#Residency_GAT_Registration
በ2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተመደባችሁ የሕክምና ስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ አመልካቾች የትምህርት ማስጀመሪያ የገለጻ ፕሮግራም ረቡዕ ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ገለጻው በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አዳራሽ አስተዳደር ሕንጻ አንደኛ ፎቅ፣ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ይሰጣል።
አመልካቾች ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፈተና (GAT) ለመውሰድ መመዘገብ ይኖርባችኋል።
ለ'GAT' ይመዝገቡ፦
➫ https://Portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ Exam Application የሚለውን ይጫኑ።
➫ Test Taker Registration የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ፎቶ ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጠዎን መለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ 750 ብር ይክፈሉ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው ይያዙ።
የ'GAT' ፈተና ከሚያዝያ 6-10/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister
በ2017 ዓ.ም በጤና ሚኒስቴር ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተመደባችሁ የሕክምና ስፔሻሊቲ ሬዚደንሲ አመልካቾች የትምህርት ማስጀመሪያ የገለጻ ፕሮግራም ረቡዕ ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ገለጻው በዩኒቨርሲቲው ጤና ሳይንስ ኮሌጅ አዳራሽ አስተዳደር ሕንጻ አንደኛ ፎቅ፣ ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሚያዝያ 1/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ይሰጣል።
አመልካቾች ዩኒቨርሲቲው የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፈተና (GAT) ለመውሰድ መመዘገብ ይኖርባችኋል።
ለ'GAT' ይመዝገቡ፦
➫ https://Portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ Exam Application የሚለውን ይጫኑ።
➫ Test Taker Registration የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ፎቶ ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጠዎን መለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ 750 ብር ይክፈሉ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው ይያዙ።
የ'GAT' ፈተና ከሚያዝያ 6-10/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
ትምህርት ሚኒስቴር
ተጨማሪ ትምህርታዊ መረጃ ለማግኘት ቻናላችን ይቀላቀሉ ‼️
https://t.me/Tmhrt_Minister
https://t.me/Tmhrt_Minister