Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya)


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


የተለያዩ ሙሀደራ እና የኪታብ ደርሶች የሚለቀቅበት ቻናል ነው
መረጃዎችን ለማግኘት በፌስቡክ like ይበሉ 👇
fb.me/AbuZekeriya8
YouTube subscribe ያድርጉ ፣ የተለያየ ፈትዋ ፣ አጫጭር ምክር ፣ እና ወቅታዊ ጉዳዮች የሚላክበት) 👇
http://www.youtube.com/c/AbuZekeriya

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


ሙሓደራ 226

ረድ በ አሕባሾች ላይ

ክፍል 02

🎙 ኡስታዝ አቡ ሓቲም ኸድር አሕመድ አል ከሚሲይ

https://t.me/UstazKedirAhmed/8440


ሙሓደራ 225

ረድ በ አሕባሾች ላይ

ክፍል 01

🎙 ኡስታዝ አቡ ሓቲም ኸድር አሕመድ አል ከሚሲይ

https://t.me/UstazKedirAhmed/8439


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish


Abu_Oubeida~channel dan repost
   السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

🔖ልዩ የሰርግ ፕሮግራም

እነሆ የፊታችን
ጁሙዓ ምሽት የወንድማችን አቡ ዓብዲላህ (ሙሐመድ)እና ኡሙ ዓብዲላህ (ዲና) የሰርግ ፕሮግራም  አስመልክቶ  ለየት ያለ ዳዕዋ  ተዘጋጅቶለዎታል!!!

ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት ቀንና ሰአት
የፊታችን ጁሙዓ ምሽት
በኢትዮ ''2️⃣:4️⃣0️⃣''

🔎በእለቱ የሚጋበዙ ኡስታዞች እና ወንድሞች፦

❶»ሸይኽ አወል አህመድ (
ኬሚሴ)

➋»ኡስታዝ ኸድር አህመድ(
ኬሚሴ)

❸»ወንድም አቡ ዑበይዳ ሰዒድ

➍»ወንድም ሙሀመድ ሲራጂ

➎»ወንድም አብዱል መሊክ ከቻለ


ፕሮግራሙን  የሚመሩ ወድሞች

ወንድም አቡ ረያን
➋ ወንድም
አቡ ዓብዲረህማን

ና ሌሎችም ኡስታዞች ወንድሞች ይገኛሉ''


وَمِنْ آيَاتِهِ أَنْ خَلَقَ لَكُمْ مِنْ أَنْفُسِكُمْ أَزْوَاجًا لِتَسْكُنُوا إِلَيْهَا وَجَعَلَ بَيْنَكُمْ مَوَدَّةً وَرَحْمَةً إِنَّ فِي ذَلِكَ لَآيَاتٍ لِقَوْمٍ يَتَفَكَّرُونَ 
( الروم : ٢١)

🏷ስርጭት የሚተላለፍበት ሊንክ፦

https://t.me/+GKgfNVqJP_thNDg0
https://t.me/+GKgfNVqJP_thNDg0
https://t.me/+GKgfNVqJP_thNDg0


ኢትቃን ኢስላሚክ  ሴንተር

         መድረሳችን ምዝገባ ጀምሯል

በመድረሳው የሚሰጡ ፕሮግራሞች
      ↪️ የልጆች
      ↪️ የእናቶች
      ↪️ የሴቶች ሂፍዝ
      ↪️ የቅዳሜና  እሁድ እንዲሁም
      ↪️ የአረብኛ ቋንቋ

የዐቂዳ፣የፊቅህ፣ሲራ እና የልጆች አስተዳደግን  ጨምሮ  ከመሰረቱ ጀምሮ ይሰጣል

አድራሻችን  :- አለም ባንክ አልጓዚ  አደባባይ ሁለተኛ ቅያስ ከዋቆ ጉቱ ት/ት ቤት ፊት ለፊት
 
ለበለጠ መረጃ +251948856046/ +251947728895     ይደውሉ


t.me/itqan21












Abu_Oubeida~channel dan repost
መልካም ዜና

በሸይኽ አወል ቢን አሕመድ ይሰጥ የነበረውና በረመዷን ምክንያት ተቋርጦ የነበረው ደረስ በነገው እለት(ቅዳሜ) በይፋ የሚጀመር መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።እንደሚታወቀው ከፈጅር በኋላ ሲሰጥ የነበረው #የአቡ_ዳውድ ኪታቡ በማለቁ በቦታው #ሱነኑ_አት'ቲርሚዚይ የሚጀመር ይሆናል በተጨማሪ #በይቁኒያ ትምህርት አብሮ ይሰጣል በመሆኑንም ትምሀርቱን መሳተፍ የምትፈልጉ ኪታቦቹን ፈጥናችሁ በማዘጋጀት ትሳተፉ ዘንድ ተጋብዛችኋል።
ከመغሪብ በኋላ የተፍሲር ትምህርትም እንደ አዲስ የሚጀመር ይሆናል።

አድስ መሳተፍ ለምትፈልጉና ቦታውን ለማታውቁት፡አማራች (ኢማሙ ሻፊኢይ)መስጅድ ነው።
የሊቭ ስርጭቶችን ለመከታተል ከስር ያለውን ሊንክ ተጠቀሙ፦
t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed


Abu_Oubeida~channel dan repost
መልእክት፦

እንደሚታወቀው መርከዝ ኢብኑ አብ'ባስ(ኬሚሴ) ግንባታ ላይ በመሆኑ፡ደርስ እንደተቋረጠ ለብዙዎች የሚታወቅ ነው፡ሆኖም አንዳንድ ተማሪዎች ወይንም ወላጆች መቼ ነው ደርስ የሚጀመረው የሚል ጥያቄዎችን እየጠየቃችሁ ስለሆነ፡መርከዙ አሁን ላይ ቅበላ ያልጀመረ መሆኑን እንድታውቁ ማስገንዘብ እንፈልጋለን።መርከዙ ዋና ዋና ስራዎቹን አቀላጥፎ ቅበላ ሲጀምር፡ማህበራዊ ሚድያን ተጠቅሞ ማስታወቂያ የሚለቅ ስለሆነ፡ማስታወቂያዎችን እንድትከታተሉ ስንል እናሳስባለን።

ቅበላ ሲጀመር ከስር ባሉት ቻነሎች ቀድሞ ስለሚለቀቅ፡ቻነሎቹን ጆይን አድርጋችሁ ትከታተሉ ዘንድ እንጠቁማለን።

=>ሸይኽ አቡ አማር አወል ቡን አሕመድ
t.me/SheihkAbuAmarAwolIbnuAhmed

=>ኡስታዝ አቡ መርጃን ኸዲን ቢን አሕመድ
t.me/UstazKedirAhmed

=>አቡ ኡበይዳ
t.me/AbuOubeida


🎙 أبو حاتم خضر بن أحمد

=> للمواصلت مع المدري المركز
@Awol1446
=>رقم البنك الإثيوبي
1000355610456

مركز ابن عباس الإسلامي
https://t.me/UstazKedirAhmed/8425


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

إلى كل من يهمه الامر

هناك إنشاء مركز العلوم الشرعية في بلاد الحبشة في محافظة { ولو } في مدينة خميسي ووصل المركز إلى ما تشاهدونه بفضل الله جل وعلا ثم بالمساكين من الإخوة والاخوات طلاب العلم الذين بذلوا جهدهم واموالهم في سبيل بناء هذا المركز العلمي مع عدم تقصيرهم فيه والآن بقي من انتهائه ما ترونه إذن ندعو كل من يحب المساهمة في مثل هذا الخير إلى المساهمة فيه

بارك الله فيكم وفي أموالكم وذرياتكم والبسكم الله تعالى نور الإيمان حتى تلقوه .

