ከመጠን ያለፈ ቅዝቃዜ ያጋጠማት ኢራን መስሪያ ቤቶችና ትምህርትቤቶችን ዘጋች።
ቅዝቃዜው ከፍተኛ የኃይል መቆራረጥ አስከትሏል።
በዓለም ሁለተኛው የኃይል ማከማቻ ባለቤት የሆነችው ቴህራን በቅዝቃዜው ምክንያት የኤሌክትሪክ ኃይልን በፈረቃ ለማዳረስ ተገዳለች ተብሏል።
ከመጠን ያለፈው ቅዝቃዜ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች መከሰቱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። #thepeninsula
@thiqaheth
ቅዝቃዜው ከፍተኛ የኃይል መቆራረጥ አስከትሏል።
በዓለም ሁለተኛው የኃይል ማከማቻ ባለቤት የሆነችው ቴህራን በቅዝቃዜው ምክንያት የኤሌክትሪክ ኃይልን በፈረቃ ለማዳረስ ተገዳለች ተብሏል።
ከመጠን ያለፈው ቅዝቃዜ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች መከሰቱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። #thepeninsula
@thiqaheth