ATC NEWS dan repost
ዛሬ ምሽት ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ አነስተኛ የእሳት አደጋ አጋጥሞ የነበረ ሲሆን እሳቱ በአሁኑ ሰዓት በቁጥጥር ስር መዋሉን የግቢው ተማሪዎች ነግረውናል።
ከእሳት አደጋው ጋር በተያያዘ ከቤተ-መፃህፍ ለመውጣት በነበረ ጥድፊያ ቀላል ጉዳት ያስተናገዱ ጥቂት ተማሪዎች መኖራቸውን የግቢው ተማሪዎች ጨምረው ነግረውናል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news
ከእሳት አደጋው ጋር በተያያዘ ከቤተ-መፃህፍ ለመውጣት በነበረ ጥድፊያ ቀላል ጉዳት ያስተናገዱ ጥቂት ተማሪዎች መኖራቸውን የግቢው ተማሪዎች ጨምረው ነግረውናል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://t.me/atc_news