ኳታር ከእስራኤል እና ሀማስ ሽምግልና ራሷን አገለለች።
ኳታር ከዚህ ውሳኔዋ ቀደም ብላ በዶሀ የሚገኘው የሀማስ ቢሮ እንዲዘጋና ቡድኑ ለቆ እንዲወጣ አሳስባለች።
የገልፍ ሀገሯ ኳታር የሀማስ ቢሮ እንዲዘጋ የወሰነችው ከአሜሪካ በተደጋጋሚ ጫና ስለደረሰባት መሆኑ ተገልጿል።
ዶሀ ከአሜሪካ እና ግብፅ ጋር በመሆን የጋዛ ጦርነት እንዲቆም ጥረት ስታደርግ ነበር። #politico
@thiqaheth
ኳታር ከዚህ ውሳኔዋ ቀደም ብላ በዶሀ የሚገኘው የሀማስ ቢሮ እንዲዘጋና ቡድኑ ለቆ እንዲወጣ አሳስባለች።
የገልፍ ሀገሯ ኳታር የሀማስ ቢሮ እንዲዘጋ የወሰነችው ከአሜሪካ በተደጋጋሚ ጫና ስለደረሰባት መሆኑ ተገልጿል።
ዶሀ ከአሜሪካ እና ግብፅ ጋር በመሆን የጋዛ ጦርነት እንዲቆም ጥረት ስታደርግ ነበር። #politico
@thiqaheth