ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በህክምና እና ጤና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ
*******
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በህክምና እና ጤና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 366 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በቅድመ ምረቃ፣ በማስተርስ እና ፒኤችዲ መርሐ-ግብሮች ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 112ቱ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሆስፒታሉን 100ኛ ዓመት እና የዩኒቨርሲቲውን 70ኛ ዓመት ምስረታን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
*******
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በህክምና እና ጤና ዘርፍ ያሰለጠናቸውን 366 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በቅድመ ምረቃ፣ በማስተርስ እና ፒኤችዲ መርሐ-ግብሮች ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 112ቱ ሴቶች መሆናቸው ታውቋል፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሆስፒታሉን 100ኛ ዓመት እና የዩኒቨርሲቲውን 70ኛ ዓመት ምስረታን በተለያዩ ዝግጅቶች እያከበረ ይገኛል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister