የትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ ጣሉ‼️
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ መጣላቸው ተሰምቷል።
ፍርድ ቤቱ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚኒ ኔታንያሁ በጋዛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል በሚል የእስር ትዕዛዝ አውጥቶ የነበረ በመሆኑ ነው የማዕቀብ ሰለባ የተደረገዉ።
ዓለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት መሠረት አልባና ሕጋዊ ያልሆነ ፍርድ በአሜሪካና በወዳጆቿ ላይ ሲያስተላልፍ ነበር ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
ማዕቀቡ በICC ውስጥ የሚሠሩ ግለሰቦችና ቤተሰቦች ላይ የገንዘብና የቪዛ ክልከላን እንደሚያጠቃልል ተነግሯል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ላይ ማዕቀብ መጣላቸው ተሰምቷል።
ፍርድ ቤቱ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚኒ ኔታንያሁ በጋዛ የሰብአዊ መብት ጥሰት ፈጽመዋል በሚል የእስር ትዕዛዝ አውጥቶ የነበረ በመሆኑ ነው የማዕቀብ ሰለባ የተደረገዉ።
ዓለምአቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት መሠረት አልባና ሕጋዊ ያልሆነ ፍርድ በአሜሪካና በወዳጆቿ ላይ ሲያስተላልፍ ነበር ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።
ማዕቀቡ በICC ውስጥ የሚሠሩ ግለሰቦችና ቤተሰቦች ላይ የገንዘብና የቪዛ ክልከላን እንደሚያጠቃልል ተነግሯል።
=====================
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA