Zemedkun Bekele (ዘመዴ) dan repost
"ርእሰ አንቀጽ"
"…እሺ ይሁን አንድ ጊዜ ልትታለል፣ ልትጭበረበር ትችላለህ። ረሳኸው፣ ዘነጋኸው እንበልና ለሁለተኛም ጊዜ ልትጭበረበር፣ ልትሸወድ፣ ልትታለል ትችላለህ። ከሁለት ጊዜ በላይ ከተጭበረበርክ፣ ከተታለልክ፣ ከተሸወድክ ግን ጥፋቱ የአጭበርባሪው፣ የአታላዩ፣ የሸዋጁ አይደለም። ጥፋቱ የራስህ ነው። ለደረሰብህ ነገር ሁሉ ሓላፊነቱን መውሰድ ያለብህ ራስህ ነህ። የሆነ ነገር አስነክተውኝ ነው። አደንዝዘውኝ ነው፣ አፍዝዘው አደንግዘውኝ ነው አይሠራም። ምክንያቶች ሁሉ ምንም ዋጋ የላቸውም። ስትሄድ እንቅፋት ይመታሃል እንበል፣ ደግመህ በዚያው መንገድ ስትመጣ ያው ጠዋት ስትሄድ የመታህ እንቅፋት ድንጋይ መልሶ ከመታህ ራስህን ልትጠይቅ፣ የአእምሮ ሀኪም ዘንድ ልትሄድ ይገባል። ለሦስተኛ ጊዜ ያው እንቅፋት በአፍጢምህ ከደፋህ ድንጋይ እንቅፋቱ ራስህ ነህ ማለት ነው። አለቀ።
"…ዐማራ በደርግ ተጭበረበረ። የኦሮሙማው አገዛዝ የነበረው የእነ መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ የእነ ደበላ ዲንሳ አገዛዝ ዐማራ የተባለውን ጨፍጭፎ፣ ከኢትዮጵያ ምድር አጠፋው። የዐማራ ሊቃውንት፣ ኤሊቶች መጀመሪያ በ1953 ዓም በመንግሥቱ ነዋይና በገርማሜ ነዋይ ተጨፈጨፉ፣ ታረዱ፣ ከእነርሱ የተረፉትን በሙሉ መንግሥቱ ኃይለማርያም አረዳቸው። ጨፈጨፋቸው። ዐማሮቹ ሲጨፈጨፉ ኤርትራዊው ዶር በረከት እና ፀረ ዐማራው ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፈራጅ ነበሩ። ስድሳውን የንጉሡ ሥርዓት ሚንስትሮች ደርግ እንዲጨፈጭፋቸው የጎተጎቱት እነዚህ ፀረ ዐማሮች ነበሩ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ በኦሮሙማው የመንግሥቱ ኃይለማርያም አገዛዝ በገመድ ታንቀው ተገደሉ፣ አዋርደውም ኢህአፓ ተብለው ከተረሸኑ የዐማራ ሴቶች ጋር በአንድ ጉድጓድ ቀበሩ። ዐማራው በወቅቱ ከዐማሮቹ የተዘረፈ የቀበሌ ቤት ወርሰው ሰጥተውት ስለነበረ ግራ ቀኝ ሳያይ የኦሮሙማው መንግሥቱ ኃይለማርያም ቁጥር 1 ደጋፊ ሆኖ ተገኘ። በመላ ሀገሪቱ ዐማራ እንደበግ ታረደ። የጎንደሩ ስኳድ ፀረ ዐማራው የዐማራ ወጣቶችን በሊማሊሞ ገደል ከተተው።
