የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በትምህርት ዘርፍ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጻምና የቀጣይ ሦስት ወራት ዕቅዶች ላይ በሰጡት ማብራሪያ ካነሷቸው ነጥቦች፦
◉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር ተኩል በኋላ ይሰጣል፣
◉ ዘንድሮ ለ150 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፣
◉ 84 ሺህ መምህራንን በመጪው ክረምት ለማሰልጠን ዕቅድ ተይዟል፣
◉ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች፥ ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ 4ኛ ዓመት ከመግባታቸው በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል፣
◉ የኮምፒውተር መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለማቋቋም ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ጋር በጋራ እየሠራን ነው፡፡ ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ማምረት ይጀምራል፡፡
@Ethiomatrichub
@Ethiomatrics
@Ethioquizzes
◉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር ተኩል በኋላ ይሰጣል፣
◉ ዘንድሮ ለ150 ሺህ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል፣
◉ 84 ሺህ መምህራንን በመጪው ክረምት ለማሰልጠን ዕቅድ ተይዟል፣
◉ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች፥ ከ2019 ዓ.ም ጀምሮ 4ኛ ዓመት ከመግባታቸው በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል፣
◉ የኮምፒውተር መገጣጠሚያ ፋብሪካ ለማቋቋም ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ጋር በጋራ እየሠራን ነው፡፡ ከመስከረም 2018 ዓ.ም ጀምሮ ማምረት ይጀምራል፡፡
@Ethiomatrichub
@Ethiomatrics
@Ethioquizzes