የናይጄሪያ ጦር 31 አሸባሪ ኃይሎችን መግደሉን አስታወቀ፡፡
ጦሩ አንድ ከፍተኛ የታጣቂ ኃይል አዛዥን ጨምሮ 31 ታዋጊዎች ላይ እርምጃ ወስጃለሁ ሲል ገልጿል፡፡
እርምጃ የተወሰደባቸው ታጣቂዎች በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ ግዛቶች በዛምፋራና ሶኮቶ ውስጥ በርካታ ጥቃቶችን በማድረስ፤ ንጹሃንና የጸጥታ ኃይሎችን ሲገድሉ ነበር ሲል አስታውቋል፡፡
ከ2023 እስከ 2024 ባለው ጊዜ ውስጥ ከጸጥታ ችግር ጋር በተያያዙ ጥቃቶች 615,000 ዜጎች እንደተገደሉ የናይጄሪያ ብሄራዊ ስታቲስቲክስ ቢሮ አመላክቷል፡፡ #aa
@ThiqahEth
ጦሩ አንድ ከፍተኛ የታጣቂ ኃይል አዛዥን ጨምሮ 31 ታዋጊዎች ላይ እርምጃ ወስጃለሁ ሲል ገልጿል፡፡
እርምጃ የተወሰደባቸው ታጣቂዎች በሀገሪቱ ሰሜናዊ ምዕራብ ግዛቶች በዛምፋራና ሶኮቶ ውስጥ በርካታ ጥቃቶችን በማድረስ፤ ንጹሃንና የጸጥታ ኃይሎችን ሲገድሉ ነበር ሲል አስታውቋል፡፡
ከ2023 እስከ 2024 ባለው ጊዜ ውስጥ ከጸጥታ ችግር ጋር በተያያዙ ጥቃቶች 615,000 ዜጎች እንደተገደሉ የናይጄሪያ ብሄራዊ ስታቲስቲክስ ቢሮ አመላክቷል፡፡ #aa
@ThiqahEth