ጠቃሚ ኢስላማዊ ትምህርቶች


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


ጠቃሚ ኢስላማዊ ትምህርቶች በዚህ ቻናል በአሏህ ፍቃድ በወንድም ሶላሁዲን አቡ ኡበይዳ ይለቀቃሉ።
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
t.me/selahudin_Islamic_knowlages
ለአስተያየት ጥቆማ
@SelahudinsatinBot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


🔴የመጀመሪያ ፕሮግራም

     ጀ
         መ
               ረ

🎙በኡስታዝ ኸድር አህመድحفظه الله

የስርጭት ሊንክ
t.me/Abuzekeriya01?livestream


من استعدَّ لرمضانَ بالطَّاعة؛ أُعينَ على ما فيه منها، ومن قَدَّمَ بين يديْ رمضانَ أنواع المعاصي والمحرَّمات؛ فإنَّه يضع على قلبه وروحه أثقالًا تحولُ بينه وبين الطَّاعات في رمضانَ.

#تغريد_العصيمي


ይድረስሽ ላንች ነው!!
➖➖➖➖➖➖

       ''አንች ስደተኛ''
--------------------


ቆርጠሽ የዘመትሽው ረጅሙን ጉዞ፡
መንገድሽ በሙሉ እሾህ ተጎዝጉዞ፡

አእምሮሽ ናፍቆትን ትዝታን አርግዞ፡
በሰላም ተመለሽ፤
ልብሽ ጥሩ አቂዳ እጅሽ ገንዘብ ይዞ፡
አሏህ ያስደስትሽ፤

ድካምሽን ክሶ ሀዘንሽን ሰርዞ፡
ህይወትሽ ሳቅ ይሁን፤
መከፋት መታረዝ ስቃይ ተደልዞ፡


¶አንች ማለትኮ...!!

በምትደጉሚያቸው የሚጠፋ ስምሽ፡
በተጠጋሻቸው የሚሰበር ቅስምሽ፡
ራስሽን ትተሽ ለሌላ እምትኖሪ፡

ለተራበው ሁሉ ቀለብ የምትሰፍሪ፡
ማንም ምንም ቢልሽ የማታሳፍሪ፡
ግን የዋህነትሽ በጣም ስለበዛ፡

ሁሉም ሰው ተጠቅሞሽ የጣለሽ ወደዛ፡
ከረሀብ ያዳንሽው የሚያይሽ በዋዛ፡


ንፁህ መስሎ ቀርቦሽ በምላሱ ዋሽቶ፡
የገዛሽለትን ያንችን ስልክ ዘግቶ፡
አላማው ሲሳካ የሚጠፋ ሸሽቶ፡

ሌላን እንዳታምኝ አንችን አበላሽቶ፡
ሁሌ እማይረሳ መጥፎ ስራ ሰርቶ፡
እሱ ግን በድብቅ ህይወቱን መስርቶ፡
ከአንች ገንዘብ ዘርፎ ንፁህ ሀብት አፍርቶ፡
በማይሆን አላማ አንችን አሳስቶ፡
ተጨባጭ በሌለው በነገር ቀስቶ፡

ይገርማል ጭካኔው የዚህስ ይከፋል፡
ልቧ አልበቃው ብሎ ገንዘብም ይዘርፋል፡
ከዚያ ሁለቱንም ያለርህራሔ ይዞባት ይጠፋል፡


ለማንኛውም ግን....

መለወጥ ፈልገሽ ከሀገር የወጣሽ፡
ችግሩ መከራው ናፍቆቱ የቀጣሽ፡
እቅድሽ ተሳክቶ አሏህ ሰላም ያምጣሽ፡

የስኬትን ፅዋ ጌታችን ያጠጣሽ፡
አትንከራተች ምነው ምን በወጣሽ፡
ላንች እምመኘውን ልመርቅ አሚን በይ፡
አሏህ ነው ፈፃሚው በደስታ ተቀበይ፡
ከትላንት እስከ አሁን በጣም ስለማውቅሽ፡
አሚን በይ እህቴ እስኪ ልመርቅሽ!!

በሄድሽበት መንገድ እግርሽ በረገጠው፡
ባረፍሽበት ቦታ ልብሽ በመረጠው፡
የተሻለ ይቅናሽ በሁሉም አቅጣጫ፡

ወርቅ ይነስነስበት የአንች መቀመጫ፡
መልካም ይሁንልሽ የክፋት ማምለጫ፡
ተውሒድ ሱና ይሁን የአንች መገለጫ፡
አንች ከፍ ስትይ ምቀኛሽ ይንጫጫ፡

የበደለሽ ሁሉ ይሁን መወጣጫ፡
ረግጠሽው ውጭ ወደ ስኬት ጣራ፡
ጠላት ይክሰምበት የሸረበው ሴራ፡
አሚን በይ...!!

🤝ይቀጥላል......!

