللهم صلي وسلم على نبينا وحبيبنا محمد وعلى آله وأصحابه أجمعين.

https://t.me/MisbahMohammed




Репост из: ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
ሰበር ዜና

📢 ዛሬ በአላህ ፈቃድ ከሳዑዲ በመጡት እንግዳ በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል ልዩ ሙሃዶራ አለን 


🕰 ዛሬ እለተ ሐሙስ መስከረም 9/2017 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ከሳዑዲ ዐረቢያ በመጡት እንግዳ የዚያራና የሙሃዶራ ፕሮግራም አላቸው፣ ላልሰማ በፍጥነት አዳርሱ!!

እንግዳችን:-
الشيخ الدكتور خالد بن محمد الغفيلي - حفظه الله

👉 ሸይኽ ዶ/ር ኻሊድ ቢን ሙሀመድ አል ጉፈይሊይ (ሀፊዘሁላህ)

ዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
አዲስ አበባ አለምባንክ

አድራሻ:- አዲስ አበባ ኮ/ቀ ክ/ከተማ አለምባንክ ከኦርዶፎ ህንፃ ፊት ለፊት ባለው ቂያስ ወደ ቤተል በሚወስደው ኮብልስቶን መንገድ ከድልዲዩ በስተ ቀኝ ባለው ቂያስ እንገኛለን።
ለተጨማሪ መረጃ:- +251920908031
በተጨማሪም ሎኬሽን ⤵️⤵️
https://maps.app.goo.gl/qsBKATgS8jqrJMxw9
የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444


🟢“ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ

ለነሲሃ ቲቪ ተፃፈ የተባለው “በመውሊድ ስንጨፍር በካሜራ ቅረፁን” አይነት ደብዳቤ አሳዛኝም አስተማሪም ነው።

👉አሳዛኙ
በሱና ማማ ከፍ ካሉ በኋላ ወድቆ ለሙብተዲዕ መሳለቂያ መሆን እጀግ ያሳዝናል።
እነ አጅሬ "ነሲሃዎች" ከዚህ በፊትም በርካታ የተጠለፉባቸው ወጥመዶች በደብዳቤ የጀመሩ ናቸው። ከሱፊዮችና መሰሎቻቸው ጋር በተለያዩ የሙጃመላ መድረኮች ላይ ስለሚተዋወቁ ነው የተናቁት ።
“ ቀጥኜ ቢያዩኝ ጅማት ለመኑኝ ” እንደሚባለው ነው። በሱና ላይ የነበራቸው አቋም እንደቀለጠ ከጀይላን ጀምሮ ወዳጅም ጠላትም ነገራቸው ። ከዚህም በከፋ ጉዳይ እንደለመዱት እንተባበር ይሉ ይሆናል።

👉አስተማሪው
1️⃣አቋም በወረደ ልክ በጠላት መደፈርና ውርደት ይመጣል ።የአላህ እርዳታም ይርቃል።
عَنْ ثَوْبَانَ قَالَ : قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : " يُوشِكُ الْأُمَمُ أَنْ تَدَاعَى عَلَيْكُمْ كَمَا تَدَاعَى الْأَكَلَةُ إِلَى قَصْعَتِهَا ". فَقَالَ قَائِلٌ : وَمِنْ قِلَّةٍ نَحْنُ يَوْمَئِذٍ ؟ قَالَ : " بَلْ أَنْتُمْ يَوْمَئِذٍ كَثِيرٌ، وَلَكِنَّكُمْ غُثَاءٌ كَغُثَاءِ السَّيْلِ، وَلَيَنْزِعَنَّ اللَّهُ مِنْ صُدُورِ عَدُوِّكُمُ الْمَهَابَةَ مِنْكُمْ، وَلَيَقْذِفَنَّ اللَّهُ فِي قُلُوبِكُمُ الْوَهْنَ ". فَقَالَ قَائِلٌ : يَا رَسُولَ اللَّهِ، وَمَا الْوَهْنُ ؟ قَالَ : " حُبُّ الدُّنْيَا وَكَرَاهِيَةُ الْمَوْتِ ".
أخرجه أبو داود (4297) وصححه الألباني

