𝗣𝗛𝗔𝗥𝗠𝗔 𝗜𝗡𝗙𝗢 𝗣𝗥𝗢


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский
Категория: Медицина


Promote on PHARMA INFO!!!!! ምርትና አገልግሎትዎን ለማስተዋወቅ የሚከተሉትን መገናኛዎች ይጠቀሙ!!!
👉Telephone- +251911919998
👉Telegram- @Endalepharma
👉Email- endale47@hotmail.com
👉Telegram group: https://t.me/ETHIOPHARMAINFO
👉Telegram Channel: @PHARMA39INFO

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Категория
Медицина
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: 𝐏𝐇𝐀𝐑𝐌𝐀 𝐈𝐍𝐅𝐎™ የፋርማ መረጃ™
የጨረታ ማስታወቂያ

ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል ለማእከሉ የህክምና አግልግሎት የሚውሉ መድህኒቶች ፤ ሜዲካል ሰፕላይስ ፤የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፤ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፍልጋል።

ዝርዝር የጨረታ መስፈርቶች በሚዝጋጅው የጨረታ መስፈርቶች በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ይገለፃሉ።

1. ተጫራቾች ከኢትዮጲያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን የሚያቀርቡ መሆኑን የሚገልፅ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፤የንግድ ምዝግባ ምስክር ወርቅት፤የግብር ፈቅድ መለያ ቁጥር፤ እና የዘመኑን ግብር በአግባቡ የክፈሉ መሆናቸውንና ከጨረታው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሰንዶች አያይዘው ı ዋና እና 1 ቅጂ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንስ እና አስተዳድር ቢሮ 2 ፎቅ በጨረታ ሳጥን ውስጥ ከዛሬ ጥር 27/2017 ጀምሮ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው የሚዘጋው ሰኞ የካቲት 03/2017 ከቀኑ 5፡00 ሰአት ይሆናል።
➢ ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል 24 ሲድራ ሆቴል ፊት ለፊት
50 ሜትር ገባ ብሎ

➢ ስልክ ቁጥር 0900874441 or 0911305733


Репост из: 𝐏𝐇𝐀𝐑𝐌𝐀 𝐈𝐍𝐅𝐎™ የፋርማ መረጃ™
የጨረታ ማስታወቂያ

ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል ለማእከሉ የህክምና አግልግሎት የሚውሉ መድህኒቶች ፤ ሜዲካል ሰፕላይስ ፤የላብራቶሪ ሪኤጀንቶች፤ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፍልጋል።

ዝርዝር የጨረታ መስፈርቶች በሚዝጋጅው የጨረታ መስፈርቶች በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ ይገለፃሉ።

1. ተጫራቾች ከኢትዮጲያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ለህክምና አገልግሎት የሚውሉ እቃዎችን የሚያቀርቡ መሆኑን የሚገልፅ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፤የታደሰ የንግድ ፈቃድ ፤የንግድ ምዝግባ ምስክር ወርቅት፤የግብር ፈቅድ መለያ ቁጥር፤ እና የዘመኑን ግብር በአግባቡ የክፈሉ መሆናቸውንና ከጨረታው ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ሰንዶች አያይዘው ı ዋና እና 1 ቅጂ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንስ እና አስተዳድር ቢሮ 2 ፎቅ በጨረታ ሳጥን ውስጥ ከዛሬ ጥር 27/2017 ጀምሮ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው የሚዘጋው ሰኞ የካቲት 03/2017 ከቀኑ 5፡00 ሰአት ይሆናል።
➢ ሂል ቬንቸር የውስጥ ደዌና ቀዶ ህክምና ስፔሻሊቲ ማእከል 24 ሲድራ ሆቴል ፊት ለፊት
50 ሜትር ገባ ብሎ

➢ ስልክ ቁጥር 0900874441 or 0911305733


Репост из: TIKVAH-ETHIOPIA
#እንድታውቁት #አዲስአበባ

ከነገ ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶች ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ ይሆናሉ።

የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ፤ በአዲስ አበባ ከተማ በ2ኛው ዙር ከሚለሙት የኮሪደር መስመሮች መካከል የሲሚት- ጎሮ መንገድ አንደኛው መሆኑ አስታውሷል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የሲ ኤም ሲ- ፔፕሲ - ጎሮ - መንገድ  ልዩ ቦታው ሳፋሪ መብራት አካባቢ ብሪቲሽ ትምህርት ቤት አጠገብ የመንገድ ቆረጣ እንደሚከናወን ገልጿል።

ከነገ ጥር 20/2017 ዓ.ም ጀምሮ ከፊጋ - ወደ ሳፋሪ እንዲሁም ከሳፋሪ -ወደ ፊጋ የሁለቱም አቅጠጫ መንገዶቹ ላልተወሰኑ ቀናት ዝግ እንደሚሆኑ አሳውቋል።

አሽከርከሪዎች ይህንኑ አውቀው አማራጭ መንገዶችን  እንዲጠቀሙ ጥሪ አስተላልፏል።

@tikvahethiopia


Репост из: FBC (Fana Broadcasting Corporate)
17 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው መድሃኒቶች ተሰራጩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 17 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው መድሃኒቶች መሰራጨታቸውን የኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ አገልግሎት አስታውቋል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር አብዱልቃድር ገልገሎ እንዳሉት÷የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውና የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሀገር ውስጥ የመድሃኒት አምራቾችን አቅም ማጠናከር አስችሏል። በዚህም ከዚህ ቀደም በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከውጭ ይገቡ የነበሩ የጓንትና ስሪንጅ ምርቶች…

https://www.fanabc.com/archives/280614


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230


Репост из: Alain Amharic
ቡና መጠጣት ከሚስገኛቸው የጤና ጠቀሜታዎች በጥቂቱ?