"…በደርግ እንቅፋት የተመታው ዐማራ፣ የደቀቀው ዐማራ፣ የተረሸነው፣ የተዘረፈው፣ ሊቃውንቶቹን ያጣው ዐማራ እንደገና በ1983 ዓም የጣልያን ገረድ፣ የባንዳ የልጅ ልጆች፣ በእንግሊዝና በአሜሪካ፣ በአውሮጳውያን ድጋፍ፣ በዓረብ የነዳጅ ብርና ድጋፍ ሻአቢያ፣ ወያኔና ኦነግ ተቀናጅተው ዐማራውን አረዱት። ኦነግ በአሶሳ ዐማሮችን ቤት ዘግቶ ከነነፍሳቸው አቃጠለ። በኦሮሚያ በሃንቁፍቱ ውስጥ ከነነፍሳቸው በጥልቅ ገደል ከተተ። እነ ታምራት ላይኔ "ሽርጣም ሲልህ የነበረውን የነፍጠኛ ልጅ መበቀያህ አሁን ነው ብለው በማወጅ በሀረርጌ፣ በአሩሲ፣ በባሌ" ዐማራው እንደ በግ ታረደ። የአሰቦት ገዳም መነኮሳት በሀረርጌ እስላም በኦነግ ጽንፈኞች ታረዱ። በጎንደር፣ በአዲስ አበባ ወያኔ ዐማራውን አጸዳችው። ከቀይ ሽብር የተረፈው ዐማራ በወያኔ ፀዳ። የሰሜን ሸዋ ዐማሮች ሽፍታ በሚል ሰበብ ተለቅመው ተገደሉ። ጎጃም በመሬት መሸንሸን አፋጁት። ጎንደር አደባባይ እየሱስ ላይ በመትረየስ ፈጁት። እነ መምህር እንደስራቸው አግማሴ ሊቁ ወያኔ በላቻቸው። በሺ የሚቆጠሩ ዐማሮች ትግራይ በረሃ ወስደው ከመሬት በታች ቀበሯቸው። እነ ኮሎኔል ርስቴ ተስፋይ እና እነ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከወያኔ ጋር ሆነው የወልቃይት ዐማሮችን ቋንጣ አድርገው አስበሏቸው። ወሎ ተጨፈጨፈ። ሁለተኛው እንቅፋት።
"…በሁለቱ እንቅፋቶች ተመትቶ በአፍጢሙ ተደፍቶ አሥራ ምናምን ጥርሱ የረገፈው ዐማራ አሁንም በዚያው መንገድ ሲመላለስ ሌላ እንቅፋት አንግሎ ጣለው። መንግሎ በአፍጢሙ ደፋው። ወያኔ ባሳደገችው በኦሮሙማው ዘንዶ ተነደፈ። አሮጊቷ ወያኔ ወደ ደደቢት በረሃ ከወረደች በኋላ ዳግማዊው ደርግ ኮሎኔል አቢይ አሕመድ ሥልጣን ሲይዝ ዐማራው አሁንም በሬ ሆኖ ገደሉን ሳያይ ኦሮማራ የሚባል ለምለም የመሰለ መርዛም ሳር እያየ ደቼ ጋጠ። እንደሚታረድ ከፍት ወደ ቄራ ነዱት። በሚወደው መጥተው፣ በሚያከብረው፣ በሚያፈቅረው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ፣ ከማር ከሶከር ይልቅ በሚጣፍጠው ኢትዮጵያ የሚለውን ጣፋጭ ስም እየጠሩ አደነዘዙት። ከወያኔም፣ ከደርግም መማር ያልቻለው ዐማራ ከበሻሻ በመጣ፣ ትምህርቱን ከ4ተኛ ክፍል ባቋረጠ ማይም አቢይ አሕመድ ቅቤ ምላስ ተሸወደ። አቢይ አሕመድ ዐማራን አስብቶ አረደው። በግሬደር ቀበረው። በሞቱ ተሳለቀበት። ሾርት ሚሞሪያም ብሎ አሾፈበት። ሰንደቅ ዓላማ እያሳየ፣ የኢትዮጵያን ስም እንደ ጥዑም ዜማ በጆሮው እያንቆረቆረለት ዐማራውን እንዳይነሳ አድርጎ አፈር ከደቼ አስጋጠው። ተመሳሳይ ቦታ ላይ ተመሳሳይ እንቅፋት ከመታህ ጥፋቱ የማን ነው? በማንም አታሳብ ጥፋቱ የራስህ ነው አባቴ።
