Bahir Dar WikiLeaks - BW


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


ባሕር ዳር ዊክሊክስ - የአማራውያን የወል ድምፅ!

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


እንኳን ለ85ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በአል በሰላም አደረሳችሁ!!

እንኮን ዲኪቲ አመትባልስ ታምፁናስ!!!
ለአንድ ህዝብ የትናንት ታሪኩ ኩራት፥የዛሬ አብሮነትና ለነገ ተስፋውና ስኬት አመታዊ ክብረ በአላት ግዙፍ ትርጉም አላቸው። አመታዊ በአላትን በትኩረትና በምእላት ማክበር በትናንቱ ታሪኩና በዛሬ ማህበረሰባዊ አንድነቱ ጥብቀት የሚኮራ፥ ነገውን በህብረት ተስፋ የሚያደርግ ማህበረሰብ ለመፍጠር እጅግ ወሳኝ ነው።

የአገው ፈረሰኞች ማህበር አመታዊ ክብረ በአል በዚህ ረገድ ሊጠቀስ የሚችልና የሚገባውም ነው። የአገው ህዝብ ኩሩ ታሪኩን ከሚያንፀባርቅቸው ውብ እሴቶቹ አንዱ ፈረሰኝነቱና ይህንም ለመዘከር በየአመቱ ጥር 23 ቀን በደማቁ የሚያከብረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ፌስቲቫል አንዱ ነው። ዘንድሮም ለ 85ኛ ጊዜ በደማቁ ይከበራል። ይህን የኩራታችን ምንጭ የሆነ ፌስቲቫል ዛሬ በደማቁ የምናከብረው ነገም ለመጭው ትውልድ ጠብቀንና አዳብረን የምናስተላልፈው ውብ ውርሳችን ነው።
መልካም በአል!

እንኮን ዲኪቲ አመትባልስ ታምፁናስ!!


  አስረስን የተቸ መስሎ የአማራ ፋኖ በጎጃም ሴት ደፋሪ፣ንፁሀን ጨፍጫፊ፣ዘራፊ፣ምንም አይነት ትግል እንደማይታገል አድርጎ በመሳል ለአማራ እታገላለሁ እያለ በአደባባይ ከ ብልፅና አክቲስቶች በላይ ተቋሙን የሚያዋረድ ሰው ነው፡፡

  ዘመነን ከህፃን እስከ አዛውንት እንደ አይን ብሌኑ እንደሚያየው እየታወቀ እሱ ግን አቅም እንደሌለዉ እና በእነ አስረስ እንደተከበበ ፣እነሱ አድርግ ሚሉትን አንደሚያደርግ፣ ልብስ ሁሉ እንደ ሕፃን ልጅ እሂን ልበስ ብለው እንደሚያለብሱት፣ ሁሉም ነገር ከእሱ ቁጥጥር ውጭ እንድሆነ ክብርን ዝቅ በሚያደርግ መልኩ መንዘባዘብ ጀመረ፡፡ ነገር ግን እሱ እንዳለው ዘመነ ቢታፈን እና አስረስን ሳናምነው ብንቀር ከዘመነ ቀጥሎ ሻለቃ ዝናቡን ለትግሉ ታማኝነት የሚጠረጠር  ሰው አይድለም ፤ ወጥቶ ለመናገርም የማያመነታ ሰው ነው፡፡ስለዚህ የዘመዴ ከስ የፈጠራ ክስ ነው፡፡

  ይባስ ብሎ ያ ከእኔ ውጭ በመረጃ ቲቪ ማንም አያዝዝም እያለ እነ አበበ በለውን ከመረጃ ቲቭ እንደማይወርድ በኩራት ሲነግራቸው ቆይቶ ነገር ግን ጎጃም ውስጥ ገብቶ ደስ እንዳለው አመራሮችን መስደብ እና ማንቋሸሽ ሲጀምር አቀራረቡን እንዲያስተካክል በቦርድ ሲወሰንበት አሻፈረኝ ብሎ ከወጣ በኋላ መረጃ ቲቪ ከእሱ ዉጭ ምንም ፕሮግራም እንደማይተላለፍበት እንደፈረሰ አስመስሎ ማዉራት ጀመረ

  ጎጃም ሁኖ አካሄዱን የተቃወመዉን በሙሉ ቅባት፣አገው ሸንጎ፣በአዴን፣የህወሀት አፍቃሪ በማለት ማሸማቀቅ ጀመረ፡፡እስኳድን ስሳድብ አንበሳ ስታወርዱልኝ እንደነበረዉ አሁንም ደስ ያለኝን ስሳደብ አሜን ብላችሁ ተቀበሉኝ ማለት ጀመረ፡፡

  ሁል ጊዜ እሱ ብቻ አሸናፊ እንደሆነ በኩራት ይናገራል ሲሸነፍ አንድ ወር ሙሉ ጎጃም ጎጃም ጎጃም ጎጃም........ ሲል ሊከርም ነው፡፡ለነገሩ እሂም ሚቀጥለሁ አንድ ድርጅት እስኪመሠረት ድረስ ነው ከዚያ በኋላ እንደነ ሀብታሙ አያሌዉ ብቻውን ማዉራት ይጀምራል

  እሱ አማራ ሳይሆን ሌሎቸን በቅድመ አያትአቸዉን ስምም ሆነ  በስማቸው አማራ አይድላችሁም ከአማራ ትግል መውጣት አለባችሁ ይልና አንተ እና ለምን አትወጣም ሲባል እኔ ቆቱ ነኝ ይላል ማንነቱ ማይታወቅ ብሄር፡፡ አንድ ሰው ማንነቱን ለመናገር እየተሸማቀቀ ሌላዉን ሰው ኦሮሞ ነህ ትግሬ ነህ አገው ነህ እያሉ ለማሸማቀቅ መሞከር ጤነኝነት አይመስለኝም፡፡

ባጠቃላይ ሰዉየው አሁን ለትግሉ ከሚጠቅመው ጉዳቱ ያመዝናል በተላይ  የአማራ ፋኖ በጎጃም ምንም ቢሰራ ምን ከእነ ናትናኤል መኮንን በላይ ስራቸውን የሚያጣጥለው እሱ ብቻ ነው።ከአራት ኪሎ ቀድመው ቢገቡ እንኳን አቃቂር ከማውጣት አይመለስም ምክንያቱም ከእሱ ውጭ እውነት ተናጋሪ እንደሌለ፣ከሱ ውጭ ለትግሉ ታማኝ ፣እሱ ብቻ የትግሉ አድራጊ ፈጣሪ አድርጎ እራሱን ሲኮፍስ አውርዶ የፈጠፈጠው የአማራ ፋኖ በጎጃም ነው፡፡እንደ ብርሀኑ ጅላ በሶስት ቀን ውስጥ ቀበቶ አስወልቃለሁ ብሎ ሙሉ መሳሪያውን ለፋኖ እንዳስረከበው ሁሉ ዘመዴም ጎጃም ውስጥ ለትንሽ ቀን ገብቸ በጎጃም ፋኖ ላይ አፌን ልክፈት ብሎ ገብቶ አላዋጣው ሲል ጎጃም ላይ አመት እቆያለሁ ብሎ አረፈው፡፡ነገር ግን ጎጃም እንደመግባት መውጣት ቀላል አይድለም፡፡በእርግጥ ጎንደር፣ወሎ እና ሸዋ ላይም የተሳካለት የመሰለው በእነዚህ ክፍለ ሀገራት ውስጥ ሁለት ሁለት የፋኖ ቡድን ስላለ እና እሱ ትክክለኛ የፋኖ ትግል ሚታገሉትን ደግፎ ሌሎችን ስለተቃወመ ብቻ ነው፡፡

