የወሃቢያዎች ሚስጥራዊ ጥመት በመርጃ ሲጋለጥ "


Kanal geosi va tili: Efiopiya, Amharcha
Toifa: ko‘rsatilmagan


#አክራሪ ጽንፈኛ ውሐብያ ድብቅ ሴራዎቻቸውን እናጋልጥ** ።
አክራሪ ፖለቲከኛ እና የሽብር ተላላኪ የውሐብይ ISIS ቡድንን ለማስቆም ሁለችንም በሀላፊነት መታገል ግደታ ይሆንብናል!
#فَضَائِحْ_الْوَهَابِيَة
#የወሃቢያን_ግድፈቶች_ግልፅ_ማድረግ
**የውሐብያ ሚስጥራዊ ጥመት በመርጃ ሲጋለጥ**
https://t.me/stop_wahababizm
@Stop_wahabizm_bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Kanal geosi va tili
Efiopiya, Amharcha
Toifa
ko‘rsatilmagan
Statistika
Postlar filtri


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
የሰይዲ ሀሳን ኢብኑ ሳቢት ረዐ ግጥምን ድንበር ማለፍ ነው ሸይኽ ፈውዛን።ከዛ ሰለፍ ነው ምከተለው ይልሀል።


Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
አልባኒ ራሱንና ወሀቢዮችን ሲያጋልጥ
——————————————

👉 ከአራቱ መዝሀቦች መካከል የአንደኛቸው ተከታይ ከመሆን አሏህ ጠብቆናል ይላል አልባኒ

🛑 እንግዲህ ሰለፎችን ነው የምንከተለው እያሉ “ ሰለፎችን መከተል መጠየፍ “ ይልሀል እዚህ ጋር ነው ፤ ባዶ መፈክር ፤ ባዶ ሽለላ


ኪታቡ ፡ “ ለአሏህ ገደብን ( limit ) እንዲሁም ዐርሽ ላይ የተቀመጠ መሆኑን ማፅናት “ ይላል

ብዙ ጥሩ ወሀብዮች አላህ ይቀመጣል አንልም እያሉ ሳያውቁ ይሁን እያወቁ ይከራከሩናል ፡ ይህን ኪታብ ርዕሱን አይተው ማረጋገጥ ይችላሉ።

ዘ.ሐ

ውሸት ውሸት የሚለውን mentality ተውት ወሏሂ ፡ እናንተ ላይ ምላሽ ለመስጠት መች እውነታው አንሶን ነው የምንዋሽባችሁ


ብዙ ሰው ወሀብያና አሻዒራ ለውጡ ምንድ ነው⁉️ ይላል


በአጭሩ
💢💢💢

👉አሽዐሪያ ፡ የሰለፎችን አቂዳ አደብዝዘው በከንቱ አስተሳሰብ ሙስሊሙን ለማጥመቅ የተነሱ አካላትን ልክ ለማስገባትና የሰለፎች መንገድ ከምንጩ ከቁርአንና ሀዲስ የተቀዳውን ትክክለኝ እምነት ከጥፋት አካላት ለመከላከል በቆራጥነት በተነሱት ታላቁ የሙስሊሞች መሪ አቡል- ሀሰን አልሽአዓሪ የተሰየመ አቂዳ ነው።

💢 ወሀብያ ደግሞ በእንግሊዝ የኡስማያን ኢስላማዊ ስርወ - መንግስት ለመጣል የተመሰረተ ፡ ከጅማሮ እሰከ አሁን ድረስ ሙስሊሞችን በመጨፍጨፍ የሚታወቅ ፤ አንድም ጊዜ ሙስሊም ካልሆኑ አካላት ጋር ጂሀድ አድርጎ የማያውቅ ፤ ለእስራኤል መመስረት ትልቅ አስትዋፅኦ በነበረው በሙሀመድ ኢብኑ አብድል ወሀብ የሚጠራ ጀመአ ነው።


