የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የ70ኛ ዙር እጩ መኮንኖችን አስመረቀ‼️
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የሚጠበቅባቸውን ሥልጠና ወስደው ያጠናቀቁ የ70ኛ ዙር ቃኘው ኮርስ እጩ መኮንኖችን በዲግሪ መርሃ ግብር አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ጄኔራል መኮንኖች፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ወታደራዊ አታሼዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1
የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የሚጠበቅባቸውን ሥልጠና ወስደው ያጠናቀቁ የ70ኛ ዙር ቃኘው ኮርስ እጩ መኮንኖችን በዲግሪ መርሃ ግብር አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ ጄኔራል መኮንኖች፣ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ወታደራዊ አታሼዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች መገኘታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት ማህበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1