ጎጃም ግን አንድ ነው አይሳካለትም እሱም ያገኘውን ከመናከስ ወደ ኋላ ስለማይል ጨቅኖ ከትግሉ ማስወጣት ነው፡፡ ተከታዮቹ ከ430ሺ ወደ 296ሺ ሲወርዱ እኔ ብሎክ አድርጊያቸው ነው ማለቱስ😂😂😂

11.4k 0 11 72 205

ጠያቂው¡ ሲጠየቅ

"4 ዓመት ዘመድኩንን ተከታትየ የደረስኩበት ድምዳሜ"

ቀጥሎ ያለው ፁሑፍ የአርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ተከታይ ለእራሱ ለመደዴ በቀለ ዳዲ በቴሌግራም ቻናሉ የሰጠው አስተያየት ነው፤ አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ፁሁፏን ያጠፋት ቢሆንም እኛ በነጻነት አጋርተንለታል። አሳዳጊ አባቱን በ40 ብር የሸጠውና ያሳሰረው መደዴ በቀለ ዳዲ… የእምነት አባቶች ሲዘልፍ፣ "መናገር መብቴ ነው" "መጠየቅ መብቴ ነው" በሚል አካሄድ ሁሉንም ሲዘረጥጥ ኖሯል፤ ለእሱ ግን በጨዋ ገለጻ አስተያየት ሲሰጠው ይንዘፈዘፋል። ወደ አስተያየቱ (አስተያየቱ የጻሃፊውን ሃሳብና አረዳድ ብቻ እንደወረደ የያዘ ነው)…
~~
አራት አመት የዘመዴን ፕሮግራም በቴሌግራምም ሆነ በቴሌቪዥን ተከታትየ በመጨረሻም ስለሱ የደረስኩበት ድምዳሜ፡፡

እሱ ፖለቲካዊ ፍላጎት ይኑረው ወይም የትግሉ ሂደት በእኔ ፍላጎት ብቻ ይዘወር ከማለት አንፃር ይሁን ባላውቅም እሱን አንድ ሰው ዘመዴ ዘመዴ ካለው ከላይ ይሰቅለዋል ሲርቀው ሌላ ማንነት፣ሀይማኖት ይሰጠዋል፡፡ለምሳሌ ብንወስድ፦

1ኛ) ዳንኤል ክብረት፦ ታስታውሱ እንድሆነ የምርጫ ሰሞን ዘመዴ ምን አለ “ቤተክርስቲያናችንን ወክሎ ፓርላማ እንዲገባ ዳናኤል ክብረት ሐን ምረጡ” ሲል ቆይቶ እንደገና ሲጣሉ ወዲያዉ በአንድ ወር ዉስጥ “ዳንኤል ክብረት ከሌላ ሴቶች ሁለት ልጆች አሉት ስለዚህ ድቁናው ይነሳ” እያለ ባንዴ ከዲያቆን ዳንኤል ክብረት ወደ ዳንኤል ክስረት ቀይሮ መጥራት ጀመረ፡፡ነገር ግን ዘመዴ ዳንኤል ክብረት ከድሮ ጀምሮ  ጓደኛዉ እንደሆነ እራሱ ተናግሯል፡፡ ጓደኛዉ ከሆነ ደግሞ  ከዚያ በፊት ልጅ እንዳሉት ሳያውቅ ቀርቶ ሳይሆን አንድ ሰዉ ለሱ ካሽቃበጠለት ሰይጣንም ቢሆን ቅዱስ አድርጎ ይስለዋል፡፡ከሱ በተቃራኒው ከቆመበት ወይም ከራቅከዉ ግን መላክትም ብትሆን ሰይጣን አድርጎ ይስልሀል የሌለ ስም ይሰጥሀል፡፡

2ኛ.እስክንድር ነጋ ፦እስኬው ግምባር ብሎ ሲጀምር ቀጥታ ግንኙነቱን ያደረገው ከዘመዴ እና ከሀብታሙ ጋር ነበር፡፡ከዚያም ፍቅራቸው የሌለ ጨመረ እስኬውም ዘመዴን “አንተ የንስሀ አባቴ ነህ ብሎ ባድባባይ ማለት ጀመረ፡፡ ዘመዴም በፈንታው አንተ “የበረሀው መናኝ ፣አይሰበሬው፣ የፅናት ተምሳሌት” እና የሀብታሙ አያሌው “ታላቁ” የሚባሉ ስያሜወችን አሸከሙት፡፡ ባንዴ የሌለውን ስብዕና ጭነዉ አምባገነን ንጉስ አድርገውት አረፉ፡፡ እሱንም ከወንድሞቹ ጋር ተስማምቶ እንዳይሰራ ወደ ጨለማ መርተዉ አጣልተዉ ለያዩት፡፡በወቅቱ እስኬውን የተቃወሙትን መተቸት ተጀመረ፡፡

ለምሳሌ፦ ምሬን “ከመተኮስ ውጭ ሌላ ምንም አያውቃም መሀይም ነዉ አለዉ፤በወቅቱ ዘመነ ታስሮ ስለነበረ ድምጣቸውን አጥፍተው ሲደራጁ የነበሩትን የጎጃም ፋኖዎች እስክንድርን ስለተቃወሙ ብቻ “ጎጃም ዉስጥ ፋኖ የለም ሚድያ ላይ ብቻ ነው ያለዉ” ሲል ቆይቶ በ3 ቀን ውስጥ የጎጃም ፋኖ ሁሉን ወረዳ ሲቆጣጠር “እኔ ነኝ ጩሄ ያስነሳሁት” ብሎ ለራሱ ሁሉንም ክሬዲት ለመዉስደ ሞከረ፡፡በወቅቱ አርበኛ ዘመነ ካሴ ከስር ሲወጣ “ታስረዉ ለነበሩት እስረኞች ባጭር ጊዜ አስፈታችኋለሁ” ብሎ ቃል ገብቶላችው ስልነበረ እና የገባዉን ቃል መፈፀም ስላለበት ባህር ዳር ተቀምጦ ነበር፡፡