🙏ለውጡ አሁን ገባህ ⁉️ በመንጋጋህ አጥብቀህ ያዝ

ዘ.ሐ


✍️ ቢዳየቱል ሂዳያ ኪታብን ተምሬ አስተምሬያለው ፣ ብዙ ሙሰቢሀዎች አሉኝ ፣ ቢያንስ አንድ ሻል አለኝ ፣ ሰይዲ ቅብርጢሲ የሚሉኝ ሙሪድ ሙሪዳትም አሉኝ ፣ ሱፊይ መሻይኾችን ዘይሬያለሁ / ፎቶዬን ባልፖስትም /፣ ሸይኽም አለኝ ፣ በሳምንት ስምንት ቀን እቅማለሁ( የምር የሚመስለው የዋህ አይጠፋም) መውሊድ አከብራለሁ ፣ ታዲያ ሱፊይ ለመሆን ምን ይጎድለኛል 😁😁😁⁉️

👉 አንድ ነገር ትዝ አለኝ ፡ ለካ ሙጀሲማዎችና ሌሎችም የጥመት- አንጃዎች ላይ ምላሽ እሰጣለሁ ፡ ይህ ደግሞ ተከራካሪነትና ልበ- ደረቅነት ነው ስለዚህ ሱፊይ ልሆን አልችልም‼️ 🥲🥲🥲

በርግጥ ምላሽ እሰጣለሁ ፣ ይህ ደግሞ ከተሰውፍ ሸይኾቼ በተግባር የተመለከትኩትና በቃልም አደራ የተባልኩበት ጉዳይ ነው ። ምላሽ መስጠት በደፈናው ተከራካሪነት ነው ብሎ የሚያስብ ካለ ለዒልም እንጭጭ ነው ፡ እርሱ ወዳለበት ዝቅታ ውረዱ ሊለን አይገባም ፡ ምላሽ መስጠት ዝንባሌው ላይሆን ይችላል ፡ ይህን እናከብርለታለን ፡ የርሱን ዝንባሌ እንዳከበርንለት ሁላ እርሱም የኛን ዝንባሌ ያክብር ።

🛑 ረድፋን ከለየ ወሀቢያ ይልቅ ሱፊይ ነን የሚሉ ሰባኪዎችና ቀሷሶች ለአህለሱናው አደጋ ናቸው ይላሉ ዶ/ ር አብዱልቃዲር ሁሰይን


አሕለል በይት የሆኑት ፊሊስጤማዊው እና የቱኒዚያው ታላቅ አሊምና ሙሐዲስ ሽይኽ አህመድ መንሱር ቁርጧም አልፈዋል
إنا لله وإنا إليه راجعون
✍ فخر الرازي


ቀን ጠብቆ ዱዓ መቀመጥ ሽርክ ነው እንዳላሉን አሁን ደርስውበት ነው መሰለኝ ቀን እየቆጠሩ ዱዓ መቀመጥ ጀምረዋሉ 🥴

አሁን የቀረው በአብዱልቃድር ጀይላኒ መጀን ማለት ነው የቀረው ትመጣላችሁ።


ለዳለቲና አቅራቢያዋ ሙሂቦች

ዛሬ ከመግሪብ ሰላት በኃላ በሸይኽ አህመድ ዳለቲ መስጂድ ሸይኽ ዐውን አል ቀዱሚ የሚታደሙበት የቡርዳህ መጅሊስ ስላለ በረከቱን ተቋደሱ


ብዙ ሰዎች ወሀብያ ላይ መልስ መስጠት አይፈልጉም ምክንያቱም ብዙ ኦዲየንስ ወይም ተከታይ መያዝ ስለሚፈልጉ ነው አሊያም ሂክማ ብለው ሰለሚያምኑ ነው ።አብዛኛዎቹ ደግሞ ለወሀቢያ ምላሽ ከሰጠን ስማችንን ያጠፉታል ብለው ሰለሚፈሩ ነው።

👀ይህ አካሄዴ ውጤታማ ነው ያለ ሰው ይቀጥልበት ፣ እንዲህ አይነቱ ሰዉ ጠዋት ወሀብያ ነኝ ፣ ከሰዓት ሰለፊ ነኝ ፣ ማታ ሱፊያ ነኝ ቢል ደግሞ የበለጠ ኦዲየንስ ያገኛል።ዲን ላይ ግን ዋናው ነጥብ መራራ ቢሆንም “ ተቢይኑል ሀቅ “ ወይም “ እውነትን ማብራራት “ ነው ፣ ለሰዎች የሚወዱትን ማቅረብ የዒልም ተማሪዎች ሳይሆን የደላሎች ስራ ነው ፣ የአሊም ስራ የአሏህን ሙራድ ማቅረብ ነው ተመልካች ወደደውም መረረውም ።

