ፓኪስታን አመረረች‼️
ፓኪስታን የህንድ መከላከያ አማካሪዎች በ48 ሰአታት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። ፓኪስታን ከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጀት እያደረገች ሲሆን ለህንድ አውሮፕላኖች የአየር ክልል ዝግ መሆናቸውን ገልፃለች።
ከዚህ በተጨማሪ በፓኪስታን ሱፐር ሊግ ውስጥ ያሉ የህንድ ሰራተኞችንም ውጡልኝ ብላለች።
ፓኪስታን በኑክሌር ብዛት ከዓለም 6ኛ ደረጃን የያዘች ሀገር ናት።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA
ፓኪስታን የህንድ መከላከያ አማካሪዎች በ48 ሰአታት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። ፓኪስታን ከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጀት እያደረገች ሲሆን ለህንድ አውሮፕላኖች የአየር ክልል ዝግ መሆናቸውን ገልፃለች።
ከዚህ በተጨማሪ በፓኪስታን ሱፐር ሊግ ውስጥ ያሉ የህንድ ሰራተኞችንም ውጡልኝ ብላለች።
ፓኪስታን በኑክሌር ብዛት ከዓለም 6ኛ ደረጃን የያዘች ሀገር ናት።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
👉 @Akiyas21bot
@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA