Postlar filtri


[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa] dan repost
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته

🌹🎤🎤🎤🎤🎤

    ‼️ አዋጅ አዋጅ  ድንገተኛ ልዩና
   ታላቅ   የሙህዷራ ፕሮግራም  እንደተሰናዳላች ስናበስራቹ በታላቅ ደስታ ነው

👉 ዛሬ  ቅዳሜ 18 /2017

ፕሮግራሙ  የሚካሄድበት ቦታ ስልጤ ዞን
  ታች አዳዘር አቢቴ በሚባለው ቀበሌ  ትልቁ መስጂድ

ተጀምሯል

የእለቱ ተጋባዠ መሻይኾችና
ኡስታዞች

1 ታላቁ አሊም ሸይኽ ዐብዱልሀሚድ አልተሚይ (ሀፊዘሁላህ)
2 ሸይኽ መህቡብ ከሳንኩራ ሀፊዘሁሏህ
3 ኡስታዝ ሰይፈዲን ሳኒ ከወላይታ (ሀፊዘሁላህ)
  4 ኡስታዝ በህረዲን አወል ከቂልጦ (ሀፊዘሁላህ)


ለሴቶችም በቂ ቦታ ስላለን ተጋብዛችኋል
ዛሬ ታች አዳዘር አቢቴ ቀበሌ

በተውሂድና በሡና አምራ እና ተውባ ደምቃ
ትውላለች

በቦታው ለማትገኙ በዚህ ቻናል ቀጥታ LVE ይተላለፋል ኢንሽ አሏህ
ተከታተሉ 👇👇👇
https://t.me/IbnShifa?livestream=bd56f5cca148c8dca4


📜الدروس المهمة

✏️لسماحة الشيخ العلامة الإمام عبد العزيز بن عبد الله بن باز رحمه الله .

▶️ "ደርስ ቁጥር 02

🎵አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ

የኪታቡን Pdf ለማገኘት
https://t.me/abdu_somed/5676

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


ክፍል (12)

አድስ ደርስ ለሴቶች ጠቃሚ የሆነችው(تنبيهات)

የታላቁ አሊም የሸይኽ ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸውና) ኪታብ ማብራሪያ፣

🎧 አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ

ለመከታተል ከታች ያለዉን ሊንክ ይጫኑ

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


የሀገራችን መሐዲስ የሆኑት የሸይኽ አሕመድ ወተር ፈትዋ
"""""""
➢ ሰለፊየህ ማለት፡ የሰለፎችን መንገድ መከተል ሲሆን፣እንዲሁም የሰለፊየህ ጎዳና ትክክለኛ ጎዳና እንደሆነ፣ሰለፊይነት በስም ብቻ ሳይሆን በቃልና በተግባር እንደሆነ አብራርተዋል።

➢  እናንተ "ሰለፊየህ" ብሎ መጠራት (መሰየም) አይበቃም ለምትሉ ሁሉ፣ ይሄው ይህ ታላቁ ሸይኽ "ሰለፊየህ" ብሎ መጠራት (መሰየም) ይቻላል እያሉ ነው። በዚህ ዙሪያ ምን ትላላችሁ?

➢ "ሰለፊየህ" እንድና አንድ ብቻ እንደሆነችና፣እንዲሁም "አዲስ ሰለፊየህ" ሚባል ነገር እንደሌለ ሸይኹ አብራርተዋል!፤ ይህ በንዲህ እንዳለ፣ "ሰለፊየህ" አዲስ የተፈበረከ መንገድ ነው የምትሉ ሁሉ፣ይሄው የናንተ ንግግር ትክክል እንዳልሆነ ሸይኹ አስረግጠው እየነገሯችሁ ነው።

➢ "ኢኽዋን አል-ሙስሊሚን" የተሰኘው አንጃ፣ጠማማ ቡድንና እንዲሁም የሙስሊሞች ጠላት እንደሆኑ ሸይኹ አብራርተዋል።

➢  አሽ-ሸይኽ ሙሐመድ አማን አል-ጃሚን (ረሂመሁላሁ ተዓላ) የሚሳደቡና የሚተቹ "ኢኽዋኖች" እንደሆኑ ሸይኹ አብራርተዋል።

➢ በመጨረሻም በተለይ፣ "በአሰንዳቦ እና በአካባቢዋ" ለሚኖሩ ነዋሪዎች ይህ ታላቅ ሸይኽ የተናገሩትን ንግግር በአግባቡ አድምጣችሁ፣ በቅርብ ጊዜ እየተካሄደ ካለው ዘመቻ ጋር በማመሳከር ትክክለኛው መንገድ ልትለዩ ይገባል። በተለይም "ሰለፊያ" ተብሎ መጠራት አይቻልም ብለው ለሚነዙት... እንዲሁም የነኝህ ግለሰቦች ንግግር ትክክል እንዳልሆነ ሸይኽ በአግባቡ አብራርተዋል።