🫂ሁለተኛ ስሜን ያጠፋታል ከሆነ ዋናው አሏህ ኢልይን ላይ ይፃፈው እንጂ የሰው አያሳስብም ፣ ለምን እነሱ ስማችንን አስፈለ ሳፊሊን አይከቱትም።አሏህ ከአብራሮች ጋር ካልፃፈው ወሀብያ ከፍ ቢያደርገው ምን ሊጠቅም።

🫀የመጨረሻው ሀሜት የሚለው ጉዳይ ነው ወሀብያ ትክክል ያልሆነበትን ቦታ መናገር ሀሜት ሊሆን ይቅርና ግዴታ ነው ፣ የሸሪአ ተማሪ ሆኖ አቅሙ እያለው የተሳሳቱ አስተሳሰቦችን ለሰው ግልፅ ሳያደርግ ቢያልፍ አሏህ ዘንድ ይጠየቅበታል ።

👉አንዳንዴ የግል ፀብ ያለን አታስመስሉ ።እኛ የኢኽዋን አካሄድ አንሄድም አንችልበትም፣ አያዋጣንም። ደግሞ ያዋጣናል ያለ መልካም መንገድ ሰፍር ስንደርስ እንገናኛለን ኢኽዋኒ ወንድሞቻችንን ሰላም በሉልን ።مع السلامة



✍ዘ.ሐ


መዳኺላ የሙስሊም ነቀርሳ ነው!

ኢብኑ ሙነወር ምን እንደሚል አያቅም የሱና ኡለማውች እንዳሉት ይላል ማነው የሱና ኡለማ ምንድ ነው ያሉት እስኪ?

አልባኒ ሀገራቹን ለእስራኤል አስረክባቹ ውጡ ነው ያለው ሂጅራ በሚል ስም ቢጠራውም።

ሳሊሙ ጠዊል የፊልስጢም ጉዳይ የዲን ጉዳይ አደለም የመጀመሪያ ጉዳያችን ሊሆን አይችልም ተቃውሞ መውጣት አይቻልም ሰላማዊ ሰልፍ አይቻልም የእስራኤልን እቃ አልገዛም ማለት አይቻልም ሲል የነበረ ሰው ነው።

በኛ ሀገር አቅም እንኳን ተማሪህ ሳዳት ከማል እስራኤል የፊሊስጥም ባለውለታ እንደሆነች ሲሰብክ ነበር ።

ልክ ዛሬ ለፊሊስጤም አሳቢ መስላቹ ስትመጡ ያስቃል።ለፊሊስጤም ህዝብ የሞኝም የፈሪም ምክር አያስፈልገውም በተለይ የወሀብያ ።ከአይሁድ በፊት ሱፊያን ተዋጋ እያለ የሚያስተምር ቡድን ዛሬ በምን ሞራል ነው ስለፊሊስጢም ሚፅፈው።


✍ዘ.ሐ


#ሼር
እባካችሁን_ልጄን_አድኑልኝ😭😭😭" አባት

ይህች ውብ የዘጠኝ ወርዓ ህፃን ሷድ_ዩሱፍ ትባላለች! ከተወለደች ጀምሮ በተደጋጋሚ ስትታመም እናትና አባት ጤናጣቢያ ቢወስዷትም ቶንሲል ነው እየተባሉ  መርፌ እየታዘዘላት ደህና ትሆናለች በሚል ተስፋ ቢጠብቁም ልትድንላቸው አልቻለችም!!

አንጀት የምትበላው ትንሿ ሷድ  ከጊዜ ወደ ጊዜ የባሰ እያመማት ጡት አልጠባም ብላ ስታስቸግርና ላብና ለቅሶዋ ሲያስጨንቃቸው ለተሻለ ህክምና ሌላ ሆስፒታል ወስደዋት"እረ ልጃችን በጣም ታመመችብን ምን ሆናብን ይሆን?እዩልን"ብለው በፍርሀት ጠየቁ!