አርበኛዉ የተናገረውን ቃል ፈፅሞ ከከተማ ሲወጣ ዘመዴም ሆነ ሞጣ ቀራኒዎ በነሱ ጩሆት ከከተማ እንደወጣ አድርገዉ ማዉራት ጀመሩ፡፡በስዓቱ በእነ ሀብታሙ አያሌው ሴራ ምክንያት በእነ አርበኛ ዘመነ እና በእነሻለቃ ዝናቡ መካከል የተፈጠረችዉን ትንሽየ ክፍተት ተጠክሞ በየቀኑ ዘመነን ይሳደብ ጀመረ፡፡ከዚያ በኋላ የጎጃም ፋኖ በሩን ዘግቶ ተወያይቶ “የአማራ ፋኖ በጎጃም ብሎ” አንድ ሁኖ ሲመጣ እና እስክንድር እሱን ትቶ ከሀብታሙ ጋር ብቻ ግንኙነት ሲደርግ እንዲሁም አብዛኛው ፋኖ ማለትም፦ሙሉ የጎጃም ፋኖ፣ከወሎ የምሬ፣ከሽዋ የአሰግድ፣ከጎንደር የባየህ ፋኖዎች ከስክንድር በተቃራኒው መቆማቸውን ሲያይ የደመራውን አወዳደቅ አይቶ እንደሚባለው ዘመዴም የእነሱ ደጋፊ ሁኖ መጣ፡፡

ከዚያ ምን አለ “እስክንድር የተሰበሰበውን ዶላር የት እንደደረሰ ኦዲት ያድርግ” በሌላ መንገድ ለእሱ ደውሎለት እንዲናዘዝለት ማለት ነው፡፡ነገር ግን በእነ ሀብታሙ አፋርሳ ምክር ይመስለኛል እስኬዉም ሳይደውልለት ሲቀር እንደዚያ “ታላቁ” “አይሰበሬው” ሲባል የነበረ ሰውየ አራት ማንነት ማለትም የጎጃም፣የደቡብ ጎንደር፣የትግራይ፣የኦሮሞ ተሰጠው፡፡ፀረ አማራ፣አምባ ገነን አድርጎት አረፈው፡፡

3ኛ.ጠበቃ አስረስ ማረ ዳምጤ፦ እንደሚታወቀዉ ከዚህ በፊት በእስክንድር ላይ እንዳደረገዉ ሁሉ ከአራቱም ክፍለ ሀገር ያሉ የፋኖ መሪዎች ዉስጥ የማይደዉልለት ካለ እና እሱ ሚለውን ካላደረገ በመጀመሪያ ስማቸዉን ማጥፋት ይጀምራል፡፡እነሱም መሬት ላይ ስራቸዉን ዝም ብለው እንዳይሰሩ ወዲያዉ ይደዉሉለት እና ይናዘዙለታል፡፡ እሱም በሱ ቁጥጥር ስር እንደሆኑ ሲያረጋግጥ ማሞካሸት ይጀምራል፡፡ ከዚያም ሚድያ ላይ ወጥቶ ያን ሁሉ ትችት ሲያወርድበት እንዳልነበር እርስቶት “ፋኖ እከሌ ደውሎልኝ ነበር ነገር ግን በዚህ በዚህ ጉዳይ እሱ እንደሌለበት ነግሮኛል ይላል” ምን ለማለት ነው እሱ ከዚያ በፊትም ስለዚያ ፋኖ መረጃ ኑሮት ሳይሆን ተራ ሀሜት አምጥቶ እንዲደዉሉለት ማስደረግ እና የሱ ተግዥ መሆኑን ማረጋገጥ ነዉ፡፡

ይህን አካሄዱን እነመከታዉ ቢቃወሙም ነገር ግን እነሱ እነ ኢንጅነር ደሳለኝን ትተው የፋኖ አንድነት ፀር የሆነውን እስክንድርን በመምረጣቸው ከከፍታዉ ሊያወርዱት አልቻሉም፡፡ነገር ግን ወደ ሰሞኑ ጉዳይ ስንመጣ ምንም እንኳን ዘመዴ ጎጃም ውስጥ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ ጋር በየግዜዉ እንደሚገናኝ ቢናገርም ጠበቃ አስረስ ማረ ዳምጤ መሳይ መኮንን ላይ ቀርቦ እንደተናገረ “የፋኖ ትግል ያለ ማንም ጣልቃ ገብነት መሬት ላይ ማለቅ አለበት ብለዉ ከሚያምኑ ሰወች ዉስጥ አንዱ እንደሆነ ተናግሯል፡፡

እናም ዘመዴ እሂን ስለሚያዉቅ አስረስን እና እንደ አስረስ ያሉትን ታጋዮች ለሱ ታዛዥ ማድረግ ሲፈልግ ምን አለ “ጎጃም ላይ የተወሰነ ችግር አለ እንዲያስተካክሉ ልዠልጣቸዉ ነው” ሲል እኛም ስተቶችን ታርመዉ ህዝባችን ነፃ እንዲውጣ ስልምንፈልግ ደስ ብሎን በመረጃ እንዲተች ስንጥብቅ እሱ ግን ገና ጎጃም እንደገባ ከአንድ ቀን በፊት “በአንድ ቤት አንድ አባወራ” እያለ ጎጃምን ሲያወድስ እንዳልነበረ  በአንድ ጊዜ “የጎጃም ትግል በበአዴን፣በአገዉ ሸንጎ ተጠልፏል” ብሎ ሕዝቡን አወናብዶት አረፈ፡፡

እንደዚህ ያለበት ምክንያት ከዚህ በፊት ሲያደርግ እንደነበረው ተደናግጠው ለእሱ ሲናዘዙለት እንደነበረው ለማድረግ ነበር፡፡ በርግጥ አእሱ አእንዳለው አስረስም ሆነ የቆየ ሞላ አእንደደወሉለት አእና ያወሩትን ሚስጥር ሳይቀር ሚድያ ላይ ቀርቦ ሲናገር ሰማነዉ፡፡ እሱም ሁሉን ነገር በአእኔ ቁጥጥር ስር ነው ብሎ ደስታዉን አጣጥሞ ሳይጨርስ ጠበቃ አስረስ ማረ ዳምጤ መሰይ መኮነን ላይ ቀርቦ “የሚድያ ሰወች ሚናቸዉን መለየት አለባቸዉ፣ትግሉን መደገፍ አእንጅ መሪ መሆን አይችሉም” ብሎ መግለጫ ሲሰጥ ከዚአ በኋላ የዘመዴ ማንነት በግልፅ አየነው ፡፡

ከዚህም ውስጥ፦
*ም/ጎጃም ም/ጎጃም ሚል ዝባዝንኬ አመጣ፡፡
*ከ90% በላይ የጎጃም ፋኖ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ እያለ እሱ ግን ኦርቶዶክስ ተመርጦ ተገደለ ብሎ የሀይማኖት ይዘት ያለው ለማስመሰል ሞከረ፡፡ (ከታች ይቀጥላል…)

9.9k 0 10 11 92

አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ በር ተከርችሞባት ከመረጃ ጋር መቆራረጧን በዘበዘበችው ገመድ ፁሁፏ አረጋገጥን፤ የሳፋ ውስጥ ዶሮ። ሃሴት ውስጥ ሆኖ "እኔ ጎጃም ከገባሁ በኋላ ለፋኖ የሚላክ ገንዘብ ደረቀ" አለች።

▪︎እርግጥ ነው ይህ ቢሆን እንኳን ወዳጅን ፈፅሞ ፈፅሞ ፈፅሞ ሊያስደስት አይችልም።

▪︎እርግጥ ነው ይህ ሃሴትና አባባል "የፋኖ ገንዘብ የገባው በዚህ አካውንት ነው" ብሎ ከተናገረ ሰው የሚጠበቅ ነው። ብሄራዊ መረጃና ደህንነት ስንቅ ማቀበል ማለት ይህ አይደል? ተቋማዊ ጥቃት ማለት ይህ አይደል?

▪︎እርግጥ ነው "ደርቋል" በሚል ምኞት፣ የማድረቅ ፍላጎት እንደሆነ ይገባናል 😄

ለማንኛውም ከአጥሩ ውጭ ያለችውን አባት ሻጭ አርባ ዲናር "በፋይናንሱ ጉዳይ አልሰሜን ግባ በለው" ብለን አልፈናታል። ሰሞኑን ደግሞ ገና ደርጀት ያለ ስራ ተይዞ ከተፍ ይባላል፤ የፋኖ አደረጃጀቶቻችን ምሰሶዎችም ይጠነክራሉ። አንተ ለካርድና ለአንድ ሆድህ፣ ወንድምና እህቶች ደግሞ ለተቋም ግንባታ እኩል ተሰልፈው የምናይ ይሆናል 🖐

ከአጥር ውጭ ሆነህ በተልዕኮና በስማበለው መንዘፍዘፍህን ትቀጥለህ፤ እኛም መድፈቁን እንቀጥላለን። ከግሪሳዎቹ ውስጥ አንዱ ቢያንስ ስለ ድሮኑማ ንገሩት እንጅ።

አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ አይዞኝ 😊
(በቀጣይ ፁሑፍ ደግሞ በአስተያየት መስጫህ ተፅፎልህ ያጠፋኸውን የተከታይህ ፁሑፍ እኛ ይዘንልህ እንመጣለን)


የቤተሰብ ወግ ነው! 😊

ዛሬ ፋኖ ጥላሁን አበጀ ስለመርህ አንዲት መስመር ፁሑፍ ፌስቡክ ላይ ይፅፋል፤ እኛም ለጥላሁን ምክር ያልነውን ወርወር አደረግን። "በጥላሁን ፁሑፍ በስጨት ብሏችኋል?" ካላችሁን፣ አዎ ብሎናል ነገር ግን "ይወገር፣ ይሰቀል" የምንል መሷሏት ቆ"ጥ ይወድቅልኛል ብላ ቱስ ቱስ የምትል ሿፋዳ በጠዋቱ የአፏ ማሟሻ አድርጋናለች - "ማን ካላችሁ?" አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ።

ከአርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ጋር የእኛ ልዮነት ግልፅ ነው።

1) የእኛ አካሄድ የተገነባ ተቋም እንዲጠነክር እንጅ እንዲፈርስ አይደለም። የተቋም ምሰሶዎች ደግሞ የተቋማዊ አደረጃጀት (የሰው ኃይል)፣ መመሪያና ህገደንቦች እና ፋይናንስ ናቸው። ስለዚህ ምሰሶዎቹ ሁሉ እንዲጠነክሩ እንሰራለን እንጅ በተልዕኮ ለመናድና ለማክሰም ስንንቀሳቀስ አንገኝም።

2) የፋኖ መሪዎቻችንንም በበሬ ወለደና በቡና አሉሽ አሉሽ ወይም በተልዕኮ ይጥፉ ስንል አንገኝም፤ ስህተት ካለም በእኛ ወይም በማንም ልቅና ዝርግ አፍ ሳንሆን በተቋማዊ አሰራር፣ መመሪያና ህግ ይጠየቁ፣ ይዳኙ የሚል ነው እምነታችን። በወገና ምክርና በተልዕኳዊ ዘመቻ መካከል ያለው የትየለሌ ልዮነትም በውል ይገባናል።

እና እኛ በጥላሁን የሰጠናት አስተያየትም ከፍም ዝቅም ሳይል "የአስተያየት ብቻ" ሚና ይኖራታል። በትግል ሜዳ ላይ የተግባር መስዕዋትነት እየከፈሉ ባሉ ወንድም እህቶች ላይ፣ እንደ መንደር ሸፋዳ ወጠጤ "አሳይሃለሁ፣ አታሸንፈኝም፣ እኝኝ እኝኛ" የማለት ፍፁም ሞራሉ የለንም።

በጥላሁንም ላይ ቢሆን በማትጎዳ አንዲት ፁሑፍ ምክንያት "ይወገር፤ ይወገድ" ልንል ፈፅሞ አይቻለንም። በነገራችን ላይ እኛ ጥላሁን አበጀን የምናውቀው አርበኛ ዘመነ ካሴ በባህርዳር ከተማ በታሰረ ጊዜ እኛ "50ሺ ጠያቂዎች በአንድ ጀንበር" ብለን የማህበራዊ ሚዲያ ቅስቀሳ አድርገን ከዛም ተሳክቶልን በአገዛዙ ላይ ጫና ስንፈጥርና በከተማዋ ተከታታይ ሰልፎችን ስናስተባር ጥላሁን ከፊት ሰልፍ ሲመራ ካለው ጊዜ ጀምሮ ነው።

አካሄድሽ ገብቶናል "ታዲያ እኔስ ምን አልኩ?" ለማለት የእኛን አስተያየት እንደማስረጃ ለመጠቀም ነው መንዘፍዘፉ። ነገር ግን ልዮነቱ በወገና አስተያየትና ምክር እና "በይጥፋትና ይወገር" መካከል ሆነብሽ። እናልሽ አርባ ዲናር መደዴ - ጥላሁንን የምናውቀው በተግባሯ ሜዳ ላይ እንጅ አሳዳጊ አባቱን በአርባ ብር ሽጦ ሲያሳስር አይዶሎም፤ ለአንች የሚሆን ቀዳዳ የለም። (አሁን እየጻፍሽ ያለውን ማስተካከል ቀጥይ 😊)

13.7k 0 10 46 241

|
|
የስክሪሻቱ ማብርሪያ ከታች


አዛምቱት

የአራዊቱ ሰራዊት አባላቶች ከ30 ደቂቃ በፊት ከባህርዳር ከአዲሱ መናኸሪያ በመነሳት ወደ አዴት መስመር በ 1 ISUZU እና በ1 FSR ተጭነው ተንቀሳቅሰዋል። ይህንን መረጃ ለአናብስቶቹ እንድታደርሱና ወደ የት መስመር እንደተጓዙ ተከታትላችሁ መረጃ እንድታደርሱን ይሁን።