"…ዐማራው ኤሊቶቹን ከደርግ ሆኖ ስለበላ መካሪ፣ መንገድ መሪ አጣ። በቀይ ሽብር ታላቆቹን ስላጣ ደነቆረ። አቅጣጫ የሚጠቁመው ኮምፓስ የሌለው ጀልባ ሆነ። ዐማራው እረኛ እንደሌለው በግ ተቅበዝባዥ ሆነ። አቅም እያለው፣ ልምድ እያለው፣ ሀገር መምራት ሲችል ግዙፉን ዐማራ አናሳው ትግሬ ረግጦ ገዛው። ሌሎች አናሶች ግዙፉ ዐማራን እንዲሰድቡት፣ በተገኘበት እንዳበደ ውሻ በድንጋይ፣ እንደ እባብ አናት አናቱን እንዲቀጠቅጡት አስደረገ። እንዳይረሱት ዐማራ የቆረጠው ጡት ነው እያለ ሃውልት ሁላ አሠራላቸው። ብሔር ብሔረሰብ ብሎ የፈለፈላቸው አናሳዎች በሙሉ የማንም ለሃጫም ቦለጢቃ ጀማሪ ሁላ ዐማራን በማዋረድ፣ በመስደብ አፉን እንዲያላቅቅ አደረገች። አምስት ሚልዮኗ ትግሬ 60 ሚልዮኑን ዐማራ ቁጭ ብድግ አድርጋ ገዛችው። ከእጁ መሣሪያውን ለቅማ በእጁ ሽመል እንኳን እንዳይዝ አደረገቸው። ብሔር ብሔረሰቦች ለዐማራው ነፍጠኛ፣ የዓፄዎቹ ናፋቂ፣ ወራሪ፣ ሰፋሪ ብለው ዘፈን እንዲያወጡበት አደረገች። ዐማራ በገዛ ሀገሩ የምድር ሲኦል ኑሮውን መኖርን ተለማምዶ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" እያለ ተረት እየተረተ እከኩን እያከከ ተቀመጠ።
"…ለአዲስ አበባ ቅርብ ነው ተብሎ የሚታሰበውን ሸዋን አደነቆሩት። ለሸዋ ጠንቋይ አራብተው፣ አባዝተው፣ ሰጡት። አሁን በሰሜን ሸዋ ከገዳማቱ በላይ ጠንቋዩ የበዛው ለዚያ ነው። እንዲደኸይ፣ ስለሀገሩ እንዳያስብ፣ የሸዋ ዐማራ እንዲቆረቁዝ፣ በአጋንንት አሠራር እንዲተበተብ አደረጉት። ይሄ በከፍተኛ ጥናትና በጀት የተሠራ ነው። ዛሬ በሰሜን ሸዋ ጠንቋይ ቤት የማይሄድ፣ ጠንቋይ የማይቀልብ ሰው አታገኙም። ሠርቶ፣ ለፍቶ ጠንቋይ ነው የሚቀልበው። እሱ ብጭቅጭቀወ ያለ ልብስ ከብሶ ጠንቋዩን ኩታ የሚያለብስ ደሀ የደሀ ደሀ ገበሬ ነው የተፈጠረው። ከኦሮሚያና ከትግራይ ሁላ ሄደው በሰሜን ሸዋ አንቱ የተባሉ ጠንቋዮች እንዲከትሙ ነው የተደረገው። የገጣሚ በላይ በቀለ ወያ አጎት ኦቦ ታደሰ ወያ እንኳ ደብረ ብርሃን ሄደው ነው እልል የተባለላቸው ጠንቋይ ተሆኑት። እስክንድር ነጋ፣ መከታው ማሞ እንኳ የዚህ ልምድ ተጠቂ ሆነው በሬ የሚገብሩለት ጠንቋይ በሸዋ አፍርተዋል። እውነት ነው የምነግራችሁ።
"…በጎንደርም፣ በጎጃምም፣ በወሎም እንዲሁ ነው። ጠዋት ታቦት ማታ ጣኦት የሆኑ እንደ አሸን እንዲበዙ ነው የተደረገው። ይሄን ጦማር የማንበብ ዕድሉን ካገኛችሁ ዐማሮች መካከል ስንቶቻችሁ የዚህ ቫይረስ ተጠቂ ናችሁ? እናንተ ባትሆኑ እንኳ ከቤተሰቦቻችሁ መካከል ስንቱ ነው በዚህ ተጠቂ የሆነው? የአሕዛብን ልምምድ በራሳችሁ ላይ የጫናችሁ። ያፈረሱ ካህናት፣ ከቅድስናቸው የተፋቱ ዲያቆናት፣ ቤተ ክርስቲያን የሰጠቻቸውን ክህነት ቀምታ…👇① ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