ሰውባን አሉ ፥ የአላህ መልእክተኛ (ﷺ)አሉ፦" የጥመት ህዝቦች (ለጥቃት) ሊጠራሩባችሁ ይቀርባሉ ፤ ልክ በላተኞች ተሻምተው ወደ ሚበሉት ማዕድ እንደሚጠራሩት ።" ጠያቂ እንዲህ አለ ፥ ያኔ በቁጥር አናሳ በመሆናችን ነውን ? ነቢዩ (ﷺ) አሉ ፦ " እንዲያውም የኔ ብዙ ናችሁ ፤ ነገር ግን እንደ ጎርፍ ግሳንግስ ደካማ ናችሁ ፤ አላህም በእርግጥ ከጠላቶቻችሁ ልብ ውስጥ ለእናንተ የነበራቸውን ክብር  ነቅሎ ያስወጣል ፤ አላህም በእርግጥ በልባችሁ ውስጥ ውርደትን ይጥልበታል ።" ጠያቂ እንዲህ አለ ፥ ከምን የመጣ ውርደት ነው ? ነቢዩም (ﷺ) አሉ ፦ "የዱንያ ውዴታ እና ሞትን መጥላት (አኺራን መርሳት) ።

2️⃣ለጠላት ማባበያና ማቀራረቢያ አንዴ በር የከፈተ ዲኑን እና ክብሩን ለአደጋ አጋልጧል።
ከዕብ ኢብኑ ማሊክ ከገሳን ንጉስ የመጣለትን ማባበያ ደብዳቤ ምን ነበር ያደረገው  ⁉️

✍  ሸምሱ ጉልታ (አቡ ሀመዊያ)
http://t.me/Abuhemewiya




ህገ-መንግስቱ በመጅሊስ ደብዳቤ አይሻርም

✍የመጅሊስ መቋቋሚያ አዋጁ ሲፀድቅ ከዚህ በፊት በፌዴራልም ይሁን በክልል የተቋቋሙ የሙስሊሞች የእምነት ተቋማትም ይሁን ወደ ፊት የሚደራጁትን መብት መከልከል እንደማይችል በግልፅ ተቀምጧል ።
  


🔹የመንግስት ስልጣንን ለግል ዝንባሌ መገልገያ ማድረግ ይቁም !!!

በየትኛውም የመንግስት ተቋማት ውስጥ በሀላፊነት ላይ ያሉ አካላት ያሉበትን ሀላፊነት የተቀበሉት ህዝብን ሊያገለግሉበት መሆኑን መርሳት የለባቸውም ። ምክንያቱም የተቀመጡበት ወንበር መንግስትን ወክለው እንጂ የሆነን ቡድን ወይም ተቋም ወይም ግለሰብን ወክለው አይደለም ።
የመንግስትን ስልጣን የግል ዝንባሌያቸውን ወይም አመለካከታቸውን በሌሎች ላይ ለመጫን ማስፈራሪያነት ሊጠቀሙበት አይገባም ። ማንኛውም ዜጋ የዜግነት መብቱ ለሀላፊነታቸው ታማኝ ባልሆኑ አካላት መነፈጉ አሳፋሪ ከመሆኑም በላይ ህዝብ በመንግስት ላይ እምነት እንዳይኖረው ያደርጋል ። በመሆኑም በመንግስት ስልጣን መዋቅር ውስጥ ያሉ አካላት ከላይ እስከታች ሊፈተሹ ይገባል ።
ሀገር እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል በሚሉ ፖለቲከኞች እየታመሰች ባለችበት በዚህ ወቅት ከክልል እስከ ቀበሌ የመንግስትን ስልጣን ለግል ስሜታቸው መጠቀሚያ በሚያደርጉ አመራሮች ዜጎች መብታቸው የሚነጠቁና እንዲሸማቀቁ የሚደረጉ ከሆነ እነዚህ አካላት ሀገር በማተራመሱ ስራ ላይ ድርሻ አላቸው ማለት ነውና ሊጤን ይገባል ።

♦️ተጨማሪ  ትምህርቶችን   ለማግኘት
   ቻነሉን    ይቀላቀሉ
⤵️➘➷➴➘➷➴⤵️
https://t.me/MisbahMohammed
https://t.me/MisbahMohammed


📚 اسم الكتاب: صحيح المسلم

المؤلف: أبو الحسين مسلم بن الحجاج بن مسلم بن وَرْدٍ النيسابوري (٢٠٦ - ٢٦١)  هجرية

