"መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ" የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው‼️
መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ" የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር በርካታ የወንጌል አማኞች በተገኙበት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አቢያተ ክርስቲያናት እና በቢሊ ግራሃም ኢቫንጀሊስቲክ ማህበር ቅንጅት በተዘጋጀው በዚህ መርሃ ግብር ላይ ፤ የቄስ ቢሊ ግራሃም ልጅ ፍራንክሊን ቢሊ ግራሃም ለስብከት የተገኙ ሲሆን የጸሎትና እና የዝማሬ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1
መለኮታዊ ጉብኝት በኢትዮጵያ" የጸሎትና ምስጋና መርሃ ግብር በርካታ የወንጌል አማኞች በተገኙበት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡
በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አቢያተ ክርስቲያናት እና በቢሊ ግራሃም ኢቫንጀሊስቲክ ማህበር ቅንጅት በተዘጋጀው በዚህ መርሃ ግብር ላይ ፤ የቄስ ቢሊ ግራሃም ልጅ ፍራንክሊን ቢሊ ግራሃም ለስብከት የተገኙ ሲሆን የጸሎትና እና የዝማሬ መርሃ ግብሮች እንደሚከናወኑም ተገልጿል፡፡
@Esat_tv1
@Esat_tv1