ጨቅላዋ  ሷድ በሚያሳዝን ሁኔታ ከፍተኛ የልብ ህመም እንዳለባት ለወራት በተለያየ ጊዜ የወሰደችው መድሀኒት ህመሟን እንዳባሰባት በአስቸኳይ ወደ ውጪ ሄዳ ካልታከመችም ለህይወቷ አስጊ እንደሆነ ተነገራቸው!!

ቤት ኪራይ መክፈል ሲከብዳቸው ወደ እናታቸው ቤት የተመለሱት ባልና ሚስት ይህ መርዶ አስደነገጣቸው!ከ3,000,000(3ሚሊዮንብር) በላይ ለሚያስፈልገው የህክምና ወጪ ምንም ማድረግ እንደማይችሉና ልጃቸውን እያዩአት ሊያጧት እንደሆነ ሲያስቡ በጣም ጨነቃቸው!እርዱን ብለው ሰውን መለመንና ሰው ፊት መቅረብ በጣም ከበዳቸው😭

ሀዘንና ስብራታቸውን የተመለከቱ ጓደኞቻቸው ግን
እባካችሁን ሰው አስቸግረን እንሞክርና ሷድን እናድናት ብለው እገዛችሁን ፈልገው መጥተዋል! #እንድረስላቸው🙏ምንም ማድረግ ካልቻልን #ዱአ እነድርግ ለብዙ ደጋጎች እንዲደርስ
#ሼር እናድርግላቸው🙏

#አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000304310937 የሱፍ ሀምደላ

  "ለመልካም ስራ ረፍዶ አየውቅም💔🙏








Video oldindan ko‘rish uchun mavjud emas
Telegram'da ko‘rish
ዱኒያ ላይ እንደ አሻዒራ የሚዋሽበት ጀመዐ የለም ፣ ወሀብዮች ስለ አሻኢራ አቂዳ ካወሩ 99.8 ፐርሰንት ያለ እውቀት እንደሚያወሩ እወቅ ፣ 0.2 ፐርሰንት ደግሞ ለማጣፈጫነት ውሸት ይጠቀማሉ አለቀ።

ዶ/ር ጀይላን እዚህ ጋር ሲያውሩ አቂደቱል አሻዒራን ያወቁት ከምንጩ ሳይሆን ሳኡዲ ከገቡ በኃላ መሆኑ ገብቶኛል። ላነሱት ማምታቻ መልሱን እንቀጥላን ቢኢዝኒላህ

✍ዘ.ሐ


ኢኽዋን ሱፊያ ለመሆን እየተጋጋጠ መሆኑን ደርሰንበታል ኢኽዋን ውሃቢ የነበረ ለሱፊው አሳቢ ይሆናል ብለህ ካሰብክ ተሽውደሃል
ከኢኽዋን ውሃቢ  ሴራ አሏህ ይጠብቀን


ወሀቢዮች እኛ ሱፊዮችን እንደ ሙስሊም ነው የሚመለከቱን  ፣ ወሀቢዮች አይዋሹም  ፣ ቃላቸዉን ይጠብቃሉ ፣ ከሌሎች ሙስሊሞች ጋር ተከባብሮ መኖር ይችላሉ ወዘተ ብለህ ማሰብ የጀመርክ ቀን መስጂድህንና መድረሳህን ለወሀቢያ ማስረከብ ጀምረሀል ።


ሁሉንም ወልዮችና ሸይኾች መውደድ ግዴታ ነው ፣ ሸይኼ ብለው የያዙትን ሸይኽ ከሁሉም አብልጦ መውደድ የትክክለኛ ሙሪድነት መገለጫ ሲሆን ፣ የራስን ሸይኽ ከፍ ለማድረግ የሌሎችን ሸይኽ ዝቅ ለማድረግ መሞከር ግን ማሀይምነት ነው ።


መውሊዱን የሀደራችሁ በዱዐ አትርሱን 🤲🤲🤲


ትግራይና አካባቢዋ ላላቹ ተጋብዛቹአል
፡፡

20 ta oxirgi post ko‘rsatilgan.