باب: باب الدليل على أن من مات على التوحيد دخل الجنة قطعا

🎤  المدرس: د. شيخ حسين بن محمد السلطي

تاريخ: ربيع الأول  ١٥، ١٤٤٦ هجرية الموافق سبتمبر ١٨، ٢.٢٤ م

في مدرسة الإصلاح

htt rel='nofollow'>ps://t.me/medresetulislah


Репост из: የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
📌መውሊደኞችና የቀን ቅዠታቸው

[የሽርክና የተለያዩ ወንጀሎች መናኻሪያ የሆነውን መውሊድን የሚያከብሩ ሰዎችን፣ “መውሊድ አክባሪ” እያልን ከምንጠራ፣ “መውሊደኛ” ብንላቸው ጥሩ ነው - ቃላት በመቆጠብ በቀላሉ መግባባት እንችላለንና፡፡ “መውሊደኛ” በማለት ከመውሊድ ጋር 'ስላዋሀድናቸው' እነሱም ደስ ሳይላቸው አይቀርም - ቂል “በአሽሙር ሲወጉት ያደነቁት ይመስለዋል” እንዲሉ፡፡]

የሐገራችን መውሊደኞች ሸሪአዊ ማስረጃ የሌለውን መውሊድ፣ ኢስላማዊ ለማድረግ የማይፈነቅሉት ድንጋይ፣ የማይወጡት ተራራ፣ የማይወርዱት ገደል የለም፡፡ ይህን ያህል ኳትነው የሚያቀርቡት ሀሰተኛ የማስረጃ ቡትቶ፣ በአሏህ ዲን ላይ ከመቀጣጠፍ የማይመለሱ ግብዞች መሆናቸውን ከማሳያት አይዘልም፡፡ መስከረም 5 ምሽት ላይ አሚኮ በትእይተን ዜና ፕሮግራሙ፣ “መውሊድና አሰተምህሮቱ” በሚል ርእስ ያቀረበው ዝግጅት፣ መውሊደኞች ምን ያህል በቀን ቅዠት የተለከፉ ከንቱዎች ለመሆናቸው አንድ ጥሩ አብነት ሆኖ አልፏል፡፡

በዚህ ዝግጅት ላይ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የስነ ድርሳናት መምህር ከሆነው ከዶ/ር እንድሪስ ሙሀመድ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ ቀርቧል፡፡ ይህ ሰው የአህባሽ ዋና አቀንቃኝ የሆነው የሀሰን ታጁ የቀኝ እጅና የቀድሞው መጅሊስ የህዝብ ግንኙነት ባልደረባ የነበረ ነው፡፡

ዶ/ር እንድሪስ “ከቃል ፍች አኳያ ስለውልድት ነው የምናወራው፡፡ ውልደቱ ግን የስተዋልዶ ውልደት ላይ ያተኮረ አይደልም” ካለ በኋላ  የነብዩን (አለይሂ ሶላቱ ወሰላም) “የውልደት ትኩረት” በሚከተለው መንገድይገልፃል፡- 

“የስልጣኔ ውልደት፣ የስነመለኮት    ትምህርት ውልደት፣ የስነ ምግባር ውልደት፣ የአኗኗር ዘይቤ ውልደት፣ የህግና ስርአት ውልደት፣ የሰላም ውልደት፣ የአብሮነት ውልደት፣ የእዝነትና የፍቅር ውልደት በአጠቃላይ ለሰው ልጅ ሁለንተናዊ እድገት የሚጠቅሙ የህይወት አስተምህሮቶችና ትግበራዎችን የምንዳስስበት፣ የምናይበት፣ ውልደቱ ከሪሳላ ወይም ከተልእኮ ጋር የተያያዘ ነገር ነው፡፡ የላክንህ ለአለም እዝነትን፣ መተዘዘንን፣ ፍቅርን፣ ሰላምን ልታጎናፅፍ ነው የተላከው ይላል፡፡”

ሆኖም ዶ/ር እንድሪስ እዚህ ላይ የዘረዘራቸው ጉዳዮች፣ የአሏህ መልእክተኛ (አለይሂ ሶላቱ ወሰላም) የተወለዱበት ትኩረትም ሆኑ አላማዎች አይደሉም፡፡ ነብዩ ሙሀመድ፣ ነብይም ሆነ መልእክተኛ የሆኑት በውልደታቸው አይደልም፡፡ እንደተወለዱ ብቻ ሳይሆን እስከ 40 አመታቸው ድረስ ነብይ አልሆኑም፡፡ መውሊደኛው ዶ/ር እንድሪስ እዚህ የዘረዘራቸው ጉዳዮችም፣ ከነብይነት በኋላ እንጂ ስለተወለዱ የተገኙ ትሩፋቶች አይደሉም፡፡

