↩️ أهلا ومرحبا ياشهر رمضان ↪️


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


ወደ ⬇ ቻናሉ ⬇መግባት ⬇ከፈለጉ
https://t.me/abumuaz_ders
ወደ ኦፊሻል⬇ቻናሉ⬇መግባት⬇ከፈለጉ
http://t.me/abumuazhusenedris
⬇ አሰተያየትና⬇ጥያቄዎች⬇ ካለዎት
https://t.me/abumuazhusen_bot
ይጠቀሙበት

Связанные каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri






ተቀርተው የተጠናቀቁ ደርሶች dan repost
Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
#ነሽሩል_ዒልም


አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) dan repost
ከ ፖለቲከኞች ውስጥ ስሙ በ ፊደል "ጀ" የሚጀምር ሰው እና ከዱዓቶች ውስጥ በ ፊደል "ሙ" የሚጀምር ሰው የአቋም ግጭጭታቸው ይመሳሰላል ማንና ማን እንደሆኑ የገባው ካለ አሳውቁኝ።

t.me/abumuazhusenedris












ኹጥባ
በቻይና
ካምፕ
تأثر نجل الأول بالقرآن جنا وإنسا

የመጀመሪያው ትውልድ ሰውም ጅኑም በቁርኣን መማረኩ

t.me/abumuazhusenedris


አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) dan repost
ታላቅ የደዕዋ ፕሮ ግራም በቻይና ካም
=
እነሆ ነገ ጁሙዐ ታህሳስ 11 ቀን በደጋንና ገርባ መካከል ቻይና ካምፕ የስደተኞች መጠለያ ላይ ታላቅ የተውሒድ አስተምህሮ ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።

ስለሆነም በገርባ በደጋን እና በጎረቤት አገር ያላቹህ ሙስሊሞች በጧት ወደ ካምፑ በመምጣት የሙሓደራው ተካፋይ እንድትሆኑ መልክታችን እናስተላልፋለን።

ተጋባዥ እንግዳ ሁነው የሚቀርቡት ከደሴ ሸይኽ ኢማምና እኛም ከዚህ ከሐርቡ እንገኛለን ሌሎችም ከየ አካባቢው የሚመጡ እንግዶች ይኖራሉ አ ንሻአሏህ።

t.me/abumuazhusenedris






ዑዝር ቢል ጀህል ቁ•{2}
=
በማክፈር ዙሪያ መሰረታዊና ቅርንጫፋዊ ብሎ መክፈል ቢድዓ እንደሆነ ሸይኹል ኢስላም አስምረዋል

ይህም አቋም (አለመክፈሉ)የአቡ ሐኒፋ፣ሻፊዒይ፣ሠውሪይ፣ዳውድ ቢን ዐሊይ፣እና የሌሎችም አቋም እንደሆነ ጠቅሰው

ኢብኑ ሐዝምና ሌሎች ዑለሞች የሶሐቦችና የታቢዒዮች አቋም እንደሆነ ገልፀዋል ይላሉ።

እንደውም (መክፈሉ)የሙዕተዚላወች የጀህሚያወችና የተከታዮቻቸው አቋም እንደሆነም ገልፀዋል ይላሉ።

መጁሙዑል ፈታዋ ጥራዝ 19 ገፅ 207 ታገኙታላቹህ
[አቡ ሙዓዝ/أبو معاذ آل أبادر]
t.me/abumuazhusenedris


طهار أحمد تادل dan repost
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በ2017 ዓ.ል በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁና ሪሚዲያል ስትከታተሉ የነበራቹህ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች መግቢያ ጊዜ
ህዳር 16 እና 17/2017 ዓ.

መሆኑ ይታወቃል።

ስለሆነም ይህን በማስመልከት የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ እናንተን ሙስሊም ወንድምና እህቶቹን ተቀብሎ ማንኛውንም ዲናዊም ሆነ አካዳሚክ  መረጃዎችን  ለመስጠት እንዲሁም ስለሌሎች ሊያጋጥሟችሁ የሚችሉ አዲስ ነገሮች በሙሉ  የሚያስፈልጓችሁን ድጋፍና ትብብር ለማድረግ  ሙሉ ዝግጅታችንን አድርገን የናንተን መምጣት ብቻ  በጉጉት እየጠበቅን  ነው።

