የ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ዕጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና መሠጠት ጀምሯል።
ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።
ተፈታኞች በዛሬው መርሐግብር የአካውንቲንግ እና የአካውንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።
ፈተናውን በድጋሚ የሚወስዱትን ጨምሮ በጠቅላላው 176 ሺህ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 30/2017 ዓ.ም ድረስ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል።
ተፈታኞች በዛሬው መርሐግብር የአካውንቲንግ እና የአካውንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት ፈተና በመውሰድ ላይ ይገኛሉ።
ፈተናውን በድጋሚ የሚወስዱትን ጨምሮ በጠቅላላው 176 ሺህ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናውን እንደሚወስዱ ይጠበቃል ሲል ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል።
ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister