የህወሓት ቁጥጥር ኮምሸን ዛሬ ሀምሌ 19 ቀን 2016 ዓ.ም የጋራ መገረለጫ ሰጥቷል‼️እሁን እየተደረገ ያለው እንቅስቃሴ ወንበር ለማዳ እንጂ ህዝብ እና ድርጀት ለማዳን አይደለም ሲሉ የህወሓት ቁጥጥር ኮምሽን አባላት ገለፁ።
ትላንት በህዝባችን ላይ ያደረስነው ጉዳት ተረድተን ህዝባችን እናድን ህዝባችን በጃ ምክንያት ሌላ መከራ እና ጉዳት እንዳይደርሰው ራሳችን አግልለናል።
የህወሓት ቁጥጥር ኮምሽን አባላይ የሰጡት የጋራ መግለጫ ዋና ዋና ነጥቦች:-
👉#በድርጅቱ ውስጥ መርህ ጠፍቷል።
👉ኔትዎረክና መቧደን እየሰፋ መጥቷል።
👉#የቁጥጥር ኮምሸን አሰራሮች እየተጣሱ ቀጥለዋል።
👉#ስልጣን ያለ አግባብ መጠቀም እየበዛ መጥቷል።
👉 #ፀረ ዲሞክራሲየአዊነት ተበራክቷል።
👉 #ግልፅነት፣ ዴሞክራሲያዊነትና የድርጅቱ የተሳትፎ መርህ እየተጣሰ እየሄደ ነው።
👉 #ዘጠኝ አባላት ያሉት አዘጋጅ ኮሚቴ ቢቋቋም ስራው ግን በሌሎች ተጠልፎ ለጥቅም እና ስልጣን ጉጉት ያላቸው አመራሮች እየዋለ ነው።
👉#ቁጥጥር ኮምሽኑ የሚወስናቸው ውሳኔዎች ያለ አግባብ እየተለወጡ ለሌሎች ጥቅም እየዋለ ነው።
👉#ስለጣን ልቀቅ አልለቅም በሚል የሁለት ቡድኖች ፍላጎት የህዝባችንን ስቃይ እንዲራዘም አንፈልግም።
👉#አካሄዳችን ህዝባችን በሚጠቅም።
👉#በአከባቢ ስም የሚደረግ ንግድም ይቁም።
👉#እኔ ያልኩት ብቻ ይሁን የሚል ሃሳብ ቁሞ ሁሉም የተግባባበትና የተማመነበት ጉባኤ መካሄድ አለበት።
👉#ከኔትዎርክ ሳንፀዳ የሚካሄድ ጉባኤ ህዝባችን ወደ አደጋ የሚከት ነው"ብሏል።
#አዩዘሀበሻ
=======================
ትኩስ ያልተሰሙ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2shttps://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s