Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


ረመዳን 10ኛ ቀን

አዲስ አበባ

🔈📣አሁን 12:37 የመግሪብ ሰላት አዛን ተብሏል።ለፆመኞች ማፍጠሪያ ሰዓት ደርሷል።


አቶ ጌታቸው ረዳ

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ዛሬ መግለጫ ሰጥተዋል።

ፕሬዝደንት ጌታቸው እንደተናገሩት ጊዜያዊ አስተዳደሩ ከታች እግሩን እንዳይረግጥ የሚከላከልበት መንገድ አሁን የትግራይን የጸጥታ ሃይሎች ጭምር በመጠቀም ስልጣን ለመያዝ ማህተሙን እስከ መንጠቅ ተደርሷል።

ከፍተኛ የጸጥታ ሃይሎች እንቅስቃሴውን እንዲያቆሙ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ ያሳሰቡ ሲሆን እንቅናቄው የሰራዊቱን አንድነት የሚያናጋ ሁኔታ እየፈጠረ ነው ብለዋል።

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ በትግራይ የጸጥታ ሃይሎች ከፍተኛ አዛዦች ላይ የተላለፈውን ውሳኔ በኃይል ስልጣን ለመንጠቅ መወሰኑን መወያየቱን አስታውሰዋል።

ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ መንግስት በአስፈፃሚነት አቅሙ ተዳክሟል በማለት የትግራይ የጸጥታ ሃይሎች ወደ ጣቢያ ወርደው ማኅተሙን በመንጠቅ አስተዳደሮችን በሃይል እንዲቀይሩ የማድረግ ሃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው ብለዋል።

መንግስትን ለመለወጥ ራሱን የቻለ መንገድ አለ፤ ለውጡ በስርዓትና በህግ ብቻ መከናወን እንዳለበትም ጠቁመዋል።

ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ የፕሪቶሪያን ስምምነት የሚጥሱ ድርጊቶች መቆም አለባቸው እና አሁን ያለውን የክልል የጸጥታ ሁኔታ ተንትነን በምን መልኩ እንደሚጎዳን ትኩረት ሰጥተን መስራት አለብን ብለዋል።
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል‼

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል፡፡

📌አቶ አወል በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ የሶማሌ እና አፋር ወንድም ህዝብ በጋራ የሚያፈጥሩበት ኢፍጣር ለአብሮነትና ለሰላም መርሐ ግብር ላይ እንደሚታደሙ የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


ይህ ድንቅ የመኖሪያ መንደር እንዳያመልጦ!!!!
🔥ሙሉ በሙሉ ግንባታቸው የተጠናቀቀ
🔥ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ
🔥ከ154 እስከ 244.3 ካሬ ሜትር አማራጭ
🔥እያንዳንዱ ቤት ግርግዳቸው የማይገናኝ
🔥ቪላ አፓርትመንት
🔥በወለል 4 ቤቶች ብቻ
🔥በወለል 4 ሊፍቶቾ
🔥6500 ካሬ ሜትር የጋራ መገልገያ በነፃ

ለበለጠ መረጃ
ትራኮን ሪል እስቴት

+251937979700

+251938666669

@Sura2015


የበረራ ቁጥር ET-302 ተጎጅዎች

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET-302 አደጋ ተጎጂዎች 6ኛ ዓመት የመታሰቢያ ሃውልት ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET-302 መጋቢት 1 ቀን 2011 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ኬንያ ለመብረር በተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በመከስከሱ የተሳፋሪዎች ሕይወት ማለፉ ይታወሳል፡፡

አደጋ ከተከሰተ ጀምሮ መታሰቢያ ሃውልቱ እስከሚሰራ ድረስ የአከባቢው ማህበረሰብ ላደረገው አስተዋጽኦ ምስጋና አየር መንገዱ አመስግኗል።
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


⭐️⭐️ረመዳን ሙባረክ🌙🌙🌙

በዚህ የረመዳን ፆም ያዘጋጀንሎትን ቅናሽ ይጠቀሙበት!! 