የሀገራችንን መውሊደኞች የቀን ቅዠታቸው እንዲህ ነው የሚያደርጋቸው፤ እንዲህ ነው የሚያሰክራቸው፡፡ መውሊደኛው ዶ/ር እድሪስ፣ መውሊድን ገበያ እንደምትወጣ ሴት አዳሪ ኳኩሎ ለማቅረብ ሲል፣ የነብይነት ትሩፋቶችን የውልደት ቱሩፋቶች አድርጎ አቀረባቸው፡፡ የመውሊድ ፍቅር ሰዎቹን እንዴት በቀን ቅዠት እያሰከራቸው አንደሆነ ልብ በሉ፡፡ 

ማንም እንደሚያውቀው፣ የአሏህ መልእክተኛን (አለይሂ ሶላቱ ወሰላም) አሏህ ነብይ አድርጎ የላካቸው እድሜያቸው 40 አመት እንደ ሞላ ነው፡፡ አሏህ በተከበረው ቁርአኑ፣ “ለአለማት እዝነት አድርገን እንጂ አልላክንህም” (አል-አንቢያ፣ 107) ያላቸው፣ እድሜያቸው 40 አመት ሞልቶ በነብይነት ከላካቸው በኋላ ነው፡፡ 

ከዚህም በላይ መውሊደኛው ዶ/ር እድሪስ በከፍተኛ ድፍርት ተሞልቶ፣ እንዲህ ይላል፡- “በውልደታች የተከሰቱት፣ ከውልደትም እስከ አርባ አመታቸው ድረስ በምን ሁኔታ ነበር ነብዩ ሙሀመድ የኖሩት - በጣም አስፈላጊው ዘመን እስከ አርባ አመት የኖሩበት ዘመን ነው፡፡ እንደ ሰው የኖሩበት ዘመን ስለሆነ” ይላል፡፡ ይህን የሚለን ግን፣ ከላይ ከፍ ሲል ነብይ ሆነው በመላካቸው የተገኙትን ቱሩፋቶች የመወለዳቸው ቱሩፋቶች አስመስሎ ካቀረበልን በኋላ ነው፡፡ በሌላ በኩል “በጣም አስፈላጊው ዘመን እስከ አርባ አመት የኖሩበት ዘመን ነው” ብሎ ለወሸከተው፣ አንዲትም ማስረጃ ወይም ቱረፋት አልነገረንም፡፡

ወይ ቅዠት! ከሁሉ ክፉው ቅዠት ደግሞ የቀን ቅዠት ነው፡፡ የሌሊትን ቅዠት በመባነን ወይም በንጋት ይገላገሉታል፡፡ የቀን ቅዥትን ግን ምን ያደርጉታል? ሲቃዡ መኖር ብቻ! የመውሊድ ፍቅር እንዲህ ነው የሚያስቃዥ! ቢድአ እንደዚህ ነው - በስሜት አረቄ በማስከር፣ በማይጨበጥ የቅዠት አለም ውስጥ እንድትኖር ያደርግሀል፡፡ 

መውሊደኛው ዶ/ር እንዲህ በማለት ይቀጥላል፡-
     “የነብይነት ማእረግ ከተሰጡ በኋላ ያለው ወቅት፣ መለኮታዊ እገዛም አለ፤ ተልእኮም ተሰጥቷቸዋል፤ አድናቆትህን የምትቸረው ቢሆንም፣ ከአርባ አመት በፊት ግን የነብዩ ሙሀመድ ስብእናና ማንነት በራሱ በዚህ የውልደት በአል የምናስተውለው ነው፡፡ ከአርባ አመት በፊት የነበራቸው ማንነት ነው ለነብይነትም እንዲታጩ ያደረገው፡፡”