=>للمواصلت مع المدري المركز
@Awol1446
=>رقم البنك الإثيوبي
1000355610456

مركز ابن عباس الإسلامي
http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk
http://t.me/+lmLw2jJXwF45Zjdk


መርከዝ ኢብኑ አባስ ከሚሴ ገቢ ማሰባሰቢያ
༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄༄


🌀የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት

𒊹ስም አወል አህመድ እና ኸድር አሕመድ

♻️ቁጥር: 1000365610456


𖣘በካርድ ገቢ ማድረግ ለምትፈልጉ 👇

🔄የሳኡዲ ካርድ ተቀባይ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
👉
@bint_Adem15

🔄የዱባይ ካርድ ተቀባይ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
👉@Neti_Netija

🔄የኢትዮጵያ ካርድ ተቀባይ
〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️〰️
@AbuOubeida1

https://t.me/UstazKedirAhmed
https://t.me/UstazKedirAhmed


Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር) dan repost
አቋም ለመቀየር የማይታክተው ሙስጦፋ ዐብደላህ
~
አቋም በመቀያየር ላይ ሙስጠፋ ዐብደላን የሚደርስበት ሰው አላውቅም። ምናልባት ቀድሞ ሱፊ ሊሆን ይችላል። የሰማሁት ቢኖርም እርግጠኛ ስላልሆንኩ ነው።

* ብቻ በቁርጥ የሚታወቀው የሆነ ጊዜ ከኢኽዋኖች ጋር ነበር። ወጣ። የሆነ ያክል ቆየ።
* ከሐጁሪ ጭፍራ ሲቀላቀል ሞቅ ያለ አቀባበል ተደረገለት። ጀምዒያ ይቻላል ሲል እንዳልቆየ በጀምዒያ ሰበብ ተብዲዕ ወደ ማድረግ አለፈ። ለሐጁሪ ወግኖ ቀድሞ ሲያከብራቸው የነበሩ ዑለማኦችን ቀፋፊ በሆነ መልኩ ወረፈ።
* ጥቂት ጊዜ ቆየና ከራሱ ጭፍራ ጋር ተበጣብጦ፣ በዱላ ተከታክቶ፣ ፖሊስ ጣልቃ እስከሚገባ ደርሰው ተራራቁ። አካሄዱ በውጥረት የተሞላ በመሆኑ በተለያዩ ቦታዎች ሁከት እየፈጠረ በተደጋጋሚ ወህኒ ወርዷል። እሱ ለደዕዋ የተከፈለ መስዋእትነት እንደሚያደርገው ይጠበቃል። በተደጋጋሚ ለመታሰሩ ዋናው ምክንያት ግን የራሱ በጥባጭ አካሄድ ነው።
* ቀደም ብሎ የዑዝር ቢል ጀህል ጉዳይ ልዩነቱ የሚቻቻሉበት የሚተላለፉበት እንደሆነ ያምን ነበር። ያንን የተጓዘበትን ገደል ከቶ አሁን በዑዝር ቢል ጀህል ሰበብ የትላንት ጭፍሮቹን ለሁለት ሰንጥቆ፣ ባህር አቋርጦ የመን ድረስ ያሉ ሲያደንቃቸውን የነበሩ አካላትን ጭምር ዝቅ ካለ በኢርጃእ እስከመወንጀል ደርሷል።
* ለሐጁሪ ወግኖ ሌሎች ላይ እንዳልዘመተ አሁን ደግሞ ለሐጁሪ ጀርባውን ሰጥቷል። ይጎነታትለው ይዟል።
* በጀምዒያ ጉዳይ ስንት ዘመቻ እንዳላደረገ አሁን ደግሞ ወደ ሳዑዲ ሄዶ ጀምዒያ የሚፈቅዱት ሸይኽ ዐብዱልዐዚዝ አራጂሒይ ላይ እየተማርኩ ነው እያለ ነው። ሸይኽ አራጂሒይ በአቡ ሐኒፋ ጉዳይም ቢሆን እንደ ሙስጦፋ ጠርዝ የረገጠ አቋም የሚያራምዱና እኔ ያልኩትን ካላላችሁ ብለው አገር የሚበጠብጡ አይደሉም።
* የሚገርመው ከመውጣቱ በፊት ከአማራ ክልል የመጅሊስ ኃላፊ ጋር ተገናኝቶ አብሮ ምሳ ተገባብዞ የጀምዒያ ፍቃድ ጠይቆ ነበር። ሲጀመር አይኑን በጨው አጥቦ ቢሸመጥጥም ወደ ሳዑዲ የሄደው ራሱ በታዋቂ ኢኽዋኖች ድጋፍ ነው።