⭐⭐🌙🌙 35% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል

❗️ ፒያሳ❗️ ፒያሳ❗️❗️ ፒያሳ❗️

📍በጣም ውስን ሱቆች ግን ብዙ ፈላጊ ስላለ ይፍጠኑ !!
💥ሱቅ ሽያጭ በመሀል ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ !!
🌆ዋና መንገድ አፄ ሚኒሊክ አደባባይ አጠገብ !!

🧲ከግራውንድ -5ኛ ወለል ሙሉ ሱቅ
🧲20ካሬ ላይ ያረፉ
🧲ከጠቅላላ ዋጋ=3.9 ሚሊየን ጀምሮ
  በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
እንዲሁም
ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
        
👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
          ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
       
  👉2 መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
       
👉3 መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር

        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል!!

🌟እንዲሁም በ ሱማሌ ተራ ፣ በ አያት ፈረስ ቤት ፣ በጋርመንት በተለያዩ የካሬ አማራጮች አሉን

የቀደመ ተጠቀመ ይደውሉልን :

ስልክ -0923 57 90 84
          0968 77 54 54
  👉 Telegram
    @TemerAbel
    @Temerdave

https://t.me/Temerproperties12
https://t.me/Temerreal


መቐለ እና ዕዳጋ ሀሙስ‼

ብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን በትግራይ ክልል “በአንዳንድ ቴክኒካዊ እና ፖለቲካዊ” ምክንያቶች ተቋርጦ የነበረውን የቀድሞ ተዋጊዎችን የማረጋገጥ፣ ዲሞቢላይዝ የማድረግ፣ የመመዝገብና የተሃድሶ ስልጠና በመስጠት ወደ ማህበረሰቡ የመቀላቀል ሥራ በዚህ ሳምንት በመቐለ እና በዕዳጋ ሀሙስ ማዕከላት እንደገና እንደሚጀምር አስታወቀ።

የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነርና የመከላከያ ሀገራዊ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ የመቀላቀል ፕሮግራም አስተባባሪ ብርጋዴር ጀነራል ደርቤ መኩሪያው በሚቀጥሉት አራት ወራት ውስጥ በትግራይ ክልል 67 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎችን በፕሮግራሙ በማሳተፍ ወደ ማህበረሰቡ የመቀላቀል ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


በግማሽ ቅድመ ክፍያ አማራጮች እና ቀሪውን በረጅም ጊዜ የአከፋፈል ስርአት አመቻችተን ስንመጣ በላቀ ደስታ ነው።

ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ሱቅ ከ150 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉1ኛ :ገራዶ መናኸሪያ 1ሱቅ በግል 9 የህንጻ ወለሎች የጋራ ገቢ ያለው በ150 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ

👉2ኛ. 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ መኖሪያ አፓርታማ  1 ፍሎር የጋራ ገቢ እንዲሁም የጋራ 10 ስቱዲዮወችን ጨምሮ በ 100 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ።

👇3ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች  9 ወለሎች በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ  ማእከል በ 250 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ።
ይህ እድል የተሰጠው ለጥቂት እጣወች ብቻ ስለሆነ ቀድመው የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።

ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼

አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት

ስልክ 0937411111
          0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት

ግሩፕ📍
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0


በውስጥ በደረሰኝ መረጃ መሠረት በምዕራብ ሸዋ ዞን አንድ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከግንድበረት ወደ ጊንጪ ከ70ሰዎች በላይ ጭኖ ሲጓዝ በፍሬን ምክንያት ጭሊሞ ጫካ ጫፍ ላይ ተገልብጦ ከባድ አደጋ ደርሷል።

ከ10 በላይ ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ እና ከ30 በላይ እንደተጎዱ ነግረውኛል።ያሳዝናል።

https://youtu.be/0PM_hbjNNXo
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo


ኑ አርሂቡ ብለናል።

እኛ ጋር የምትመጡት ዘና ለማለትና ለመሳቅ ነው።ሰብስክራይብ እንድታደርጉ አትገደዱም።

ለቀጣይ ለበለጠ መዝናናት ከፈለጋችሁ ብቻ Subscribe አድርጉን።ሊንኩ ከስር ተቀምጧል።
👇   👇    👇   👇
https://youtube.com/@mewamedia?si=WqTGSX0f_-rUm3ua
👆           👆
Mewa Media
የሳቅ ምንጭ


መግለጫ ተሰጥቷል‼ ሙሉ ዝርዝሩ ከታች ቀርቧል
==============================
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት በጥላቻ ንግግር ግጭት ለመፍጠርየሚንቀሳቀሱ አካላት ተጠያቂ እንዲሆኑ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

በአሏህ ስም እጅግ በጣም ሩህሩህ በጣም አዛኝ በሆነው

ኢትዮጵያ ብዝሃ ሀይማኖት የሆነች ሀገር እንደ መሆኗ የተለያየ እምነት ተከታዬች ለዘመናት ተፈቃቅደውና ተከባብረው ኖረውባታል። እየኖሩባትም ይገኛሉ፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተለይም የማህበራዊ መገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ይህንን በጎ እሴት በመሸርሸር ውዝግብና ግጭት ለመፍጠር የሚሰሩ አካላት እየተበራከቱ መጥተዋል፡፡

በተለይም የእስልምናን መልካም እሴቶች እና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብር በመዳፈር ህዝበ ሙስሊሙን የሚያስቆጡ የጥላቻ ንግግሮች በስፋት እየተሰራጩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተረድቷል።

ጠቅላይ ም/ቤቱ እነዚህ አካላት ከዛሬ ነገ ህጋዊ እርምጃ ተወስዶባቸው ከጥፋታቸው ይታረማሉ በሚል ቀና እሳቤ ጉዳዩን በትዕግስት ሲከታተል ቆይቷል፡፡ ይሁን እንጂ ጠቅላይ ም/ቤቱ ችግሩን ከዚህ በላይበትዕግስት መመልከት ውጤቱ የከፋ በመሆኑ የኢስላምንና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብር የሚነኩ አካላት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ለማድረግ ከየትኛው አይነት ተግባር ቅድሚያ ሰጥቶ የሚሰራ ይሆናል፡፡ የጥላቻ ንግግር በየትኛውም ወገን ቢሰነዘር ጠቅላይ ም/ቤቱ በጽኑ እንደሚያወግዝና ተጠያቂነት እንዲሰፍን እንደሚሰራም ማወቅ ይገባል፡፡

በመሆኑም በተደጋጋሚ ተከስቶ በቸልታ እየታለፈ ያለው የኢስላምንና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብርየሚነካ የጥላቻ ንግግር ያደረጉ ግለሰቦች አስተማሪ ቅጣት እንዲያገኙ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የፍትህ፣ የፀጥታና የደህንነት አካላት የህግ ተጠያቂነትን ለማምጣትና መሰል ጥፋቶች እንዳይደገሙ ከመቼውም ጊዜ በላይ በልዩ ትኩረት እንዲሰሩ ም/ቤቱ ያሳስባል።

በመሆኑም በተደጋጋሚ ተከስቶ በቸልታ እየታለፈ ያለው የኢስላምንና የነብዩ ሙሀመድን (ሰ.ዐ.ወ) ክብርየሚነካ የጥላቻ ንግግር ያደረጉ ግለሰቦች አስተማሪ ቅጣት እንዲያገኙ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የፍትህ፣ የፀጥታና የደህንነት አካላት የህግ ተጠያቂነትን ለማምጣትና መሰል ጥፋቶች እንዳይደገሙ ከመቼውም ጊዜ በላይ በልዩ ትኩረት እንዲሰሩ ም/ቤቱ ያሳስባል።