"…እሺ ይሁን አንድ ጊዜ ልትታለል፣ ልትጭበረበር ትችላለህ። ረሳኸው፣ ዘነጋኸው እንበልና ለሁለተኛም ጊዜ ልትጭበረበር፣ ልትሸወድ፣ ልትታለል ትችላለህ። ከሁለት ጊዜ በላይ ከተጭበረበርክ፣ ከተታለልክ፣ ከተሸወድክ ግን ጥፋቱ የአጭበርባሪው፣ የአታላዩ፣ የሸዋጁ አይደለም። ጥፋቱ የራስህ ነው። ለደረሰብህ ነገር ሁሉ ሓላፊነቱን መውሰድ ያለብህ ራስህ ነህ። የሆነ ነገር አስነክተውኝ ነው። አደንዝዘውኝ ነው፣ አፍዝዘው አደንግዘውኝ ነው አይሠራም። ምክንያቶች ሁሉ ምንም ዋጋ የላቸውም። ስትሄድ እንቅፋት ይመታሃል እንበል፣ ደግመህ በዚያው መንገድ ስትመጣ ያው ጠዋት ስትሄድ የመታህ እንቅፋት ድንጋይ መልሶ ከመታህ ራስህን ልትጠይቅ፣ የአእምሮ ሀኪም ዘንድ ልትሄድ ይገባል። ለሦስተኛ ጊዜ ያው እንቅፋት በአፍጢምህ ከደፋህ ድንጋይ እንቅፋቱ ራስህ ነህ ማለት ነው። አለቀ።
"…ዐማራ በደርግ ተጭበረበረ። የኦሮሙማው አገዛዝ የነበረው የእነ መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ የእነ ደበላ ዲንሳ አገዛዝ ዐማራ የተባለውን ጨፍጭፎ፣ ከኢትዮጵያ ምድር አጠፋው። የዐማራ ሊቃውንት፣ ኤሊቶች መጀመሪያ በ1953 ዓም በመንግሥቱ ነዋይና በገርማሜ ነዋይ ተጨፈጨፉ፣ ታረዱ፣ ከእነርሱ የተረፉትን በሙሉ መንግሥቱ ኃይለማርያም አረዳቸው። ጨፈጨፋቸው። ዐማሮቹ ሲጨፈጨፉ ኤርትራዊው ዶር በረከት እና ፀረ ዐማራው ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ፈራጅ ነበሩ። ስድሳውን የንጉሡ ሥርዓት ሚንስትሮች ደርግ እንዲጨፈጭፋቸው የጎተጎቱት እነዚህ ፀረ ዐማሮች ነበሩ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያሪክ በኦሮሙማው የመንግሥቱ ኃይለማርያም አገዛዝ በገመድ ታንቀው ተገደሉ፣ አዋርደውም ኢህአፓ ተብለው ከተረሸኑ የዐማራ ሴቶች ጋር በአንድ ጉድጓድ ቀበሩ። ዐማራው በወቅቱ ከዐማሮቹ የተዘረፈ የቀበሌ ቤት ወርሰው ሰጥተውት ስለነበረ ግራ ቀኝ ሳያይ የኦሮሙማው መንግሥቱ ኃይለማርያም ቁጥር 1 ደጋፊ ሆኖ ተገኘ። በመላ ሀገሪቱ ዐማራ እንደበግ ታረደ። የጎንደሩ ስኳድ ፀረ ዐማራው የዐማራ ወጣቶችን በሊማሊሞ ገደል ከተተው።
