የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ከደህንነት መረጃ ታገዱ
አሜሪካ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉ መሪዎች የሀገሪቱ ደህንነት መረጃዎች እንዲደርሳቸው የሚፈቅድ ህግ አላት
ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሲመጡ ዶናልድ ትራምፕ የሚታመን ሰው አይደለም በሚል መረጃው እንዳይደርሳቸው አግደዋቸው የነበረ ቢሆንም አሁን በተራቸው ታግደዋል
@Ethionews433 @Ethionews433
አሜሪካ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉ መሪዎች የሀገሪቱ ደህንነት መረጃዎች እንዲደርሳቸው የሚፈቅድ ህግ አላት
ጆ ባይደን ወደ ስልጣን ሲመጡ ዶናልድ ትራምፕ የሚታመን ሰው አይደለም በሚል መረጃው እንዳይደርሳቸው አግደዋቸው የነበረ ቢሆንም አሁን በተራቸው ታግደዋል
@Ethionews433 @Ethionews433