"2,000 አስክሬኖችን ሰብስቢለሁ። 900 የሚሆኑት ሆስፒታል ተልከዋል" - ድርጅቱ
በምሥራቅ ኮንጎ የሟቾች ቁጥር 3,000 እንደሚጠጋ ተ.መ.ድ አስታውቋል።
ተ.መ.ድ ከኤም 23 ጋር በመተባበር እስካሁን "2,000 አስክሬኖችን ሰብስቢለሁ" ያለ ሲሆን፣ "900 የሚሆኑት ወደ ሆስፒታል ተልከዋል" ብሏል፡፡
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በ"አማጺው ኤም 23 ቡድን" መካከል የተደረገው ጦርነት ከፍተኛ ወውድመት ማስከተሉን በሀገሪቱ የሚገኘው የተ.መ.ድ ተልዕኮ ምክትል ኃላፊ ቪቪያን ቫንድ ፒር ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት "አማጺ ቡድኑ" በተቆጣጠራት የጎማ ከተማ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩን ጠቁሟል፡፡
ቡድኑ ለአንድ ሳምንት የዘለቀውን ዘመቻ በመግታት ጊዚያዊ የተኩስ አቁም አውጇል፡፡
#voiceofamerica
@ThiqahEth
በምሥራቅ ኮንጎ የሟቾች ቁጥር 3,000 እንደሚጠጋ ተ.መ.ድ አስታውቋል።
ተ.መ.ድ ከኤም 23 ጋር በመተባበር እስካሁን "2,000 አስክሬኖችን ሰብስቢለሁ" ያለ ሲሆን፣ "900 የሚሆኑት ወደ ሆስፒታል ተልከዋል" ብሏል፡፡
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና በ"አማጺው ኤም 23 ቡድን" መካከል የተደረገው ጦርነት ከፍተኛ ወውድመት ማስከተሉን በሀገሪቱ የሚገኘው የተ.መ.ድ ተልዕኮ ምክትል ኃላፊ ቪቪያን ቫንድ ፒር ለጋዜጠኞች ተናግረዋል፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት "አማጺ ቡድኑ" በተቆጣጠራት የጎማ ከተማ ወረርሽኝ ስጋት መኖሩን ጠቁሟል፡፡
ቡድኑ ለአንድ ሳምንት የዘለቀውን ዘመቻ በመግታት ጊዚያዊ የተኩስ አቁም አውጇል፡፡
#voiceofamerica
@ThiqahEth