የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና (EHPLE) ከሚያዝያ 1-3/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል።
እያንዳንዱ ተፈታኝ 200 ጥያቄዎች ይቀርቡለታል፦ 100 ጥያቄዎች በጠዋት መርሐግብር እና 100 ጥያቄዎች በከሰዓት መርሐግብር፡፡
ተፈታኞች ፈተና ማዕከል እንዲደርሱ የሚጠበቀው ጠዋት 1፡30 እና ከሰዓት 7፡00 ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡
(የፈተና መርሐግብር፣ የጊዜ ሰሌዳ፣ የሚያስፈልጉ ሰነዶች እንዲሁም ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ መምጣት የተከለከሉ ነገሮች እና ሌሎች መረጃዎች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
952 ወይም 0115186275 / 0115186276
@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩
እያንዳንዱ ተፈታኝ 200 ጥያቄዎች ይቀርቡለታል፦ 100 ጥያቄዎች በጠዋት መርሐግብር እና 100 ጥያቄዎች በከሰዓት መርሐግብር፡፡
ተፈታኞች ፈተና ማዕከል እንዲደርሱ የሚጠበቀው ጠዋት 1፡30 እና ከሰዓት 7፡00 ላይ መሆኑ ተገልጿል፡፡
(የፈተና መርሐግብር፣ የጊዜ ሰሌዳ፣ የሚያስፈልጉ ሰነዶች እንዲሁም ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ መምጣት የተከለከሉ ነገሮች እና ሌሎች መረጃዎች ከላይ ተያይዘዋል፡፡)
ለተጨማሪ መረጃ፦
952 ወይም 0115186275 / 0115186276
@Ethio_fastnews🤩
@Ethio_fastnews🤩