#አሳዛኝ መረጃ !
በስዊዘርላንድ ሶስተኛ ዲቪዚዮን የሚገኘው ክሮሸያዊው የ24 አመቱ ተጫዋች ጃኩብ ጄልጊች ትናንት ማታ ሞቶ ተገኝቶ እናም በስፔን ደረቅ ወደብ ላይ መገኘቱ ፖሊሶች ይናገራሉ ።
የግድያው መንስኤ ይሆናል የተባለው ተጫዋቹ በሌቫንቴ የምሽት ጭፈራ ቤት ውስጥ ለረጅም ሰዓታት መጠጥ ሲጠጣ እንደነበር እና በመሀል ንፋስ ለመቀበል ወጥቶ በዛው እንደቀረ ተዘግቧል ። 😓💔
SHARE" @Ethio_Sport_Uefa
በስዊዘርላንድ ሶስተኛ ዲቪዚዮን የሚገኘው ክሮሸያዊው የ24 አመቱ ተጫዋች ጃኩብ ጄልጊች ትናንት ማታ ሞቶ ተገኝቶ እናም በስፔን ደረቅ ወደብ ላይ መገኘቱ ፖሊሶች ይናገራሉ ።
የግድያው መንስኤ ይሆናል የተባለው ተጫዋቹ በሌቫንቴ የምሽት ጭፈራ ቤት ውስጥ ለረጅም ሰዓታት መጠጥ ሲጠጣ እንደነበር እና በመሀል ንፋስ ለመቀበል ወጥቶ በዛው እንደቀረ ተዘግቧል ። 😓💔
SHARE" @Ethio_Sport_Uefa