የብልጽግና ኃይሎች በሴት ተጨራረሱ

ነገሩ የሆነው ባህርዳር ከተማ ውስጥ ዛሬ ጥር 20/2017 ዓ.ም ምሽት ላይ ነው። በባህርዳር ከተማ የዘጠነኛ ፖሊስ ግቢ ውስጥ የአገዛዙ ሚሊሽያዎች እና ፖሊሶች ካምፕ አድርገው ይገኛሉ።

በተጠቀሰው ዕለትም ሴሰኞቹ የአገዛዙ ወንበዴ ኃይሎች አንዲትን ሴት የፖሊስም የሚሊሽያም አባሎች ይፈልጓታል፤ ታዲያ በዚህ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት ሁለቱም ጎራ ይዘው ከፖሊስ 2 ከሚሊሽያ 3 መገዳደላቸውን ባህርዳር ዊክሊክስ የደረሳት መረጃ ያስረዳል (ጥጋብ ወደራብ ይነዳል)። እንዲህ ስራ አቅልሉልን እንጅ!

16.3k 0 14 28 338

እንዲያ ነው እንጅ!

ዛሬ ቅቤ ጠጣን ሳይሆን "ቅቤ በላን" ማለት እንችላለን፤ ከአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አምሓራ) አካባቢ በሰማነው ዜና የጠላት ቤት ከፍተኛ ድንጋጤ ሲዋጥ፣ እኛ ጋ ደግሞ ሃሴት ቤቱን ሞልቶታል። በነበልባሎቻችን የተጠና ጥቃት በአንዲት ግንባር ብቻ በመቶዎች የሚቆጠሩ አራዊት ሰራዊቶች አፈሪቱን ቀመሷት 😁

የአራዊት ሰራዊቱን መንጋ በጠዋቱ በትኩሱ ፉት ፉት ብለው የጨረሱትና የቀሪ ጠላትን ቅስምም ከሁለት ቋቋቋቋ ያደረጉት የምስራቅ አማራ ኮር1 አሳምነው ክፍለጦር እና ሃውጃኖ ክፍለጦር ነበልባሎቻችን ናቸው። ክብር ለእናንተ! ክብር ለምታስከብሩን! ክብር ለነበልባሎቻችን! 💪💪💪


ከደቡብ የፈለቁት ክንደ ብርቱ የፋኖ አደረጃጀቶች እና የመሪያችን ቃል እውን መሆን

ታህሳስ 22/2017 ካወጣናቸው ፁሑፎች መካከል የመሪያችንን ዘመነ ካሴ ንግግሮችን ወደ ፁሑፍ ቀይረን ያቀረብነው ይገኝበታል። አርበኛ ዘመነ ካሴ በንግግሩ ካነሳቸው ነጥቦች መካከልም



የመሪያችንን ቃል ዛሬ መሬት ላይ አየነው (ስክሪንሻቱን እዮት)። አገዛዙ እንደ አማራ ህዝብ ዘርፈብዙ ግፍ እየፈፀመባቸው ያሉትና ከአማራ ህዝብ ቀጥሎ በቅደምተከተል ህልውናቸውን አደጋ ላይ ለመጣል በእቅድ ከያዛቸው አካባቢዎች ውስጥ የደቡብ ኢትዮጵያ ወገናችን ይገኝበታል።

እነዚህ ወገኖቻችን የአገዛዙ አውሬያዊ አካሄድን አይተውታል፤ ማንነት ተኮር ግፎችንና ጭቆናዎችንም ቀምሰውታል፤ ወደፊት ሊመጣ የሚችለውንም የከፋ አደጋ በውል ተገንዝበውታል። በዚህም ምክንያት አደረጃጀት ፈጥረው የትጥቅ ትግል መጀመራቸውን በዛሬው ዕለት ይፋ ማድረጋቸው ታውቋል።

ይህ ጨፍላቂና ጨቋኝ ስርዓት በግለሰብ ላይም ሆነ በማንነቶች ላይ ተፅዕኖ ያላደረሰበት የማህበረሰብ ክፍል የለም። እናም በተባበረ ክንድ የወል ነጻነትን ማምጣት የግድ ይላልና ኢትዮጵያውያንን ወገኖቻችን በሙሉ ግፉበት ማለት እንወዳለን
~
በነገራችን ላይ አርበኛ ዘመነ ካሴ ከተናገራቸው ውስጥም ከታች ያለው ይገኝበታል


ተነድሏል!

በተለይ በባህርዳር ከተማና በዙሪያ ወረዳው የግለሰብ መሳሪያዎችን ከመግፈፍ እስከ በርካታ የከተማችን ወጣቶች አፈና ላይ እጁ የነበረበት የአገዛዙ ቀኝ እጅ የነበረ ግለሰብ በዛሬው ዕለት ተቆርጧል። ከዚህ ባንዳ በተጨማሪም ሌሎች በርካታ የአገዛዙ ኃይሎችም ልዮ ስሙ ጎንባት በተባለ አካባቢ አፈር መቅመሳቸውን ሃብታሙ የሱፍ ያጋራን መረጃ ያስረዳል። በማን ተፈፀመ የሚል ካለ - መልሱ በነበልባሎቹ የአፋጎ ባህርዳር ብርጌድ አባላት ይሆናል።

ቻው ቻላቸው!

16k 0 4 3 237

ድብልቅልቅ ሲልብህ እንደዚህ ነው! ለትግላችን immediate cause የአማራ ልዮ ኃይል ብቻ ተነጥሎ ትጥቅ እንዲፈታና እንዲበተን መወሰኑ ሆኖ እያለ ጭራሽ "ትጥቄንም አስረክቤ፣ ጓዶቼንም አስበልቼ እደራደራለሁ" ከሚል ፈጣጣ በላይ የለየለት የህዝብ ንቀት የትግል ጓዶቹም ክህደት የለም። ይህንን የፈፀሙት ሁለትም ሶስትም ሆኑ ነገር ግን የክህደት ቁስሉ ግን የሚሽር አይሆንም።


ቀልጧል!