👌 አላህ "ሐቅን" ተገንዝበው ከሚከተሉት ያድርገን!፤እንዲሁም "ባጢልን" ተረድተው ከሚርቁት ያድርገን!

📝 ትርጉም: አቡ ሀፍሳህ
@semirEnglish


BARNOOTA DIINAL ISLAAM(1) dan repost
Fatwaa muhaddisa biyya keenyaa Sheikh Ahmad watar
=============================

–Salafiyyaan jechuun karaa salafootaa hordofuu akka ta'e akkasumas Salafiyyaan karaa sirrii akka taate, Salafiyyummaan maqaa qofa osoo hin taane jechaa fi gochaan akka ta'es ibsanii jiru.
Mee warri salafiyyaa jedhanii of waamuun hin jirtu, mubtadi'oota jarri warri jettan Sheekni guddaan kunoo salafiyyaa jedhani of waamuun akka baqqa'u dubbataa jiru maal jettu kanarratti!!??

–Salafiyyaan tokkicha malee salafiyyaa jadiidaa/haaraa wanti jedhamu akka hin jirres dubbataniiru.
Asumaanuu warrii salafiyyaan haaraadha jettan dubbiin keessan Sirrii akka hin taane sheekni isinitti himaa jiru.

–Firqaan ikwaana_muslimaa jedhamtu xalaata/diina muslimaa akka taatee fi firqaa jaalattuu akka taates dubbataniiru.

–Warri Sheikh Muhammad amaan aljaamii arrabsu warra ikwaanaa akka ta'es ibsanii jiru.

–Dhuma irratti keessattuu jiraattoonni M/Asandaaboo fi naannawa ishii waan sheekni guddaan kun jedhan sirriitti dhaggeeffattanii waan dhiheenya kana deemaa tureen walbira qabdanii kamtu akka sirrii ita'e adda baafachuu qabdu.
Keessattuu dhiheenyuma kana "salafiyyaan jedhanii of waamuun hin jiru", "warri salafiyyaa mubtadi'oota" jedhamee dubbatamaa ture garu sheekni dubbiin kun sirrii akka hin taane dubbatanii jiru. Kam akka qabaachuu qabdanu isiniif dhiiseen jira Akka hojii manaatti.

RABBIIN NAMA HAQA HUBATEE HORDOFU, BAAXILAS HUBATEE NAMA IRRAA FAGAATU NUHAA GODHU!!

https://t.me/barnootadiinalislaam/4078


📌አቡ ሙዓዝ በራሱ ላይ መልስ ሲሰጥ

አቋም የለሹ አቡ ሙዓዝ ሰለፍዮችን ተቋም ጠብቁ እያለ መጫሩን አየሁ

ተቋም ሲል መጅሊሱን ማለቱ ነው።
አቡ ሙዓዝ በድሮው ፁሁፉ ጥምር መጅሊሱን ከመጣመሩ በፊት ይደርመስ እያለ ዱአ አድርጎ ነበር።

አቡ ሙዓዝ አቋም የለሽ ነበር አሁን ላይ ደግሞ የሚያዋልል መንሀጅ ውስጥ ገብቶ እየዋለል ይገኛልና ተጠንቀቁት።

ሰለፍዮች ይቅጥላሉ በቁጭታቹህ ሙቱ!!!


https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


Muhammed Mekonn dan repost
🔴 ሀራ ከተማ ውስጥ ከታሰሩት 7 ወንድሞች ተፈትተዋል 4 ወንድሞች ይቀራሉ ወልድያ የታሰሩት ደሞ በቅርብ ቀን ኢንሻ አላህ

https://t.me/haraselefi/34783


طه خضر أبوعبد الله dan repost
إخونجية أسندابو قد نزل بكم حذركم!