"…በደርግ እንቅፋት የተመታው ዐማራ፣ የደቀቀው ዐማራ፣ የተረሸነው፣ የተዘረፈው፣ ሊቃውንቶቹን ያጣው ዐማራ እንደገና በ1983 ዓም የጣልያን ገረድ፣ የባንዳ የልጅ ልጆች፣ በእንግሊዝና በአሜሪካ፣ በአውሮጳውያን ድጋፍ፣ በዓረብ የነዳጅ ብርና ድጋፍ ሻአቢያ፣ ወያኔና ኦነግ ተቀናጅተው ዐማራውን አረዱት። ኦነግ በአሶሳ ዐማሮችን ቤት ዘግቶ ከነነፍሳቸው አቃጠለ። በኦሮሚያ በሃንቁፍቱ ውስጥ ከነነፍሳቸው በጥልቅ ገደል ከተተ። እነ ታምራት ላይኔ "ሽርጣም ሲልህ የነበረውን የነፍጠኛ ልጅ መበቀያህ አሁን ነው ብለው በማወጅ በሀረርጌ፣ በአሩሲ፣ በባሌ" ዐማራው እንደ በግ ታረደ። የአሰቦት ገዳም መነኮሳት በሀረርጌ እስላም በኦነግ ጽንፈኞች ታረዱ። በጎንደር፣ በአዲስ አበባ ወያኔ ዐማራውን አጸዳችው። ከቀይ ሽብር የተረፈው ዐማራ በወያኔ ፀዳ። የሰሜን ሸዋ ዐማሮች ሽፍታ በሚል ሰበብ ተለቅመው ተገደሉ። ጎጃም በመሬት መሸንሸን አፋጁት። ጎንደር አደባባይ እየሱስ ላይ በመትረየስ ፈጁት። እነ መምህር እንደስራቸው አግማሴ ሊቁ ወያኔ በላቻቸው። በሺ የሚቆጠሩ ዐማሮች ትግራይ በረሃ ወስደው ከመሬት በታች ቀበሯቸው። እነ ኮሎኔል ርስቴ ተስፋይ እና እነ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከወያኔ ጋር ሆነው የወልቃይት ዐማሮችን ቋንጣ አድርገው አስበሏቸው። ወሎ ተጨፈጨፈ። ሁለተኛው እንቅፋት።
"…በሁለቱ እንቅፋቶች ተመትቶ በአፍጢሙ ተደፍቶ አሥራ ምናምን ጥርሱ የረገፈው ዐማራ አሁንም በዚያው መንገድ ሲመላለስ ሌላ እንቅፋት አንግሎ ጣለው። መንግሎ በአፍጢሙ ደፋው። ወያኔ ባሳደገችው በኦሮሙማው ዘንዶ ተነደፈ። አሮጊቷ ወያኔ ወደ ደደቢት በረሃ ከወረደች በኋላ ዳግማዊው ደርግ ኮሎኔል አቢይ አሕመድ ሥልጣን ሲይዝ ዐማራው አሁንም በሬ ሆኖ ገደሉን ሳያይ ኦሮማራ የሚባል ለምለም የመሰለ መርዛም ሳር እያየ ደቼ ጋጠ። እንደሚታረድ ከፍት ወደ ቄራ ነዱት። በሚወደው መጥተው፣ በሚያከብረው፣ በሚያፈቅረው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ሰንደቅ ዓላማ፣ ከማር ከሶከር ይልቅ በሚጣፍጠው ኢትዮጵያ የሚለውን ጣፋጭ ስም እየጠሩ አደነዘዙት። ከወያኔም፣ ከደርግም መማር ያልቻለው ዐማራ ከበሻሻ በመጣ፣ ትምህርቱን ከ4ተኛ ክፍል ባቋረጠ ማይም አቢይ አሕመድ ቅቤ ምላስ ተሸወደ። አቢይ አሕመድ ዐማራን አስብቶ አረደው። በግሬደር ቀበረው። በሞቱ ተሳለቀበት። ሾርት ሚሞሪያም ብሎ አሾፈበት። ሰንደቅ ዓላማ እያሳየ፣ የኢትዮጵያን ስም እንደ ጥዑም ዜማ በጆሮው እያንቆረቆረለት ዐማራውን እንዳይነሳ አድርጎ አፈር ከደቼ አስጋጠው። ተመሳሳይ ቦታ ላይ ተመሳሳይ እንቅፋት ከመታህ ጥፋቱ የማን ነው? በማንም አታሳብ ጥፋቱ የራስህ ነው አባቴ።