በመሆኑም፡-

1. የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጉዳዩ ከዚህ በላይከመካረሩ በፊትየጋራ አቋም በመያዝ አፋጣኝ መፍትሄ እንዲያገኝ አስቸኳይ ውሳኔ እንዲወስድ

2. ይህ በአደባባይ የተላለፈ የጥላቻ ንግግርና ሀይማኖታዊ ትንኮሳ በህዝበ ሙስሊሙ ላይ የፈጠረውን ህመም በአግባቡ በመረዳት የሚመለከታቸው የፀጥታና የህግ አካላት ተጨማሪ ጥፋት ከመከተሉ በፊት አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስዱ፤

3. የሰሞኑ የጥላቻ ንግግር ምንጩ የተራ ግለሰብ ቢመስልም ከጀርባ የአጀንዳና የሃሳብ ተጋሪዎች ያሉት በመሆኑ ህዝባዊ ቁጣ ከመቀስቀሱ በፊት የሀገርና የህዝብ ጉዳይ ያገባናል የሚሉ ሁሉ ከጠቅላይ ም/ቤቱ ጋር በመቆም ትንኮሳውን እንዲያወግዙ፤ እንዲሁም

4. ወቅቱ በሙስሊሞች እና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች የፆም ወቅት እንደመሆኑ እንዲህ አይነት ከሀይማኖትና ከኢትዮጵያዊነት እሴት ያፈነገጡ የጥላቻ ንግግሮች የሚገሰፁበትና የሚታረሙበት የፅሞና ወቅት እንዲሆን ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡

ጠቅላይ ም/ቤቱ የእስልምና አንኳር እሴቶችን በተለይም የፈጣሪያችንን አሏህ፣ የነቢያትን፣ የመለኮታዊ መፃህፍትንና የደጋግ ተከታዮችን ክብር የሚያጎድፉ ማንኛውም አይነት የጥላቻ ትንኮሳና ድርጊት በህግ አግባብ እንዲታረሙ ተቋማዊ ኃላፊነቱን የሚወጣም ይሆናል፡፡

ለእውነተኛ ሰላምና አብሮነት የሚቆረቆሩ አካላት ሁሉ ድርጊቱን እንዲያወግዙና ለፍትህ እንዲሰሩም ጠቅላይ ም/ቤቱ በድጋሚ ጥሪውን ያቀርባል።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት
አዲስ አበባ
ኢትዮጵያ


ብራይት ለብሩህ ነገ!

በ25% ቅድመ ቁጠባ የመኪናና የቤት ባለቤት ይሁኑ!
ለእናቶቻችን ማርች 8 ምክንያት አድርገን የመመዝገቢያ 50% ቅናሽ አድርገናል!

ኢስላሚክ ፋይናንስን መሰረት ያደረገ የብድር አገልግሎት በመስጠት ብቸኛዎች ነን!

በአንድ አመት ውስጥ የበርካቶችን ህይወት ለውጠናል!

ይምጡ! ይቆጥቡ በሶስት ወር ውስጥ የቤትና የመኪና ባለቤት እናደርገዎታለን!

ብራይት ለብሩህ ነገ!

ዌብ ሳይት
www.brightsacco.org
Telegram Channel: https://t.me/BrightSaccoLTD
Telegram Group: https://t.me/brightsacco
TikTok: www.tiktok.com/@brightsacco
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/104743831/
Facebook: https://www.facebook.com/BrightSaccoOfficial/
አድራሻ አዲስ አበባ አራት ኪሎ ከቱሪስት ሆቴል አጠገብ የንብ ባንክ ህንጻ 1ኛ ፎቅ


ለሕወሓት አመራሮች መከፋፈል ምክንያት የፕሪቶሪያው ስምምነት እንደሆነ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ

አንዳንዴ ሞቅ ሌላ ጊዜ ደግሞ ረገብ እያለ የቀጠለው የሕወሓት አመራሮች ሽኩቻ መነሻው፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት ላይ የተሳተፈው የአቶ ጌታቸው ረዳ ቡድን ምን መፈጸምና አለመፈጸም እንዳለበት በተገቢው ሁኔታ ሳይደራደር ትዕዛዝ ተቀብሎ በመምጣቱ ምክንያት መሆኑን፣ የሕወሓት አንደኛው ክንፍ ሊቀመንበር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ።

ደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ዘ ኒው ሂዩማኒታሪያን ከተሰኘ ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ ‹‹የፕሪቶሪያ ስምምነት አሁን በትግራይ ፖለቲካ ልሂቃን መካከል ለሚታየው መቆራቆስ ዋነኛ ምክንያት ነው፤›› በማለት ስምምነቱን ‹‹የክፍፍሉ መነሻ›› ብለውታል።

አቶ ጌታቸው ወደ ደቡብ አፍሪካ ይዘውት የተጓዙት ተደራዳሪ ቡድን በጦርነት ለደቀቀችው ትግራይ፣ ‹‹ጦርነቱን ብቻ እንዲያስቆምና ከዚያ ያለፈም ያነሰም ነገር እንዳይፈጽም ነበር ተልዕኮ የተሰጠው፤›› ያሉት ደብረ ጽዮን (ዶ/ር)፣ የክልሉን መንግሥት የሚያፈርስ ትዕዛዝ ጭምር ይዘው መጥተዋል በማለት ተደራዳሪ ቡድኑን ኮንነዋል።
‹‹የስምምነቱ ሙሉ ውሎች በፌዴራል መንግሥት የተቀረፁ ናቸው። የእኛን ተደራዳሪ ቡድን ‹በቀላሉ ትዕዛዞችን እየተቀበላችሁ እንጂ እየተደራደራችሁ አይደለም› ብለን ነግረናቸዋል፤›› በማለት አክለዋል።

እነ አቶ ጌታቸው በፌዴራል መንግሥት ግፊት የትግራይን ክልላዊ መንግሥት የሚያፈርስ፣ የትግራይ ሠራዊትን በአጭር የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ ትጥቅ የሚፈታበት፣ እንዲሁም በአማራ ኃይሎች የተያዙ የትግራይ ክፍሎችን ‹‹አወዛጋቢ ግዛቶች›› የሚል ስምምነት ፈርመው መጥተዋል ሲሉም አስረድተዋል።

ይሁን እንጂ አሁን የፕሪቶሪያ ስምምነት ራሱ መፈጸም አለመቻሉን ገልጸው፣ እሳቸውና ቡድናቸው ስምምነቱ ተፈጻሚ እንዲሆን ቁርጠኛ እንደሆኑ ደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ተናግረዋል። ሕወሓት በሰላም ስምምነቱ መሠረት የአማራ ኃይሎችና የኤርትራ ወታደሮች የትግራይ ተዋጊ ኃይል ትጥቅ ከመፍታቱ በፊት መውጣት እንዳለባቸው፣ ተፈናቃዮች የሚመለሱበትን ምቹ ሁኔታ መፍጠርና ምርጫ የሚደረግበትን ዓውድ ማመቻቸትን አሁንም እንደሚጠይቅ አስታውቀዋል።

የደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ቡድን የአማራ ኃይሎች እንዲወጡ በፌዴራል መንግሥት ላይ ጫና ማድረግ ባለመቻሉ የአቶ ጌታቸውን ጊዜያዊ አስተዳደር ተጠያቂ ቢያደርግም፣ ጊዜያዊ አስተዳደሩ በበኩሉ የፕሪቶሪያን ውል በመጣስና ድንበር ማስከበር ባለመቻሉ የፌዴራል መንግሥትን ሲወቅስ ይደመጣል።

የሕወሓት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የደብረ ጽዮን (ዶ/ር) ቡድን አጋር የሆኑት አብርሃም ተከስተ (ዶ/ር)፣ ‹‹ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ከፈለጉ በአንድ ጥሪ ጥያቄዎቹን መመለስ ይችሉ ነበር፤›› በማለት በአማራ ኃይሎች ተይዘዋል ስለተባሉት አካባቢዎች ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የካቲት 5 ቀን 2017 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ሕወሓትን በተመለከተ ስብሰባ ካደረገ በኋላ ጠቅላላ ጉባዔ ለማካሄድ የተሰጠውን የጊዜ ገደብ ባለመጠቀሙ፣ ለሦስት ወራት በምንም ዓይነት የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ እንዳይሳተፍ ዕገዳ ጥሎበታል፡፡ ሕወሓት የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም. የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት ማክበሩ ይታወሳል።
Via REPORTER
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


ከሞጅግ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የቀረበ

የተለያዩ የልጆች መጫወቻ ዕቃዎች አስመጪ ድርጅት

⬇️ለተለያዩ የመዝናኛ ፓርኮች:-

➡️ለልጆች መዝናኛ እና መጫዎቻ ቦታዎች

⬇️ለትምህርት ቤቶች
➡️ለሆቴሎች

⬇️ለመኖሪያ ቤቶች፣የሚገጠሙ በጥራት እና በብዙ አማራጮች አቅርበንልዎታል።

የሽያጭ ስልኮች👇
+251947555553
+251935509097


Update

32ቱ ወደ ሀገራቸው ተመልሠዋል‼

በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ማድረጉን መንግስት አስታወቀ።

ሕንድ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማይናማር በእገታ ሥር ቆይተው ወደ ታይላንድ ከተሻገሩ 133 ኢትዮጵያ መካከል
📌 32ቱ ዛሬ መጋቢት 1 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ አገራቸው ተመልሰዋል ሲል ገልጿል፤
📌ሌሎች 43 ኢትዮጵያውያን ደግሞ ዛሬ ምሽት ይገባሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ጠቁሟል።

ቀሪዎቹ በታይላንድ ማቆያ የሚገኙ 58 ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው ለመመለስ ኤምባሲው ጥረት እያደረገ ይገኛል ብሏል።

በተጨማሪም ጃፓን በሚገኘውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል በማይናማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ሌሎች ኢትዮጵያውያንን ወደ ታይላንድ በማሻገር ወደ አገራቸው ለመመለስ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃያሳያል።
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ📥
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 🔽
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


🛎💥💥💥💥አስደሳች ሰበር መረጃ 🔥🔥🔥
🥚🥚እንቁላል ፋብሪካ(እምቢልታ ) 🍳🍳

በከፍተኛ ፍጥነት እና ጥራት እየተገነባ  ለፒያሳ፣አድዋ ሙዝየም እና ለመርካቶ በቅርብ እርቀት ላይ የሚገኝ ዘመናዊ አፓርትመንት።

✅ከባለ1_3መኝታ አፓርትመንት
ለጥቂት ዕድለኞች ብቻ ከ10% ቅድመ ክፍያ ጀምሮ  እምቢልታ ሆቴል አጠገብ  ሽያጭ ጀምረናል። ታድያ ምን ይጠብቃሉ?!

ይደውሉልን: +25198 361 6161
                  +251982616161

Telegram | TiktokYouTube | Facebook | LinkedIn | Instagram | Website

            ሻምፕዮን ፕሮፐርቲስ
    ☀️  ስኬትዎን ከኛ ጋር ያክብሩ!! ☀️


ቅጣት‼

በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 የመፀዳጃ ቤት ፍሳሽ ከዋና መስመር ትቦ ጋር ያገናኙ ሁለት የንግድ ቤቶች 600 ሺህ ብር መቅጣቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን አስታውቋል።እርምጃው እንደሚቀጥል ተጠቁሟል።
https://youtu.be/0PM_hbjNNXo





Показано 19 последних публикаций.