ከደብረ ኤሊያስ ከተማ በመነሳት ወደ ዙሪያ ወረዳ ሲንቀሳቀስ የነበረ አራዊት ሰራዊት በነበልባሎቻችን የተጠና ጥቃት የደፈጣ ጥቃት ቀልጧል። ይህንን ጥቃት ተከትሎም በርካታ አራዊት ሰራዊት ከምድር በታች የተደረገ ሲሆን በህይወት የተረፈው ደግሞ ክራንች አንጋቹን ይዞ ወደመጣበት መፈርጠጡ ታውቋል።

በሌላ በኩል ደግሞ በአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ አምሐራ) ስር የሚገኘው የዳግም ክተት ወረኢሉ ክፍለጦር ነበልባሎቻችን ደግሞ በአካባቢው ባሉ የአራዊት ሰራዊቱ አባላትን በመደምሰስ የወረኢሉ ከተማ ምክትል ከንቲባ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ተነግሯል።


አዳምጡት እንግዲህ

አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ሰሞኑን ከሚንዘፈዘፍባት ተልዕኳዊ አጀንዳ አንዱ "የአማራ ፋኖ በጎጃም የውሸት ሰበር ዜና እያለ ኖሯል" የሚል ነው።

የአጀንዳው ዓላማ "የአማራ ፋኖ በጎጃም የለም" የሚል ኢሜጅን በህዝቡ ዘንድ ለመፍጠር ታቅዶ የተነዛ በተቋሙ ላይ ያለው የትልቁ ዘመቻ ተቀጥላ ነው።

አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲን "ከወር በፊት ስትዘግበው የነበረውን ሰበር ዜና የማን አቁማዳ ውስጥ ሰወርከው? የሸጠህ ወይስ የገዛህ? የኢህአዴግ ወይስ የብልጽግና አቁማዳ ውስጥ?" ብሎ የሚጠይቅ የእሱ ግሪሳ እንደማይኖር እናውቃለን።

አይዞሽ አርባ አዲና ገና ተልዕኮሽን በእራስሽ አንደበት እናስተፋሻለን፤ እኛ ብቻ መድፈቁን እንቀጥላለን። አይዞኝ 😁

17.6k 0 9 103 308

አስቡት!

እስክንድር ብዕር ብቻ ይዞ ባልደረስ እያለ በሚታገልበት ጊዜ የመግለጫ መስጫ አዳራሹን እንኳን ሲያውኩበት ከነበሩት ሰዎች ጋር፣ ዛሬ መሳሪያ ከጨበጠበት ጫካ ወጥቶ "ከሰላም ሃዋርያዎቹ¡ ጋር ስለ ሰላም ልደራደር" ማለቱ እልቆቢስ ግርምትን የሚጭር ነው።

በእርግጥ ከመሰረት ሚዲያ እንዳየነው አብረውት የነበሩት የትግል ጓዶቹን በአገዛዙ ተጠያቂ እንዲሆኑ ሽጦ እሱ ያለማትን አንዲት የፌድራል ወንበር ማግኘት ነው።


ተመልከቱ!

የአርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ "ጎጃም ጎጃም ጎጃም" ማለትና ሰሞኑናዊው የአገዛዙና የእነ እስክንድር ትብብር ድንገተኛ መገጣጠም የሚመስለው ነሆለል ይኖር ይሆናል።

ተመልከቱ! አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ከቀናቶች በፊት ምኞቱን "ጎንደርና ጎጃም ከተዋጉ ምክንያቱ አስረስ ማረ" ብሎ መጻፉን ረስቶ፣ አሁን ደግሞ "የአስረስ ማረ ሚስት ደቡብ ጎንደሬ ናት፤ እንዲያውም የፋኖ መሪ እህት ናት" ሲል ደግሞ ዛሬ ዘብዝቧል። መደዴ በቀለ ዳዲ በፁሁፉ ማለት የፈለገው በሚስቱ ምክንያት ተሻግሮ ከደቡብ ጎንደር ፋኖ ጋር ይሰራል ማለቱ ነው።

አርባ ዲናር መደዴ በቀለ ዳዲ ነገር አለሙ ሁሉም ድብልቅልቅ ብሎባታል። ሊያጋጭ ነው ይልህና፣ በሚስቱ ምክንያት አብሮ እየሰራ ነው ይልሃል፤ ፀረ-አንድነት ነው ይልህና ደግሞ ከጎንደር ፋኖ ጋር አብሮ ሰራ ይልሃል። ሌላው መደዴ በቀለ ዳዲ "ደቡብ ጎንደሬን ማግባት" ሃፅያት አድርጎ እያቀረበች መሆኑ ነው። ደቡብ ጎንደሬ አይደለም፣ ደቡብ ሱዳኔ ቢያገባስ ምን አንዘፈዘፋት?! መልሱ ያለው "ኢህዴግ አገልጋይ ሰላዮን ሸጠ፣ ወይስ ብልጽግና ገዛ" የሚለው ላይ ነው።

ከዚህ በፊት እንዳልነው ይህንን የምንፅፈው የእሱ የነበረን መንጋ ወደእኛ ለማምጣት ፍላጎት ኖሮን አይደለም። ይልቁንስ በመንቃት ላይ ያሉት ቀሪ ፋኖዎቻችን አሁንም የዚህ አሳዳጊ አባቱን በ40 ብር የሸጠና ያሳሰረን የወያኔ ሰላይ መዳረሻ በውል መረዳታቸውን እንዲቀጥሉ ነው።


ሚሊዮኖች ሆነህ፣ በውል የደረጀም አቅም ኖሮህ ነገር ግን አንድ ባለመሆንህ እንዲህ እንደ እናት ጡት ሁለት ሆነው እዚህም እዛም በቆሙት ነገር ግን በተደማመጡ ስብስቦች ብልጫ ይወሰድብሃል።

እነ እስክንድር ነጋ ትግላችንን ጠምዝዘው የብልጽግና አቁማዳ ውስጥ ለመክተት የሄዱበትን መንገድ የፈቀድንላቸው በእኛው በራሳችን ድክመት ነው። እነ እስክንድር ነጋ "ፍላጎታቸው የፌድራል ስልጣን ማግኘት" መሆኑን በዚህም የቀሪ ፋኖዎችን አደረጃጀት መረጃ ለአገዛዙ ለመስጠትና አንዳንድ አባላቶቻቸውን በአገዛዙ የህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ አሳልፎ ለመስጠት መስማማታቸውን ከመሰረት ሚዲያ ያገኘነው ከላይ የተያያዘው መረጃ ያስረዳል።

ትንሽ መዘግየት ዋጋ በሚያስከፍል ትግል ውስጥ ሆነን እዚህም እዛም ባሉት መዘግየቶች ምክንያት ጥቂቶች ውርውር እንዲሉ ፈቅደን የማርያም መንገድ ሰጥተናል። ለዚህ ሁሉ ስህተቶች ኢጎን መግራት ያልቻሉ የተናጥል አካሄዶቻችን ምክንያት ናቸው።

የሆነው ሆኖ የረቀቀ የደህንነት መዋቅር ያላቸው የምዕራቡ ዓለም ሰዎች፣ ይህ አካሄድ እውነተኛ ሰላምን ሊያመጣ እንደማይችል ለመረዳት ይከብዳቸዋል የሚል እምነት የለንም። በጥቂት የነፍስወከፍ መሳሪያ የጀመረው ትግላችን፣ አሁን ጎምርቶ ለደረሰበት የእድገት ደረጃ የማንም ውጫዊ አካል ድጋፍ ኖሮ አይደለም።

እናም አሁንም የአንድነት ጉዟችንን ካፋጠን ለትግል የወጣንለትን ዓላማ የህዝባችንን ህልውና በዘላቂነት የማረጋገጥ ግብን የመታ ድል ማስመዝገብ እንችላለን። ይህንን ግብ ማረጋገጥ የሚቻለው ደግሞ አንድም 4 ኪሎን በመጨበጥ ወይም ለሃገሪቱ ቀጣይነት ከሶስተኛ አካል ጋር ውይይቶች ከታሰቡም አብይ አህመድን ጨምሮ የአማራ ህዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ተሳትፎ ያላቸው በሙሉ ለህግና ተገቢ ፍትህ የሚቀርቡ መሆኑ ከጅምሩ መግባባቶች ካሉ ብቻ ይሆናል።


በወቅታዊ ጉዳይ ከማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ መግለጫ
ትግላችንን ለዳግም ባርነት ለሚያመቻቹን የብልጽግና እሳቤ አራማጆች አሳልፈን አንሰጥም!!!