ከዚህ የቀን ቅዠት ንግግር ውስጥ ሁለት አደገኛ ነጥቦችን እናገኛለን፡፡ አንደኛ ነገር፡- መውሊደኛው ዶ/ር እድሪስ ከልደታቸውም ቀን አልፎ እስከ አርባ አመት ያለውን የእድሜያቸው ጊዜ ክፉኛ ከፍ-ከፍ አድርጎታል፤ ክፉኛ ሰቃቅሎታል፡፡ በዚህ አያያዙ ነገ ከነገ ወዲያ “የነብዩ አስረኛ አመት የመውሊድ በአል”፣ “የነብዩ ሀያኛ አመት የመውሊድ በአል”፣ “የነብዩ ሰላሳኛ አመት የመውሊድ በአል”… የሚል ተጨማሪ፤ ቢድአ ይዞ ብቅ እንደማይል ምን ዋስትና አለ? መውሊደኞቹ መጅሊሶች “የኡለሞች መውሊድ” በማለት ተጨማሪ ቢድአ መስርተው ማክበራቸውን አትርሱት እንጂ!

ሁለተኛ ነገር፡- በተማኙ ጅብሪል አማካኝነት ቁርአን ከሰባቱ ሰማያት በላይ ወደ መልእክተኛው (አለይሂ ሶላቱ ወሰላም) የወረደበትን፣ የተውሂድ ፓውዛ የተንቦገቦገበትን፣ የጃህልያ ስርአትና ስፍር ቁጥር የሌላቸው የአረቡ ምድር ጣኦታት የተንኮታኮቱበትን፣ የኢስላም ብርሀን ከመካ መንደር በአራቱም አቅጣጫ ወደ አለም የተሰራጨበትን፣ የአሏህ በብቸነት ተመላኪነት የበላይ የሆነበትን፣ የከሀድያኑ የሮምና የፋርስ ግዛቶች ለኢስላም እጅ የሰጡበትን… ባጭሩ ከአርባ አመት በኋላ ያለውን የነብይነት ጊዜ፣ “አድናቆትህን የምትቸረው ቢሆንም” በማለት ከነብይነት በፊት ካለው ስኬታቸው ዝቅ ተደርጎ እንዲታይ ለማድረግ ሞክሯል - መውሊደኛው ዶ/ር እድሪስ፡፡

አሁን ይሄ ምን ይባላል? ይህን መሰሉ የቀን ቅዠት በምን ይገለፃል? በቁርአንም ሆነ በሀዲስ ምንም ማስረጃ በሌለው የመውሊድ ቢድአ ከንቱ ፍቅር ተለክፈው፤ በቀን ቅዠት የሚሰቃዩት እነዚህ የሀገራችን መውሊደኞች፤ ቆሻሻ የሆኑ የሽርክ ተግባራት መናገሻ የሆነውን መውሊድን ጥሩ አስመስሎ ለማሳየት የማይፈነቅሉት የሀሰት ድንጋይ፣ ፀያፍ የሆኑ ወንጀሎች መናኻሪያ የሆነውን መውሊድ ለማቆንጀት የማይጠቀሙበት የውሸት ኮስሞቲክስ የለም፡፡ ቢድአን አምልኮ አድርጎ ከያዘ ሰው የበለጠ እውር፣ ስሜቱን አምላክ አድርጎ ከያዘው የበለጠ ጠማማ ማን አለ?

“ዝንባሌውን አምላኩ አድርጎ የያዘውን፣ አላህም ከዕውቀት ጋር ያጠመመውን፣ በጆሮውና በልቡ ላይም ያተመበትን፣ በዓይኑም ላይ ሺፋን ያደረገበትን ሰው አየህን! ታዲያ ከአሏህ በኋላ የሚያቀናው ማነው? አትገሠጹምን?” (አል-ጃሲያህ፣ 23) 

መውሊደኛው ዶ/ር እድሪስ ስለመውሊድ የቦተለከው የቀን ቅዠት ይህ ብቻ አይደለም፡፡ በፕሮግራሙ የተላለፈውን “ክሊፕ” እያስፈለኩ ነው፡፡ ከተገኘ በጋራ የምናየው ይሆናል፡፡

ዝግጅት/በዶክተር ጀማል ሙሐመድ - ሀፊዞሁሏህ -

https://t.me/alateriqilhaq

كن على بصيرة


عشر_ركائز_في_تربية_الأبناء_الشيخ_عبد_الرزاق_البدر.pdf
15.6Мб
وصايا_لقمان_الحكيم_لابنه_للشيخ_ربيع.pdf
559.8Кб
••🏷️ عشر ركائز في تربية الأبناء
••🧷 الشيخ عبد الرزاق البدر حفظه الله تعالى 🌻

Показано 20 последних публикаций.