"…ዐማራው ኤሊቶቹን ከደርግ ሆኖ ስለበላ መካሪ፣ መንገድ መሪ አጣ። በቀይ ሽብር ታላቆቹን ስላጣ ደነቆረ። አቅጣጫ የሚጠቁመው ኮምፓስ የሌለው ጀልባ ሆነ። ዐማራው እረኛ እንደሌለው በግ ተቅበዝባዥ ሆነ። አቅም እያለው፣ ልምድ እያለው፣ ሀገር መምራት ሲችል ግዙፉን ዐማራ አናሳው ትግሬ ረግጦ ገዛው። ሌሎች አናሶች ግዙፉ ዐማራን እንዲሰድቡት፣ በተገኘበት እንዳበደ ውሻ በድንጋይ፣ እንደ እባብ አናት አናቱን እንዲቀጠቅጡት አስደረገ። እንዳይረሱት ዐማራ የቆረጠው ጡት ነው እያለ ሃውልት ሁላ አሠራላቸው። ብሔር ብሔረሰብ ብሎ የፈለፈላቸው አናሳዎች በሙሉ የማንም ለሃጫም ቦለጢቃ ጀማሪ ሁላ ዐማራን በማዋረድ፣ በመስደብ አፉን እንዲያላቅቅ አደረገች። አምስት ሚልዮኗ ትግሬ 60 ሚልዮኑን ዐማራ ቁጭ ብድግ አድርጋ ገዛችው። ከእጁ መሣሪያውን ለቅማ በእጁ ሽመል እንኳን እንዳይዝ አደረገቸው። ብሔር ብሔረሰቦች ለዐማራው ነፍጠኛ፣ የዓፄዎቹ ናፋቂ፣ ወራሪ፣ ሰፋሪ ብለው ዘፈን እንዲያወጡበት አደረገች። ዐማራ በገዛ ሀገሩ የምድር ሲኦል ኑሮውን መኖርን ተለማምዶ "ኑሮ ካሉት መቃብርም ይሞቃል" እያለ ተረት እየተረተ እከኩን እያከከ ተቀመጠ።
"…ለአዲስ አበባ ቅርብ ነው ተብሎ የሚታሰበውን ሸዋን አደነቆሩት። ለሸዋ ጠንቋይ አራብተው፣ አባዝተው፣ ሰጡት። አሁን በሰሜን ሸዋ ከገዳማቱ በላይ ጠንቋዩ የበዛው ለዚያ ነው። እንዲደኸይ፣ ስለሀገሩ እንዳያስብ፣ የሸዋ ዐማራ እንዲቆረቁዝ፣ በአጋንንት አሠራር እንዲተበተብ አደረጉት። ይሄ በከፍተኛ ጥናትና በጀት የተሠራ ነው። ዛሬ በሰሜን ሸዋ ጠንቋይ ቤት የማይሄድ፣ ጠንቋይ የማይቀልብ ሰው አታገኙም። ሠርቶ፣ ለፍቶ ጠንቋይ ነው የሚቀልበው። እሱ ብጭቅጭቀወ ያለ ልብስ ከብሶ ጠንቋዩን ኩታ የሚያለብስ ደሀ የደሀ ደሀ ገበሬ ነው የተፈጠረው። ከኦሮሚያና ከትግራይ ሁላ ሄደው በሰሜን ሸዋ አንቱ የተባሉ ጠንቋዮች እንዲከትሙ ነው የተደረገው። የገጣሚ በላይ በቀለ ወያ አጎት ኦቦ ታደሰ ወያ እንኳ ደብረ ብርሃን ሄደው ነው እልል የተባለላቸው ጠንቋይ ተሆኑት። እስክንድር ነጋ፣ መከታው ማሞ እንኳ የዚህ ልምድ ተጠቂ ሆነው በሬ የሚገብሩለት ጠንቋይ በሸዋ አፍርተዋል። እውነት ነው የምነግራችሁ።
"…በጎንደርም፣ በጎጃምም፣ በወሎም እንዲሁ ነው። ጠዋት ታቦት ማታ ጣኦት የሆኑ እንደ አሸን እንዲበዙ ነው የተደረገው። ይሄን ጦማር የማንበብ ዕድሉን ካገኛችሁ ዐማሮች መካከል ስንቶቻችሁ የዚህ ቫይረስ ተጠቂ ናችሁ? እናንተ ባትሆኑ እንኳ ከቤተሰቦቻችሁ መካከል ስንቱ ነው በዚህ ተጠቂ የሆነው? የአሕዛብን ልምምድ በራሳችሁ ላይ የጫናችሁ። ያፈረሱ ካህናት፣ ከቅድስናቸው የተፋቱ ዲያቆናት፣ ቤተ ክርስቲያን የሰጠቻቸውን ክህነት ቀምታ…👇① ከታች ይቀጥላል…✍✍✍