ቀን፦ ጥር 18/2017 ዓ.ም

ትግላችን የኅልውና፣ የፍትሕ፣ የነጻነት፣ የሰብዓዊ ክብር ሆኖ እያለ ከፋፋይነት፣ ብልጣብልጥነት፣ አወናባጅነት፣ ከምንም በላይ በሕዝባችን ላይ የፖለቲካ ቁማርተኝነት እሳቤዎችን ከጀርባቸው አንግበው የአማራን ሕዝብ ለዳግም ባርነት ለመዳረግ በሞቱ የሚደራደሩ የአይሁድ ሸንጎ ማኅበርተኞችን ትናንት በአደባባይ ሕዝባችንም ሠራዊታችንም የተመለከተው የአደባባይ ሐቅ ነው።

የብልጽግና ሥርዓት በቅብብሎሽ የተረከበውን አማራ ጠልነት አተልቆ፣ አደርጅቶ፣ አጎምርቶ በሰው ልጆች ታሪክ ታይቶ ተሰምቶ የማያውቅ እልቂት በአማራ ሕዝብና በአማራዊ ማንነት ላይ ውርጅብኝ በሆነበት በዚህ ሰዓት ላይ የአርበኝነት፣ የሕቅና የፍትሕ ትግላችንን በድርድር ሰበብ ለማይጠረቃ የፖለቲካ ፍትወታቸው መወጣጫ መሰላል ለማድረግ የሚሞክሩ አካላትን ለሠራዊታችንና ለሕዝባችን መግለጥ እንወዳለን።

ከፋፋይነት፣ ይሉኝታ የለሽ ነጣቂነት፣ ልጓም አልባ የሥልጣን ፍትወት ላይ የሚናውዙ አካላት ትግላችንን ትናንት በሕዝባዊ ግንባር፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ ፋሕፍዴን ዛሬ ላይ ደግሞ በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ጭንብል ተሸፍነው ትግላችንን ለማቃለል፣ ለማሳነስ የሄዱበት ርቀት እጅጉን አሳዝኖናል።

በደቡብ ወሎ ዞን፣ ዳውንት ወረዳ ልዩ ቦታው ኩርባክ በተባለ ቦታ የጎንደር፣ የጎጃም፣ የሸዋና የወሎ የፋኖ ተወካዮች በሚል ከአፍሪካ ኅብረት፣ ከኢጋድ፣ ከአብይ አሕመዱ ሃገራዊ የምክክር ኮሚሽን ተወካዮች ጋር ንግግሮች መደረጋቸውን ከሂደቱ ጀምሮ በየተቋሞቻችን የመረጃና ደኅንነት ዘርፎቻችን በኩል ስንከታተለው የቆየነው ጉዳይ መሆኑን ሳንገልጽ አናልፍም።

እሚገርመው ደግሞ እነዚህ አካላት ድርድሩን ሚዲያ ላይ ወጥተው በመሪያቸው በአቶ እስክንድር ነጋ እና በፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊው በረ/ኘ/ር ጌታ አስራደ በኩል ገልጸውልናል።

በዚህ መሠረት ከራሳቸው የሚዲያ ማብራሪያ ብቻ ተነስተን ተጠይቆችን በማቅረብ ሕዝባችንም ሆነ ሠራዊታችን ከዚህ እኩይ እሳቤ ራሱን እንዲጠብቅ እንፈልጋለን።

የመጀመሪያው ተጠየቅ፦ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ፣ ረ/ፕ/ር ጌታ አስራደ፣ ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃቤ እና ከሸዋ ማንነቱን በውል ያላወቅነው ግለሰብ በድርድር ሰበብ የኅልውና ትግሉን የማይመጥን፣ የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎች በተወሰኑ ቡድኖች ፍላጎት ላይ ብቻ አንጠልጥሎ የጥድፊያው አንድምታ ምንድነው?፤ ያለሕዝብና ያለፋኖ ውክልና አማራውን ቀራንዮ አደባባይ ያቆመው ሥርዓት በተገኘበት መድረክ ላይ ለመገኘት ለምን ደፈራችሁ?

ሁለተኛው ተጠየቅ፦ የአማራ ፋኖ በጎጃም ሙሉ በሙሉ፣ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ) ከሁለት ክፍለ ጦር ውጭ ሙሉ ለሙሉ፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር ከሦስት ክፍለ ጦር ውጭ ሙሉ ለሙሉ፣ የሸዋ ፋኖም አንድነት ለመፍጠር የንግግር ሂደት ላይ መሆኑ እየታወቀ ድርጅት የምትሉት ተቋም በምንታገልበት የአማራ ሰማይ ሥር የት ነው ያለው?

ሕዝባዊ ድርጅት በሚል በዲጂታል ሚዲያው የሚለፈፈው ከሐቅ የራቀ፣ ሙሉ ለሙሉ ከፋፋይ፣ መሪዎቹም ከተወሰኑት ወታደራዊ መሪዎች በስተቀር በግብር የተገለጠ ጸረ አማራ አቋም ያላቸው ስለመሆናቸው ማብራሪያና መግለጫችው ኅያው ምስክር ነው።

ታዲያ የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ዘጠና በመቶ የሚሆነውን የፋኖ ኃይል የያዘ ተቋም ነው የሚለው የእስክንድር ነጋ ንግግር የአማራን ሕዝብ የኅልውና ትግል ለማይጠረቃ ግለሰባዊ የሥልጣን ፍትወቱ መጠቀሚያነት እንጅ በእውነት ለአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል የወጣ ታጋይ አለመሆኑን ዳግም አረጋግጦልናል። ምክንያቱም የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት መሬት ላይ የሌለ የትግላችን መከፋፈያነት መጠቀሚያ ካርድ ለመሆኑ በየቀጠናው የሚገኙ ፋኖዎችን ጫፍና ጫፍ አቁሞ እስከማታኮስ የዘለቀ ርካሽ የፖለቲካ መቆመሪያ ድርጅት ስለመሆኑ የትናንት ገሐዳዊ ሁነቶች ያረጋግጣሉ።