ነገ ደግሞ ምን ይዞ እንደሚመጣ እንጃ። ያለ ፊትና መቆየት የሚጨንቀው ይመስላል። በአንድ አቋም ላይ የሆነ ያክል ከቆየ በኋላ የኺላፍ ነጥብ ፈልጎ አቧራ ያስነሳና ከራሱ ጭፍራ ጋር አይጥና ድመት ይሆናሉ። ነገሮችን ራጂሕ ነው የሚለውን መርጦ ይቻላልም ይሁን አይቻልም ብሎ መቆም፣ በልክ መያዝ አይሆንለትም። ይልቁንም ለሁለት የሚከፍል ግንብ ነው የሚሰራው። እሱን የተቀበለና ያልተቀበለ። ይህንን ማዶና ማዶ መርገጡን፣ ይህንን ከአቋም አቋም መከረባበቱን፣ ይህንን እንደ ፔንዱለም መወዛወዙን ከነ ኢማሙ ሻፊዒይ "ቀውሉን ቀዲም" እና "ቀውሉን ጀዲድ" መለያየት፣ ከነ ኢማሙ አሕመድ የተለያዩ ሪዋያዎች ጋር ሲያመሳስል ትንሽ እንኳ እፍረት አይሰማውም። እነዚያ አኢማዎች በፊቅህ ርእሶች ላይ የተለያዩ ሃሳቦች ያንፀባረቁባቸውን ጉዳዮች እሱ ወላእና በራእ እየቋጠረ ለቡድናዊ ፍረጃ በሚጠቀማቸው ጉዳዮች ላይ አንዴ እየፈቀደ፣ ሌላ ጊዜ እያወገዘ መንቦጫረቁ ጋር ያመሳስላል። የአኢማዎች አካሄድ እና ያንተ አካሄድ እኮ ሆድና ጀርባ ናቸው። ምኑን ከምኑ ነው የምታገናኘው? ይሄ ጉዳይ ለማንም የሚሰወር ሆኖ አይደለም። ማምታታትና ማጭበርበር ከስጋና ከደሙ ጋር የተዋሀደ ሆኖበት እንጂ።

አንድ ጉዳይ ከጀመረ ሌላ ጉዳይ የሌለ እስከሚመስል ሰርክ ያንን ይዞ ነው የሚነዛነዘው። የጀምዒያን ጉዳይ፣ የሐጁሪይን ጉዳይ፣ የአቡ ሐኒፋን ጉዳይ ማንሳት ይቻላል። አንዴ ተናግሮ ማለፍ ከዚያው ሲያስፈልግ መናገር አይበቃውም። አመታት እኝኝኝኝ የሚልበት የወላእና በራእ ጉዳይ አድርጎ ነው የኖረበት። አሁን እነዚህ አጀንዳዎች ኤክስፓየር አድርገው ጠዋት ማታ፣ ቆሞ ተቀምጦ ስለ ዑዝር ቢልጀህል ነው እኝኝኝኝ እያለ ያለው። ነገ ደግሞ ሌላ ጉዳይ ይፈልጋል።

