ሂጃቧን ትለብሳለች ትምህርቷንም ትማራለች‼️
🗣ነዋሪዎች
በትግራይ ክልል መቀመጫ መቐለ ከተማ በአክሱም ትምህርት ቤቶች የተጣለውን የሒጃብ ክልከላ የሚቃወም ሠልፍ ዛሬ ማክሰኞ ጥር 13/2017 እየተካሔደ ይገኛል።
ከሚሰሙ መፈክሮች መካከል:-
ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ትምህርት መአድ ይመለሱ !
ህገ-መንግስት ይከበር !
የፍርድ ቤት ትእዛዝ ይከበር !
ሰላም እና ፍትህ ለትግራይ !
@Esat_tv1@Esat_tv1