ድርድርም ውይይትም በመርኅ ላይ የተመሠረተ፣ ሐቀኛ የፖለቲካ ውክልናን የያዘ፣ የትግሉ መሠረተ ሃሳቦች ላይ የቆመ፣ የትግል ፍኖተ ካርታን በግልጽ በማስቀመጥ እነዚህን ሳይነጣጠሉ ሃሳብን የማቅረቢያ አመከንዮዎችን፣ ገሐዳዊ ሐቆችን ያለአንዳች የፖለቲካ ውስልትና በማቅረብ የሕዝብ ጥያቄ ማሸነፍ የሚችልባቸውን መደላድሎች መፍጠር ነው። ቅሉ አቶ እስክንድር ነጋ፣ ረ/ፕ/ር ጌታ አስራደ፣ ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ፣ ኮሎኔል ፋንታሁን ሙሃቤ እና ከሸዋ አንድ ግለሰብ በጋራ የተገኙበት ሸንጎ በመርኅ ደረጃ የድርድርን መሠረተ ሃሳቦችን ያላሟላ መሆኑን ማረጋገጥ እንወዳለን።

ከዚህ ጋር ተያይዞ በዚህ የንግግር ሂደት ላይ የተገኙ ዓለምአቀፍ ተቋማት መሬት ላይ ከሌለ ስብስብ ጋር መቀመጣቸው ሥርዓታዊ የዘር ማጥፋት ድርጊት እየተፈጸመበት ያለውን የአማራን ሕዝብ ያላከበረና የማይመጥን አካሄድ በመሆኑ በቀጣይ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሐቀኛ እንዲሁም አካታች ውክልና ከሚሰጣቸው ልሂቃን ጋር ብቻ እንዲሆን መግለጥ እንወዳለን።

በጥቅሉ ዳውንት ላይ የተካሄደው ድርድርም ይሉት ውይይት ሠራዊታችን የማያውቀው ምናልባትም የሚያወግዘው፤ ሕዝባችንን ያሳዘነ የፖለቲካ ቁማር ነው። ይህንን በድፍረት ለማለት የሚያስገድደን ጉዳይም ከእውነት የራቁ ድርጅታዊ ተረኮች (90% የፋኖ ኃይል የድርጅታችን አካል ነው፣ የወከልነውም ይህንን ግዙፍ ኃይል ያለው ፋኖ ነው) የሚሉ፣ የመርኅ፣ የፖለቲካ ውክልና፣ የተዓማኒነት እንዲሁም የአካታችነት የሚሉት ጥያቄዎችና መሰል ጉዳዮች ሲነሱ ውሃ የሚያነሳ ምላሽ የለም።

መላው የአማራ ሕዝብ፣ መላው ሠራዊታችን፣ የሚዲያ አካላት ይህ ጉዳይ በቀላል የሚታይ ባለመሆኑ የአማራ ፋኖ በሸዋ፣ የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር፣ የአማራ ፋኖ በጎጃም፣ የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ) እና የአማራ ፋኖ ቢዛሞን እዝ ሕዝባችንን ለዳግም ባርነት አሳልፎ የሚሰጥ አደረጃጀትንም ሆነ አስተሳሰብ አጥብቀን ከማውገዝ ባሻገር የምንታገለው ጉዳይ ነው።

የአማራ ፋኖ በጎጃም
የአማራ ፋኖ በሸዋ
የአማራ ፋኖ በወሎ (ቤተ-አማራ)
የአማራ ፋኖ አንድነት በጎንደር እና
የወለጋ ክፍለ ሃገር ፋኖ እዝ (ቢዛሞ)

16.6k 0 11 32 373

እንኳን ለሰባር ጊዮርጊስ (የሊቀ ሰማዕታት ማር ቅዱስ ጊዮርጊስ ዝርዎተ አጽሙ ሰባር ጊዮርጊስ) ዓመታዊ ክብረበዓል በሰላም አደረሳችሁ። ይህ ቀን በተለይ ለባህርዳር ከተማ ዳግም የጥምቀት ቀን ማለት ነው።

በባህርዳር ከተማችን እጅግ ሲበዛ ደማቅ ኃይማኖታዊ ስርዓትን የምናይበት ቀን ነው። ይህንን ዓመታዊ ኃይማኖታዊ በዓል ወደፊት (ቀን ሲወጣ) ሁላችንም በእጅጉ ልናስተዋውቀው የሚገባና ጎንደር ለጥምቀት የመጣ ወገን ባህርዳር ሰባር ጊዮርጊስን አክብሮ እንዲሄድ ማድረግ ይኖርብናል።

17k 0 5 18 268

"የአንድነት መናኙ¡" ባለዲናሩ ደህንነት

ከላይ ያለው ፁሑፍ አሳዳጊ አባቷን በ40 ዲናር የሸጠችው፣ በአሳዳጊ አባቷም የኢህአዴግ ሰላይ እንደሆነች የተመሰከረባት "የአንድነት መናኟ" የመደዴ በቀለ ፁሑፍ ነው።

1) የመጀመሪያው ከወራቶች በፊት ጎጃም በጎንደር ላይ እንዲያቄም አልፎም የእርስበርስ ግጭትን ለመጫር በውል ታቅዶበት የተጻፈ ነው።

2) ሁለተኛው ደግሞ በቅርቡ የተጻፈ ሆኖ ጎንደር በጎጃም ላይ ቂም እንዲይዝ አለፍ ሲልም የእርስበርስ ግጭትን ለመጫር በውል ታቅዶበት የተጻፈ ነው።

የአንድነት መናኟ አርባ ዲናር መደዴ በቀለ እንግዲህ ይህች ነች።

በነገራችን ላይ 2 ቀን ዝም ያልን እንደሆን ድራሽ አባታቸውን አወጣኋቸው እያለች ስትፎገላ ትቆይና ብቅ ብለን ስንደፍቃት ደግሞ እየተንዘፈዘፈች አጀንዳ ሰጠኋቸው ትላለች። አይ አርባ ዲናር መደዴ… በንክ ሰው አይሳቅ ነገር ሆነብን።

ነገርን ነገር ካነሳው ዘንዳ… መደዴ በቀለን ከስሟ ፊት "አርባ ዲናር" የሚል ማዕረግ የሰጠናት… አሳዳጊ አባቷ ባህታዊ ገብረመስቀል "ባሳደኩት በ40 ብር ሸጠኝ፣ አልፎም አሳሰረኝ" ያሉበትን ቪዲዮ ካየን በኋላ ነበር። አሳዳጊ አባቱ ሌላም አደባባይ ያወጡት እውነት "እኔን ለ1 ዓመት ከግማሽ አሳስሮ እሱ ግን በገዛ ቤት ለኢህዴግ የደህንነትና ስለላ ስራ ይሰራ ነበር" የሚለውን ነው።

የመቀየሪያ ክፍል ውስጥ ያለው የብልጽግና አዲሱ ፈራሚ ማን ነው? ኢህአዴግ ሸጠ ወይስ ብልጽግና ገዛ? መልስ የሌለው ጥያቄ የለም።

17.4k 0 11 83 274
20 last posts shown.