فهذا الجبل الكبير والمحدث النبيل المفتي
#وتر قد أخذ منكم عهدا وجهر وصدع بالحق الذي تستميتون في إنكاره سبع سنين دأبا، ودعاكم للسلفية والانتساب لها، ونادى إليها، واستدل لها، فدونكم الدليل يامنكريه قبل شهر!
وننتظر من كل عقلاء أسندابو التوبة النصوح، والرجوع للسلفية؛ فالرجوع للحق فضيلة، وهو خير من التمادي في الباطل؛ وأوفوا بعهد الله ثم بالعهد الذي أخذ عليكم العلم الكبير وتر حفظه الله ذخرا مباركا للسنة،،، آمين.

الإخونجية من حيث ظنوا أنهم ينتصرون على دعاة السنة يقعون فيما يخشون ويحذرون!
وأكبر حذرهم أن يذرهم الناس وإخونجيتهم
ولكن فيهم صفات من أخبر الله عنهم: (يخربون بيوتهم بأيديهم وأيدي المؤمنين) وينقلب السحر على الساحر، ويحق الله الحق، ويبطل الباطل رغم أنف المستضيفين، ويفتح الله بذلك بابا عظيما يلج منه الناس إلى السلفية!

شكري وتقديري وجزيل امتناني لمن عمل وخطط من المشايخ والأفاضل فآتى ثمارا يانعا تأكلونه هنيئا مريئا


♦️አዲስ

🔷ከሀራ መድረሳ ለተባረሩት ደረሶችና በየ ቦታው ኢየተንገላቱ ላሉ ሰለፊዮች የተሰጠ ምርጥ ምክር..!!

نصيحة قيمة للطلبة المشردين من مدرسة هرى والذين يؤذون من السلفيين في كل جهة..!!

🎙 በተወዳጁና በታላቁ ሸይኻችን ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን ኮምቦልቻ አሏህ ከተንኮላቸውና ከሸር ሁላ ይጠብቃቸው..!!

🎙 الشيخ المفضال أبو ذر بن حسن الولوي الكمبلڜي حفظه الله تعالى من كيدهم ومن كل شر..!!

https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha

https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolha


[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa] dan repost
በቅርብ ቀን ይጠብቁ
ጀማሪዎችና ህፃናት አስተዳደግ ላይ የሚያተኩር
አዲስ ኪታብ

📚 سبيل الرشاد في هدي خير العباد
📒 ሰቢሉ-ረ'ሻድ ፊ`ሃዲ ኸይል’ዒባድ

🏝 رسالة مختصرة في تربية الأبناء والبنات على تعليم التوحيد و السنة، وصفة الصلاة ومحاسن الأخلاق لطلاب التحفيظ والمبتدئين.

✅ ለልጆች፣ ለሂፍዝ እና ጀማሪ ተማሪዎች ተውሂድን፣ ሱናን፣ የሶላት ስርዓትን እና መልካም ስነ-ምግባርን በማስተማር ማሳደግን አስመልክቶ አጠር ያለች ኪታብ

📝 جمع وإعداد: الشيخ الدكتور حسين بن محمد بن عبد الله الإتيوبي السلطي حفظه الله

📝 አዘጋጅ ፦ በሸይኽ ሁሰይን ብን ሙሐመድ ብን አብደላህ አል-ኢትዮጵይ አስልጢ አላህ ይጠብቃቸው
#join ⤵️ ቴሌግራም ቻናል
https://t.me/HussinAssilty
https://t.me/HussinAssilty


🔸 ወቅታዊ ምክር (ማበረታቻ)

🔊  " የሃራ ወንድሞቻችንን ልብ መጠገኛ"

🎙በሸይኽ ዐብዱል ሐሚድ ያሲን አል_ለተሚይ!


