ዉሃ ያለ አሳ ዉሃነቱን አያሳጣዉም፤ አሳ ግን ያለ ዉሃ ምንም ነዉ፣አፈር ያለ ዛፍ አፈርነቱን አያሳጣዉም፤ዛፍ ያለ አፈር ግን ምንም ነዉ፣እግዚአብሔር ያለ ሰዉ ፈጣሪ መሆኑን አያሳጣዉም፤ ሰዉ ግን ያለ እግዚአብሔር ምንም ነዉ።
አሳ ከዉሀ ከወጣ እንደሚሞተዉ፣ዛፍንም ከአፈር ከለየኸዉ እንደሚሞተዉ ሁሉ፣ሰዉም በተመሳሳይ ከአምላክ ጋር ያለዉ ግንኙነት ከተቋረጠ ይሞታል።ህይወት የሚቀጥለዉ ከአምላክ ጋር ያለን ግንኙነት እስከጠበቀ ድረስ ብቻ ነዉ።
ፈጣሪን የምናመሰግንበትን አንደበት ሰዉን ለማማት፣ሰዉን ለመስደብ አንጠቀምበት!!!!!
✈️@Enmare1988
✈️@Enmare1988
አሳ ከዉሀ ከወጣ እንደሚሞተዉ፣ዛፍንም ከአፈር ከለየኸዉ እንደሚሞተዉ ሁሉ፣ሰዉም በተመሳሳይ ከአምላክ ጋር ያለዉ ግንኙነት ከተቋረጠ ይሞታል።ህይወት የሚቀጥለዉ ከአምላክ ጋር ያለን ግንኙነት እስከጠበቀ ድረስ ብቻ ነዉ።
ፈጣሪን የምናመሰግንበትን አንደበት ሰዉን ለማማት፣ሰዉን ለመስደብ አንጠቀምበት!!!!!
✈️@Enmare1988
✈️@Enmare1988