Postlar filtri


Management Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
308.8Kb
Management Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Tuesday February 04, 2025 (ጥር 27/2017 ዓ.ም)

5.7k 5 49 14 10

Accounting Exit Exam Full Day Schedule.xlsx
301.5Kb
Accounting Exit Exam Full Day Schedule; AAU
Monday February 03, 2025 (ጥር 26/2017 ዓ.ም)


ATC NEWS dan repost
ዛሬ ምሽት ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አነስተኛ የእሳት አደጋ አጋጥሞ የነበረ ሲሆን እሳቱ በአሁኑ ሰዓት በቁጥጥር ስር መዋሉን የግቢው ተማሪዎች ነግረውናል።

ከእሳት አደጋው ጋር በተያያዘ ከቤተ-መፃህፍ ለመውጣት በነበረ ጥድፊያ ቀላል ጉዳት ያስተናገዱ ጥቂት ተማሪዎች መኖራቸውን የግቢው ተማሪዎች ጨምረው ነግረውናል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


🧐




ይሄ ቲክቶክ ብዙ ልጆችን ማሰብ እንዳይችሉ አድርጓል።

እባካቹህ በምን እንደምትቀልዱ አርቃቹህ አስቡ‼️

ነገ እነዚህ ልጆች ይቅርታ እያሉ ቢነፋረቁም ይቅርታ ላያስጥላቸው የሚችል ከባድ ጥፋት ነው የፈፀሙት😢


ATC NEWS dan repost
#Update

ማሳሰቢያ - ሁለት ቀን ብቻ ቀረው!

የ2ዐ17 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ( የ12 ኛ ክፍል) ፈተና ምዝገባ ማክሰኞ ጥር 6/2017 ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ላይ ይጠናቀቃል።

ስለሆነም በተለያየ ምክንያት ያልተመዘገባችሁ ካላችሁ በነዚህ ቀሪ ሁለት ቀናት ላይ ብቻ እንዲትመዘገቡ እናሳስባለን።

⚡️ያልተመዘገበ አይፈተንም❗️


የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


ዩትዩብ ላይ የጥሪ ማስታወቂያዎችን ስታዩ ቪድዮው የተለቀቀበትን ቀን ተመልከቱ 🙏


ATC NEWS dan repost
#EntranceExam #2017

የ2017 ሀገር አቀፍ 12ኛ ክፍል ፈተና በአጠቃላይ ሁኔታ ከ9 - 12ኛ ክፍሎች እንዲሁም የ 8 ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከ7- 8ኛ ክፍሎች የሚሸፍን ይሆናል።

👉እያንዳንዱ ተማሪ በተማረበት የክፍል ደረጀ የተማረውን የተማሪ መጽሐፍን መሠረት አድርጐ ሊዘጋጅ ይገባል። ፈተናዎቹ ተማሪዎቹ የተማሩትን መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ይሆናል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


Wollo University Mid Exam schedule


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish


አዲሱ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ሜኑ


አዲሱ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ሜኑ


ATC NEWS dan repost
#Update #MealMenu

ለሁሉም የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ የተማሪዎች የምግብ ሜኑ ይፋ ተደርጓል‼️

ትምህርት ሚኒስቴር ለሁሉም የመንግስት ዩንቨርስቲዎች ያስተላለፈው የተማሪዎች የምግብ ሜኑ መግለጫ 👇

(ሚንስትር ዴኤታው)

[የምግብ ሜኑውን ከምስሉ ይመልከቱ]

Click

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ለዘንድሮ ፍሬሽማን ናቹራል ተማሪዎች ብቻ 👂

@muedu


አንድ ባህርዳር የሚኖር ልጅ ይህን ምናባዊ የስራ ማስታወቂያ አይቶ በቴሌግራም apply ያደርግና ከጥቂት ቀናት በኋላ ለሱና አብረውት ላመለከቱ ጓደኞቹ በሙሉ እንኳን ደስ አላችሁ ተመርጣቹሃል የሚል መልዕክት ይደርሳቸውል።ከዚያም የስራ ምደባ ይባልና እሱና ጓደኞቹ የተለያዩ የክልል ከተሞች ላይ ተመድባቹሃል ምደባችሁን ለማስቀየር የምትፈልጉ 2000ብር በመክፈል ማስቀየር ትችላላቹህ ይባላሉ።

የባህርዳሩ ልጅ ስራ አገኘሁ ብሎ በፕሌን አዲስ አበባ ይመጣና ወደ ተመደበበት ድሬደዋ ለመሄድ ትራንስፖርት ሲያማርጥ የተባለው ስራ ምናባዊ ብቻ እንደሆነ ይገባዋል....

አዲስ ተመራቂዎች ለስራ ካላቹህ ጉጉት የተነሳ የህጋዊ ሌቦች ኢላማ እየሆናቹህ ነው እና አትቸኩሉ‼️

የስራ ማስታወቂያ ከምን አይነት ምንጭ እንደሚገኝ ለዩ ቅድሚያ 👍


Freshman Mathematics (Social): https://www.youtube.com/playlist?list=PLmLB1GTouHXzZx-hMvZgpWWCMEp48Z0Mk
Freshman Mathematics (Social)
Share your videos with friends, family, and the world


Freshman Mathematics Natural: https://www.youtube.com/playlist?list=PLmLB1GTouHXz39S7CAUmSLULjqFfgQjlv
Freshman Mathematics Natural
Share your videos with friends, family, and the world


General Physics Mid Exam: https://www.youtube.com/playlist?list=PLmLB1GTouHXx5z_Be18rsSOInF0zA5HDT
General Physics Mid Exam
Share your videos with friends, family, and the world


ATC NEWS dan repost
የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ተደረገ‼️

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ለገንዘብ ሚኒስቴር የፃፉት ደብዳቤ 👇

< ከመ/ቤታችሁ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም በቁጥር 1/143/150/17 በተጻፈ ደብዳቤ አሁን በስራ ላይ ያለው የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ከወቅቱ የገበያ ዋጋ አኳያ ተማሪዎችን ለመመገብ በቂ ባለመሆኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት በማካሄድ የተመን ማሻሻያው እንዲፈቀድ መጠየቃችሁ ይታወሳል:: የቀረበውን የምግብ በጀት ተመን ማሻሻያ ጥናት ከወቅቱ የገበያ ዋጋና ከመንግሥት የመክፈል አቅም አኳያ በማየት የተማሪዎች የምግብ በጀት ተመን በቀን በአንድ ተማሪ የነፍስ ወከፍ ወጪ 100 ብር (አንድ መቶ ብር ) ሆኖ ከታህሳስ 1 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል ተወስኗል።

በዚህም መሰረት የሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎች የምግብ አቅርቦት በወጥነት እና ውጤታማ በሆነ መልኩ እንዲከናወን መስሪያ ቤታችሁ ከምግብ በጀት ተመን ማሻሻያው ጋር የተጣጣመ ስታንዳርድ የምግብ ሜኑ በማዘጋጀት ዩኒቨርስቲዎች አንዲጠቀሙበት እና በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን ክትትል እንድታደርጉ በጥብቅ አስታውቃለሁ፡፡ >


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.