https://t.me/abdulham/2429
https://t.me/abdulham/2429
https://t.me/abdulham/2429


📌የአህባሹን ዘመን አስታዎሰኝ

ያኔ ቻግኒ መተከል ሸይኽ ከማል አፍሬ
(هداه الله وسدده) ላይ ቂረአት ስንቀራ በአህባሾች ሴራ ደረሶች ተበተኑ።

ሴራው እንዲህ ነበር ከደረሶች አምስት ደረሶች ገደማን አሳሰሩ ከታሰሩትም መካከል አቡል አባስ የኢብኑ ሙነወር ወዳጅ ይገኝበታል።

የሚገርመኝና የሚያዛዝነኝ ነገር  እነ ኢብኑ ሙነወር ያን ጠንካራ አቋም ቀይረው ዛሬ የመጅሊስ አጋፋሪ መሆናቸው ነው።

ያኔ የአህባሹ መጅሊስ ግን ሸይኹን አላሰረም ነበር ዛሬ ግን....።

በዚያ ምክኒያት ከደርስ የተቋረጡ ተስፋ የቆረጡ ብዙ ደረሶች ነበሩ።

ዛሬ ላይ የኢኽዋኑ ጥምር መጅሊስ አካሄድ ከአህባሹ ግዜ እጅጉን የከፋ እረምጃዎችን እየተራመደ ይገኛል።

ለምሳሌ፦ በየሀገሩ ለተውሂድ ዳዕዋ ደፋ ቀና የሚሉትን ወንድሞች፣ኡስታዞችንና መሻይኾችን ማሸማቀቅ፣ ማሳደድና ማሳሰርን ተያይዞታል። ሁሉም ያልፋል ትዝታም ይሆናል።

✒️አቡ ፊርደውስ

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


የአሁኑ መጅሊሶች ከአህባሹ መጅሊስ በምን ተለያቹህ???

ጥምር መጅሊሱ ለኢስላም የማይሰራ መሆኑን ግልፅ አድርጎ የሚያሳይ ድርጌት ነው። ለኢስላም የሚሰራን ሸይኽ ማሰር እንዲሁ ኢስላምን ለመማር የተሰማሩ ደረሶችን መበተን እጅጉን አስቀያሚ ተግባር ነው።


" ዓብዱረህማን ዑመር" dan repost
ከውጭ ጠላትም ከውስጥ ጠላትም ክፋት አላህ ይጠብቀን።

የሀራ ወንድሞቻችን እንደ ፍልስጤም ትልቅ  ዱዓ አስፈልጓቸዋል። በአሁኑ ሰዓት በአረመኔዎች ከባድ መከራ እየደረሰባቸው ይገኛል።
   በየ ሀገሩ የተሰባሰቡ በሱና ፈለግ የታሸ ዒልም ሲቀስሙ የነበሩ ደረሶች ከመበተን የከፋ መከራ ምን ይመጣል። ይሄን ከምሰማ  ቦታው ላይ ሆኘ አንገቴን ተቀልቼ በሞትኩ ተመኘሁ።
ፅንፈኛው መንጋ የኢኽዋንና የሙመይዓ ጥምር መጅሊስ በመንግስት ጣልቃ ገብነት “በሱና ሰዎች" ላይ እኩይ ተግባሩን ቀጥሏል። በአሁኑ ሰዓትም እነዛ ሁሉ በርካታ ደረሶች ተጠርገው እንድወጡ ተደርጓል።
  ቦታው ላይ ካሉ ወንድሞቻችን በደረሰኝ መረጃ መሰረት ሸይኽ ሙሐመድ ሀያትን ጨምሮ ዋና ዋና የሚባሉ ወንድሞቻችንን ወስደዋቸዋል። ለማመን በሚከብድ መልኩ አህባሾችን ጫታቸውን እየቃሙ ጋብዘዋቸው እየዶለቱ ነው።
    የሙብተዲዖችን ክፋት ለማወቅ ሌላው ቀርቶ ይሄን እኩይ ስራቸውን መመልከት በቂ ነው።
     የአላህ ባሮች ሆይ ልክ ካፊሮችን በሚያደርሱብን አደጋ ከምንታገለው ባልተናነሰ የቢድዓ ባለቤቶች የሚያደርሱት ቀላል የሚባል አይደለምና ኢኽዋንና ሙመይዓዎችም ነፍጠኛ ሙብተዲዖች መሆናቸውን በማረጋገጥ ከዲናችን ጎን እንቁም።
  በዋናነትም አላህ ከፅንፈኞች ተንኮል ጠብቆን ድልን እንድያጎናፅፈን በቅድሚያ በአላህ በኩል ካጓደልናቸው ነገሮች (ከወንጀሎቻችን) እንመለስ ከዛ በመቀጠል በዱዓእ ላይ እንበራታ። የሀራ ሰለፍዮች አላህ ከእናንተ ጋር ይሁን ድልን ያጎናፅፋችሁ። እሱ በሁሉ ነገር ላይ ቻይ ነው።

t.me/Abdurhman_oumer


📜منهج السالكين

✏️لفضيلة الشيخ عبد الرحمن السعدي رحمه الله.

