በክረምት በመምህርነት ሙያ ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ስትከታተሉ ቆይታችሁ የመውጫ ምዘና ለመውሰድ የምትጠባበቁ መምህራን፥ ምዘናው ከየካቲት 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡
ምዘናው በየአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ የመፈተኛ ማዕከላቱ በቀጣይ በክልል/ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በኩል ይገለጻል ተብሏል፡፡
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
ምዘናው በየአቅራቢያችሁ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጥ ሲሆን፤ የመፈተኛ ማዕከላቱ በቀጣይ በክልል/ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች በኩል ይገለጻል ተብሏል፡፡
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library