ኮካ ኮላ በሦስት የአውሮፓ ሀገራት ያሰራጫቸውን የመጠጥ ምርቶች እንዲሰበሰቡ ጠየቀ፡፡
ካምፓኒው የመጠጥ ምርቶቹ እንዲሰበሰቡ የጠየቀው ከጤና ጋር የተያያዘ የደህንነት ችግር ስላለባቸው ነው ብሏል፡፡
ኮካ፣ ''ክሎሬት'' የተባለው የኬሚካል መጠን ከፍተኛ መሆኑን እንዳረጋገጠ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ኬሚካሉ በካምፓኒው ስር በሚመረቱ ሦስት ምርቶች ማለትም በኮካ፣ ስፕራይት እና ፋንታ ምርቶች ላይ እንዳለ ተገልጿል።
ሀገራቱ ቤልጀም፣ ሉግዘምበርግ እና ኔዘርላንድ ሲሆኑ፣ ወደ እንግሊዝ የተከፋፈሉት ምርቶች ተጠቃሚዎች ዘንድ ስለደረሱ መመለስ አልቻልኩም ሲል ገልጿል፡፡ #associatedpress
@ThiqahEth
ካምፓኒው የመጠጥ ምርቶቹ እንዲሰበሰቡ የጠየቀው ከጤና ጋር የተያያዘ የደህንነት ችግር ስላለባቸው ነው ብሏል፡፡
ኮካ፣ ''ክሎሬት'' የተባለው የኬሚካል መጠን ከፍተኛ መሆኑን እንዳረጋገጠ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ኬሚካሉ በካምፓኒው ስር በሚመረቱ ሦስት ምርቶች ማለትም በኮካ፣ ስፕራይት እና ፋንታ ምርቶች ላይ እንዳለ ተገልጿል።
ሀገራቱ ቤልጀም፣ ሉግዘምበርግ እና ኔዘርላንድ ሲሆኑ፣ ወደ እንግሊዝ የተከፋፈሉት ምርቶች ተጠቃሚዎች ዘንድ ስለደረሱ መመለስ አልቻልኩም ሲል ገልጿል፡፡ #associatedpress
@ThiqahEth