▶️ "ደርስ ቁጥር 45

🎵 አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ.

የኪታቡን Pdf ለማገኘት
https://t.me/alfarukmedrasa/267

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


📜الدروس المهمة

✏️لسماحة الشيخ العلامة الإمام عبد العزيز بن عبد الله بن باز رحمه الله .

▶️ "ደርስ ቁጥር 01

🎵አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ

የኪታቡን Pdf ለማገኘት
https://t.me/abdu_somed/5676

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed




ክፍል (11)

አድስ ደርስ ለሴቶች ጠቃሚ የሆነችው(تنبيهات)

የታላቁ አሊም የሸይኽ ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸውና) ኪታብ ማብራሪያ፣

🎧 አቡ ፊርደውስ አብዱሶመድ ሙሀመድ

ለመከታተል ከታች ያለዉን ሊንክ ይጫኑ

https://t.me/abdu_somed
https://t.me/abdu_somed


قناة الشيخ الدكتور حسين بن محمد dan repost
رفع الله قدركم شيخنا طه وأحسن الله عاقبتكم فهذه بضاعة القوم وقد سمعت الشيخ ربيع المدخلي مرارا يقول إذا رأيت الرجل يدندن حول الضوابط في التعامل مع المخالف أو فقه الخلاف أو نحوها من العناوين البراقة فاعلم أن صاحبها إخواني خبيث أحرقه ردود أهل السنة على حزبه الماكر ويريد التلبيس والتغطية على طويته والدفاع عن رموز الإخوان ثم ذكر الشيخ عددا من المؤلفات تحمل نحو هذه الأسماء ونحوها.  فصدق شيخنا ربيع  لأن السلفية واضحة لا تحتمل إلا الصدق والوضوح.


طه خضر أبوعبد الله dan repost
لم تخرج منطقة عرسي سفيها يجاريه في سفاهته ولا جهولا ينازعه ويباريه في جهالاته دكتور في الجهل والسفه ويوضحه:
١- قبل أن ينال الشهادة التي تباع وتشترى كان عاميا يمتهن الصحافة في قناة أفريقيا ويقاتل دونها وذلك بشهادة من التقوه في السودان فلم يكن إلا عاميا بسيطا!
ثم لم تمض إلا مدة يسيرة حتى صار مفتيا أيام أزمة القناة مستغلا الفراغ وسوآته بادية وتخبطاته ظاهرة!
وكنت لا أشاهد هذه القناة ولا غيرها حتى استضافني شخص في منزله قبل بضع سنين ففوجئت بالسفيه مفتيا أحصيت عدة جهالات في جلسة واحدة تنادي بجهله!
٢- قوله: ما من أحد إلا ويكذب حتى أئمة الإسلام وسلف الأمة - وحاشاهم الله - وإنما الكذب فيك وفي أصحابك.
وقال: ولذلك عن الإمام الواحد روايات مختلفة
فهذا هو الكذب عند سفيه القوم!
٣- وفي آخر جهالاته: أن ابن حجر من السلف وأنه صاحب تنكيتات وتعقبات وليس صاحب ردودات فلا تقرأ كتب الردودات واقرأ لصاحب التنكيتات....
وجهل السفيه عامي الفؤاد أن لابن حجر:
- الاستنصار على الطاعن المعثار
- الرد على العيني
- وصرف العين عن قذى العين
-وغير ذلك
بغض النظر عن كتب الرجال التي ألفها، والجهول بعيد عن إدراك أنها كتب للجرح والتعديل!
وأنى له أن يعرف التهذيب وتقريبه وأكثر من بضع عشرة كتبا في الرجال لابن حجر؟!

وكنت أترفع عن ذكر هذا السفيه والرد عليه؛ لأن ذكر مثله تشريف له وهو دون ذلك ولكن دفعني إلى ذلك ما تكرر منه من نفخه في نفسه وهو هر يحكي انتفاخا صولة الأسد ويدعي أنه صاحب مناظرات في السودان!
فالسلفيون أرفع مقاما وأرجح رأيا من مناظرت دعي عامي الفؤاد واللسان مثلك!
ثم إن كنت صادقا فمزمل السودان وزملاؤه كل يوم في مناظرة فلم نجد حتى لأسيادك السروريين منازلته للمناظرة بله أمثالك الأقزام يا كذوب!

وأخيرا:
وإن زمانا مثلك مفت فيه لزمان سوء!

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.