በጣም አስደንጋጭ መረጃ አስቸኳይ መረጃ ‼️
ይድረስ ለጠቅላይ ቤተ ክህነት ይድረስ ለማህበረ ቅዱሳ ይድረስ ለሰንበት ትምህርት ቤት ማዳረጃ እና መምሪያ።
እስከመቼ ዝምታ ነገሩ ከእቅበት እምነት ሳይሆን በቤተክርስቲያናችን በሀገረ እና በዘር ላይ ያነጣጠረ ጭፍን ጥላቻ ሲሰበክ በአደባባይ እንዴት ዝም ይባላል?
አሁንም እንደዚህ አይነት ዘርን እና ሃይማኖትን ያነጣጠረ ጠብ እና አመጽ ቀስቃሽ አደገኛ የሆነ መልእክት እየተላለፈ አሁን ሁሉም የሚመለከት አካላት ይድረስልን ይህ በማሕበረሰባችን ያለውን ትስስር አደጋ ላይ የሚጥል ጸያፍ እና አስደንጋጭ የሆነ መልእክት ልትቃወሙት ይገባል። በሃይማኖት ሰበብ የጥላቻን እና የህዝብን ሉዐላዊነት አደጋ ላይ የሚጋርጥ መልእክት የምታዮት ሰዎች በሙሉ ይህ የቤተ ክርስቲያን ጉዳይ በሀገራችነእ ሉዓላዊነት ለዘመናት ተከባብረው ዜጎች የሚኖሩባት ሀገረን አደጋ ላይ የሚጥ አፀያፊ ጽንፈኛ አስተሳሰብነእ ሁሉም የሃይማኖት አባቶች ሁሉም የእምነት ተቋማት እና የህግና የመንግስት አካላት ልታወግዙ እና ልታስቆሙ ይገባል ።
ስለዚህ ይህንን መልእክት የምታዩት ቢያንስ ለ20 ሰው ሼር በማረግ ለመንግስት እና የህግ አካላት ተጨማሪም ሀይማኖቶች ጉባኤ እንድታደርሱልን ስንል እንጠይቃለን !!!
እፎይ እና ጰልድዮስ እውነት አላቸው።
ትክለኛ የቴሌግራም ቻናላቸው ነው ተቀላቀል አንተ ባለማህተብ ክርስቲያን የሆንክ
👇👇👇👇
@Efoyewnetalew@Efoyewnetalew#ኦርቶዶክሳዊ_ዝማሬ