ሲተጣጠፍ ሐያእ አያውቅም። ትናንት የኖረበትን፣ ደጋግሞ ያስተጋባውን ጉዳይ መመለሱን እንኳ በቅጡ ሳይናገር ተብዲዕ ማድረጊያ ሾተል አድርጎ ሲመዘው ምንም አይገርመውም። ከዚያ ደግሞ ያንን በዚያ መልኩ የያዘውን ጉዳይ ጥሎ አቋም ይቀይራል። መቅቀያየሩ፣ መከረባበቱ አያሳስበውም። በፈሰሰበት የሚፈስሱ፣ በታጠፈበት የሚታጠፉ መንጋዎች አሉት። እሱ ግን አይሞቀው አይበርደው። እንኳን አቋሙን ስሙን የሚቀይር ጉድ ነው። ልብ በሉ! የቀድሞ ስሙ ጀማል ወርቄ ነበር። ምናልባት ከዚያ በፊት የቀያየረው ይኑር አይኑር አላውቅም።

በርግጥ ሙስጦፋ እስካሁን ያልቀየረውና በኢስቲቃማ የዘለቀበት አንድ ነገር አለው። እሱም ውሸቱ ነው። ሲበዛ ፈጣጣ ውሸታም ነው። አሁን እዚህ ያነሳኋቸውንና ብዙ የተከረባበተባቸውን ጉዳዮች ራሱ ሊሸመጥጥ እንደሚችል እጠብቃለሁ። ሌሎች ላይ ዋሽቶ ለመለጠፍም አይኑን አያሽም። እንዲያውም ለሱ የቀረቡ ሰዎች ጭምር በውሸቱ ተማርረው፣ እየሸመጠጣቸው ቢቸግራቸው ሪኮርድ ሁሉ እያደረጉት እንደነበር በቅርቡ ሰምቻለሁ።

ታዲያ የሚገርመው እሱ በተገለባበጠ ቁጥር የሚገለባበጡ፣ በወረደበት ቁልቁለት ሁሉ የሚወርዱ፣ በወጣበት ተራራ ሁሉ የሚወጡ ታማኝ ሙሪዶችን ማፍራቱ ነው። ሌላው ቢቀር ሲወጣ ሲወርድ አብራችሁት ስትንገላቱ ጣመናው (ስትራፖው) አይከብዳችሁም ወይ? "ኧረ አሁንስ በዛ!" የምትሉበት ጊዜ የለም ወይ? እሱ እንደሆነ ልማደኛ ነው፣ ነገም ሌላ አቋም ይዞ ይመጣል። እድሜ መስተዋት ነው ካለን እናያለን። ምናልባትም ዞሮ ዞሮ ከተነሳበት የኢኽዋን ፌርማታ ላይ ድቅ ሊል ይችላል። "ከሐጁሪ ይልቅ እነ እከሌ ይሻላሉ" እያለ ትናንት ኢኽዋኖች እንደሆኑ ሲገልፃቸው የነበሩ አካላትን ስም መጥቀሱ የአጋጣሚ አይመስልም።

ለመንጋዎቹ የምለው! ሲሆን ሲሆን ለራሳችሁ ኣኺራ ስትሉ ከሱ የፊትና ባቡር ውረዱ። ባቡሩ ማረፍ የማያውቅ፣ አቅጣጫውን በፍጥነት የሚቀያይር ስለሆነ በጊዜ ካልወረዳችሁ የሆነ ሰዓት ላይ ከ'ስከዛሬው የባሰ ከባድ ጉዳት ያደርስባችኋል። አመጣጡንና አያያዙን አይቼ ነው የምናገረው። ማንም እንዳሻው የሚያጥፋችሁና የሚዘረጋችሁ አትሁኑ። እምቢ ካላችሁ ደግሞ እሱ መተጣጠፉን ስለለመደው ምንም አይመስለውም። እናንተ ግን በሱ ፍጥነት ስትታጠፉ እንዳትቀጩ ረጋ እያላችሁ አስፍታችሁ ቢሆን ቢያንስ አደጋ ትቀንስላችሁ።