=
t.me/selahudin_Islamic_knowlages


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish


ነበር .......✍️

ነበር ምትል ቃል ዉስጥ ስንት ህመም አለ?
በልብ ቁስል ቋጥሮ ስቃይን ያዘለ
እፍኝ ተድላን አስጨብጦ ክምር ሀዘን ያስታቀፈ
ኩራዝ ትዝታን አሳይቶ ፀሐይ ተስፋን የዘረፈ
በፍቅራችን ጓዳ ከደስታችን ገዝፎ ተራራ ያከለ
ነበር ምትል ቃል ዉስጥ ስንት ህመም አለ ?

http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages


🔖 ኹጥባ ነብዩላህ ዩሱፍ እና መርየም

ክፍል 20

=
t.me/SadatKemalAbuMeryem


#ፈጅር ሰላት
አለፈህ ማለት የቀን ውሎህ
ደስታ እና በረካ አለፈህ
ማለት ነው ።


http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ضع لنفسك برنامج في رمضان

🎙الشيخ عبدالرزاق البدر حفظه الله

=
t.me/selahudin_Islamic_knowlages


خمس فضائل في هذا الذكر العظيم


ሁሉም ነገር ስትለየው
ምትክ ታገኝ ይሆናል‥ ነገር ግን
አላህን ተለይተህ ወዴት ትሄድ ይሆን?

            
http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages


•• سُئِلَ ابنُ مَسعُودٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنه


- كَيفَ كُنتُم تَستَقبِلُونَ رَمَضَان؟ قَالَ :

« مَا كَانَ أحَدُنَا يَجرُؤ عَلَى إستِقبَالِ الهِلَالِ
وَفِي قَلبِهِ ذَرًّةُ حِقدً عَلَى أخِيهِ المُسْلِم ! ».

‏‌‏⤶ ذكره ابـن رجـب في لطائفـه
=


የሻዕባን አጋማሽ…

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿إنّ اللهَ ليطَّلعُ في ليلةِ النِّصفِ من شعبانَ فيغفرُ لجميعِ خلقِه إلّا لمشرِك أو مشاحنٍ﴾

“አላህ በሻዕባን አጋማሽ ሌሊት ፍጡራኑን ይመለከትና ሁሉንም ፍጡራኖቹን ይምራል። ከሙሽሪክ (ከአጋሪዎች) ወይም ከአመፀኞች በስተቀር።”

📚 አልባኒ በኢብኑ ማጃህ ዘገባ ውስጥ ሀሰን ብለውታል: 1148
http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages


ሳቲሩ አላህ ባይኖር ኖሮ
ከአንድም ሰው ጋር ባልተቀመጥንና
አንዳችን ሌላውን ባልወደደ ነበር ።
ነገር ግን ሳቲሩ አስቀያሚውን ሰትሮ
ውብ ውቡን አሳየን ሱብሃነሁ‥

        
http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
كلما وجدت في نفسك
ضيقًا ردد هذا الذكر العظيم
🪴
الشيخ : ابن عثيمين


ነገሩ አላህ አዛኝ ሆኖ ነው እንጂ
የእርሱ እዝነት በእኛ ላይ ባይሆን ኖሮ
እቺን ህይወት ማን በገፋት ነበር !!

http://t.me/selahudin_Islamic_knowlages
         


ፈዳኢሉል ቁርአን.apk
96.9Mb
「𑁍📲አዲስ አፕ | ተለቀቀ 𑁍」
╭┄┈┈⟢
│❏ ፈዳኢሉል ቁርአን
╰─────────────────╯    
╭🎙የደርሱ አቅራቢ:-
├────⟢
│🎧 አቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
╰──────────────
╭⧿⧿⛉
├⎙አሁኑኑ ዳውንሎድ በማድረግ
│ይጠቀሙ!
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/14246

┝ለሌሎችም ሼር በማድረግ የአጅሩ
│ተቋዳሽ ይሁኑ!
╰───────────
╭╼──────────────
┢⎘  ለመሰል ስራዎች ይቀላቀላሉን

┡🖇http://t.me/Yusuf_App1
╰╼────────────────╯




🔖ተመኘን እንጅ መች ሰራን...!?

🎙Selahudin Abu Oubeida

𝐓𝐞« t.me/selahudin_Islamic_knowlages


🔖የፈራ...

🎙Selahudin Abu Oubeida

𝐓𝐞« t.me/selahudin_Islamic_knowlages


الرَّاسخ في العلم والدِّين لا يتحيَّر ولا يتغيَّر، وهو غير معصومٍ؛ لكنَّ المراد عنده واحدٌ، والطَّريق واحدٌ، والسَّائق واحدٌ، فالمراد: وجه الله، والطَّريق: سبيله، والسَّائق: طلب رضاه، فكان بهذا أبعد من غيره عن الزَّلل، فإنَّه إذا اختلَّ منها شيءٌ فيا زلَّة القدم!

#تغريد_العصيمي

||
t.me/selahudin_Islamic_knowlages

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.