BREAKING !
የማንቸስተር ዩናይትድ ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ከሊያም ዴላፕ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው ንግግር አድርገዋል።
ዴላፕ ወደ ኦልድትራፎርድ ተጉዞ ማንቸስተር ዩናይትድን አይቶ እንዲገመግም እና ወደ ዩናይትድ መዘዋወር ሊያስገኝለት የሚችለውን ጥቅም እንዲመለከት ከአይፕስዊች ታውን ፍቃድ ተሰጥቶታል።
- ላውሪ ዊትዌል ከአትሌቲክ [ታማኝ ምንጭ]
@BisratSportTm
የማንቸስተር ዩናይትድ ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ከሊያም ዴላፕ ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው ንግግር አድርገዋል።
ዴላፕ ወደ ኦልድትራፎርድ ተጉዞ ማንቸስተር ዩናይትድን አይቶ እንዲገመግም እና ወደ ዩናይትድ መዘዋወር ሊያስገኝለት የሚችለውን ጥቅም እንዲመለከት ከአይፕስዊች ታውን ፍቃድ ተሰጥቶታል።
- ላውሪ ዊትዌል ከአትሌቲክ [ታማኝ ምንጭ]
@BisratSportTm