● ስለሚያስፈልጋችሁ ማንኛውም አይነት ጥያቄም  ይሁን ትብብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ስልኮች ደውላችሁ ሙሉ መረጃ ማግኘት እና ያለምንም እንግድነት ስሜት ውድ ጀመዐችንን መቀላቀል ትችላላችሁ ስንል ትብብራችንን እንገልጻለን ።

1. 0946523807  👉ኡስታዝ አብዱሶመድ (አሚር)
2.  0917864787 👉ኡመር ጂባ
3. 0935115237 👉ኢብራሂም
4. 0910589875 👉ኢልያስ

----
NB: የሴት ተቀባዮችን ቁጥር  ቁጥር 1 ላይ ባለው ስልክ በመደወል  መቀበል ትችላላላችሁ ።
⚠️ማሳሰቢያ :-
🔺 ውድ ተማሪዎቻችን በግቢው ዙሪያ የተለያዩ የጥመት አንጃዎች ስላሉ የአሶሳ ዩኒቨርስቲ ሰለፍያ ጀመዓ በነዚህ ስልኮች ማግኘት እንደምትችሉ እናሳውቃለን ።
🔺 ስለዚህም ቀደም ብላችሁ ብትደዉሉ አስተባባሪዎቻችን እናንተን ለማገልገል ዝግጁ ናቸው።ኢንሻአላህ

🔖የአሶሳ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ

«የዩንቨርስቲው ኦፊሻል ቻናል↷⇣⇣↶
https://t.me/AssosaUniversityMuslimStudents
https://t.me/AssosaUniversityMuslimStudents


አድስ ስለ ሸሪዓዊ እውቀት ማስታዎሻ

الجاهل

إن عاش غير معدود
وإن مات غير مفقود


t.me/abumuazhusenedris


ASU Muslim Student Jama'a Official dan repost
📚የዐቂዳ ኪታብ ደርስ
  ➖〰️➖〰️➖〰️➖〰️
نُورُ التَّوحِيدِ وظُلماتُ الشِّركِ في ضَوْءِ الكِتابِ والسُّنَّةِ

🖨🖨ኑሩ_ተውሒድ

ዝግጅት በዶር. ሰዒድ ብኑ ወህፍ አልቀሕጧኒ (1372-1440 ሂ.)
🎙🎙አቡ ሳሊም ጡሀር

🕌በሪያድ መስጅድ አሶሳ

«የዩንቨርስቲው ኦፊሻል ቻናል↷⇣⇣↶
https://t.me/ASU_MSjema/253


خطبة الجمعة==የጁሙዐ ኹጥባ
=
ب"عنوان:{الحث على السنة والتحذير من البدعة}
ርዕስ:{በሱና ላይ ማጠናከርና ከቢድዐ ማስጠንቀቅ}

በወወስጡ ጠቃሚ ነጥቦች ተዳሰውበታል ከነዚያ ውስጥ ከፍልስጤም ወንድሞች ሞት በላይ ሚያሳዝነው የሀገራችን ቀብር አምልኮ ነው።

የቢድዐ ነገር እንደ ቀላል ሊታይ አይገባም ስለ ኮረና መንግስታቶች ቡዙ ነገራቸውን ሰውተው ለፍተውልናል

ስለ ቢድዐ ጉዳት ቢያውቁ ኑሮ በየ ጎዳናው ድንኳን ሰርተው ያስጠነቅቁን ነበር ታዲያ እኛ ጉዳቱን የምናውቀው ለምን አናስጠነቅቅም?

t.me/abumuazhusenedris


አቡ ሙዓዝ (Abu muaz) dan repost
ክረምትን ምክንያት በማድረግ አድስ ጊዚያዊ ዕቅድ
=
እነሆ ከነገ እሁድ 8:00_10:00 ሰዓት ድረስ ለልጆች ደርስ ተዘጋጅቶ ሲጠብቃቹህ በታላቅ ደስታ ነው።

አድራሻ ሐርቡ አህሉ_ተውሒድ መስጅድ ባካባቢ ነዋሪ የሆናቹህ ልጆቻቹህን ከአሁን እስከ ነገ ሰዓት ድረስ አስመዝግባቹህ ማምጣት እንደምትችሉ ልንገልፅ እንወዳለን።

t.me/abumuazhusenedris



20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.