(ኢብኑ ሙነወር፣ ሸዋል 4/ 1446)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor


የወንድማችን መካሻዉ አብዲላህ ሒወት እንታደግ ! dan repost
🛑👉አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
〰〰〰〰〰〰〰〰〰〰

«የፊታችን ጁሙአ ምሺት ማለትም ሸዋል  6/1446  የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል  ሁላችሁም የአቅማችሁ ትሳተፉ ዘንድ ጥሪያችን እናቀርባለን!»

🤙በእለቱ የሚታደሙ ወንድሞቻችን፦

1) አቡ ሱፍያን       2) አቡ ሂበቲላህ
3) አቡ አብዲላህ    4)አቡ ረይስ
5)አቡ ሀሳን          6)አቡ ፈዉዛን
7)አቡ ኡበይዳ  ሌሎችም  ይታደማሉ


🛑👉ወንድማችን መካሻዉ አብዲላህ   ሁለቱም ኩላሊቶቹ  ፊል በማድረግ ምክንያት ለብዙ ቀኖች  የትጥበት ክትትል ሲያደርግ ቆይቶ   ወደ ዉጭ ሀገር ሄዶ እንድታከም ብለን ከአሁን በፊት  የገቢ ማሰባሰቢያ አድርገን ነበረ  ጉዳዬ ተጠቃሎ አልቆ የመጨረሻ ጫፍ ላይ ስላለን አሁንም የገንዘብ እጥረት ስላጋጠመን  እርዳታችሁ ፈልገን ወደ እናንተ መጥተኛል !  50ሎሚ ለአንድ ሰዉ ሸክሙ ለ50ሰዉ ጌጡ ነዉ እና ሁላችሁም ትተባበሩን የወንድማችን ሂወት ታደጉልን  ጀዛኩሙሏህ ኸይር !

የግሩፕ ሊንክ  👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+gos-hXqyngg2NGU8
https://t.me/+gos-hXqyngg2NGU8
https://t.me/+gos-hXqyngg2NGU8


Abu_Oubeida~channel dan repost
ቀላል በሆነ ጥረት ከእናንተ በተሰበሰበች የዘካተል ፊጥር ብር ወደ እህል በመቀየር በዘንድሮው፡እቅድ ለ 44አካባቢ እማወራዎችና አባወራዎች፡የዘካትል ፊጥር እህል ማከፋፈል ችለናል።አልሀምዱሊላህ።

ኢደኩም ሙባረክ፡አላህ ከእኛም ከእናንም መልካም ስራዎቻችንን ይቀበልን።

መርከዝ ኢብኑ አብባስ ኬሚሴ


Abu_Oubeida~channel dan repost
ስራችንን አላህ ይቀበለን፡ሀላፍትናቸውንም ከተዋጡ ያድርገን፡ከእናንተ የሰበሰብናቸው የዘካተል ፊጥር ብር፡ከሶላት በፊት ለሚገባቸው አካላቶች አከፋፍለን ጨርሰናል።በዚህም ደስስ ይበላችሁ፡ልባችሁም ይርጋ።

ማሳሰቢያ
በዚህ ሰአት የዘካተል ፊጥር ብር የምትልኩ ሰዎች ሶላት ስለተሰገደ፡አንቀበልም።ስራም ጨርሰናል።

መርከዝ ኢብኑ አብባስ ኬሚሴ


Abu Zekeriya dan repost
عاجل:

‏رؤية هلال شوال في تمير..
‏وغداً الأحد أول أيام عيد الفطر بالسعودية .

ነገ ሆኖዋል

https://t.me/Abuzekeriya01/4028
https://t.me/Abuzekeriya01/4028

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.