መረጃ‼️
ጨፌ ኦሮሚያ በዛሬው ዕለት ሲያካሄደ በዋለው ስብሰባው ለ7 ሰዎች ሹመት ሰጠ። አቶ አዲሱ አረጋ እንደገና ወደ ኦሮሚያ ተመልሰዋል።
በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳይ ክላስተር አስተባባሪ የነበሩት አቶ አዲሱ አረጋ በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የውጭ ጉዳይ አማካሪ፣ ከዛም ወደ ብልጽግና ፓርቲ ሄደው የነበረ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ዳግም ወደ ኦሮሚያ ተመልሰው አቶ አዲሱ አረጋ በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ተሹመዋል።
ዛሬ ሹመት ያገኙት 7 ሰዎች፦
⚫ አቶ ከፋያለው ተፈራ - በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የጨፌ ኦሮሚያ ዋና ተጠሪ
⚫ አቶ አዲሱ አረጋ -በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ
⚫ አቶ ሳዳት ነሻ - በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ
⚫ ፕሮፌሰር ነጻነት ወርቅነህ - የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ሃላፊ
⚫ አቶ ተስፋዬ ቱሉ - የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ
⚫ዶክተር ነመራ ገበየሁ - የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
⚫ አቶ ፍሰሃ በላይነህ - የኦቢኤን (OBN) ዋና ዳይሬክተር
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
ጨፌ ኦሮሚያ በዛሬው ዕለት ሲያካሄደ በዋለው ስብሰባው ለ7 ሰዎች ሹመት ሰጠ። አቶ አዲሱ አረጋ እንደገና ወደ ኦሮሚያ ተመልሰዋል።
በምክትል ፕሬዝደንት ማዕረግ የማህበራዊ ጉዳይ ክላስተር አስተባባሪ የነበሩት አቶ አዲሱ አረጋ በጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ የውጭ ጉዳይ አማካሪ፣ ከዛም ወደ ብልጽግና ፓርቲ ሄደው የነበረ ሲሆን ዛሬ ደግሞ ዳግም ወደ ኦሮሚያ ተመልሰው አቶ አዲሱ አረጋ በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ተሹመዋል።
ዛሬ ሹመት ያገኙት 7 ሰዎች፦
⚫ አቶ ከፋያለው ተፈራ - በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የጨፌ ኦሮሚያ ዋና ተጠሪ
⚫ አቶ አዲሱ አረጋ -በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪ
⚫ አቶ ሳዳት ነሻ - በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ
⚫ ፕሮፌሰር ነጻነት ወርቅነህ - የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ሃላፊ
⚫ አቶ ተስፋዬ ቱሉ - የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ
⚫ዶክተር ነመራ ገበየሁ - የኦሮሚያ ማዕድን ልማት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
⚫ አቶ ፍሰሃ በላይነህ - የኦቢኤን (OBN) ዋና ዳይሬክተር
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter