Ustaz Kedir Ahmed Al—Kemisse (Abu Juweyriya) dan repost
ዛሬ ላይ ለወደደንም ሆነ ለምንወደው አካል ለምናወራቸው ወሬዎች ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል ምክንያቱም ፀብ ሊከሰት ይችላል እና::
መቼም በዘመናችን ፀብ ሲክሰት የተወራ ቀርቶ ያልተወራ ነገር ይባላል እና::ለማንኛውም መጠንቀቁ አይከፋም ለማለት ያክል ነው!!
https://t.me/UstazKedirAhmed
መቼም በዘመናችን ፀብ ሲክሰት የተወራ ቀርቶ ያልተወራ ነገር ይባላል እና::ለማንኛውም መጠንቀቁ አይከፋም ለማለት ያክል ነው!!
https://t.me/UstazKedirAhmed