📷 ቅድም ባጋራናችሁ መረጃ መሰረት ቅዳሜ ክለባችን ከዌስትሃም ጋር የሚያደርገውን ጨዋታ ክሬግ ፓውሰን በመሃል ዳኝነት የሚመሩት ይሆናል፤
▫ክሬግ ፓውሰን ከዚህ በፊት የክለባችንን ጨዋታ በመሃል ዳኝነት በመሩበት ያለፉ መርሃግብሮች፦
📍 24/25 የውድድር ዘመን
🤝 Arsenal 0-0 Everton: 3 ቢጫ ካርዶች
📍23/24 የውድድር ዘመን
✅ West Ham 0-6 Arsenal: 4 ቢጫ ካርዶች
✅ Arsenal 2-0 Luton: 4 ቢጫ ካርዶች
📍22/23 የውድድር ዘመን
✅ Bournemouth 0-3 Arsenal: 3 ቢጫ ካርዶች
✅ Tottenham 0-2 Arsenal: 6 ቢጫ ካርዶች
✅ Leicester 0-1 Arsenal: 1 ቢጫ ካርዶች
📍21/22 የውድድር ዘመን
✅ Arsenal 3-1 Tottenham: 3 ቢጫ ካርዶች
✅ Arsenal 3-1 Aston Villa: 7 ቢጫ ካርዶች
❌ Nottingham Forest 1-0 Arsenal: 3 ቢጫ ካርዶች
✅ Watford 2-3 Arsenal: 3 ቢጫ ካርዶች
✅ Arsenal 3-1 Manchester United: 7 ቢጫ ካርዶች
ቅዳሜ ከእኚ ዳኛ ምን እንጠብቅ ?
SHARE
@ETHIO_ARSENAL