ቡና ሰዎችን ከማነቃቃት ባለፈ በተገቢው መጠን እና ልክ ከተወሰደ በተለይ ከልብ እና ከመተንፈሻ አካላት ጋር የተያዙ በሽታዎችን ለመከላከል እንደሚረዳ ጥናት አመላክቷል፡፡

በቻይናው ሺዡ ዩኒቨርስቲ የ ጥናት በቀን ሶስት ስኒ ቡና መጠጣት ኢ-መደበኛ የልብ ምትን ማስተካከል እንዲሁም የልብ እና የታይፕ 2 የስኳር በሽታዎችን እንደሚከላከል አመላክቷል፡፡

በቀን ሶስት ሲኒ የሚጠጡ ወይም ከ200-300 ሚሊግራም ካፊን በሚጠቀሙ ሰዎች ዘንድ በበሽታ የመያዝ እድላቸው 48.1 በመቶ ዝቅ ያለ ነው፡፡

ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4db5Qaj


Репост из: Health info & vaccancy news (HIVN)
ኖሮቫይረስ ተከሰተ

የፈረንጆቹ 2025 ከገባ ወዲህ፣ ኖሮቫይረስ፣ ወይንም 'ስቶማክ ፍሉ' በመባል የሚታወቀው፣ በመላው ዩናይትድ ስቴትስ እየተስፋፋ መሆኑን ሲዲሲ አስታውቋል። እንደ ሲዲሲ መግለጫ ትውከት እና ተቅማጥ የሚያስከትለው ይህ ተላላፊ ቫይረስ በብዙ ሰዎች ላይ በመከሰት በዚህ አመት ሪከርድ ይዟል።

የኖሮቫረስ ምልክቶች ማስታወክ፣ ተቅማጥ፣ የሆድ ቁርጠት፣ ማቅለሽለሽ የሚያስከትል ሲሆን አንዳንዴም ዝቅተኛ ደረጃ ትኩሳት ወይም ብርድ ብርድ ማለት፣ ራስ ምታት እና የጡንቻ ህመምን ሊያካትት እንደሚችል የህክምና ባለሙያዎች ይናገራሉ:: ለቫይረሱ ከተጋለጡ ደግሞ ምልክቶቹ በሰውነት ላይ ከ 12 እስከ 48 ሰዓታት ሊታዩ ይችላሉ::

መከላከያው እጅን መታጠብ፣ የምግብ ንፅህናን መጠበቅ ፣ የምግብ ማዘጋጃና ሰዎች በጋራ ሊጠቀሙባቸው የሚችሉ አካባቢዎችን በበረኪና ነክ ነገሮች ማፅዳትና በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች ራስን ማራቅ መሆኑን ሲዲሲ ይመክራል::

ጥንቃቄ አይለየን!


Репост из: Voa Amharic
ፀደቀ‼️

በኢትዮጵያ የወንድ የዘር ፈሳሽ ልገሳ፣  የሰውነት አካል መለገስ እና በህክምና የታገዘ ሞት እንዲጀመር የሚፈቅደው ህግ ጸደቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና አገልግሎት እና አስተዳድር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።

አዋጁ ከዚህ በፊት በኢትዮጵያ ተጀምረው የማያውቁ እና አዳዲስ አገልግሎቶችን መስጠት የሚያስችሉ የጤና አገልግሎቶች እንዲጀመሩ የሚያደርግ ነው።

ለአብነትም መዳን በማይችል እና በስቃይ ውስጥ ያሉ ታማሚዎች በሀኪሞች እርዳታ እንዲሞቱ የሚፈቅደው፣ የሰውነት አካልን ያለ ክፍያ መለገስ፣ የወንድ የዘር ፍሬ እንዲለገስ እና ሌሎችም አዳዲስ የህክምና አገልግሎቶችን ይፈቅዳል።

ምክር ቤቱ ላለፉት ወራት የተለያዩ ውይይቶችን ሲያደርግ ቆይቷል።

https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230


🚀📚 CPD TRAINING- ለሁሉም የጤና ባለሙያዎች 📚🚀
👍 WITH VARIETY OF HEALTHCARE COURSES!!!
💼 በስራ ጫና ምክንያት ስልጠና ያልወሰዳችሁ፣
🎓 የሙያ ፍቃዳችሁን ላላሳደሳችሁ
📖 በልዩ ቅናሽ ዋጋ እና በተመቾት ጊዜ ስልጠናውን የሚወስዱበት

📞 ያግኙን +251947008230

Показано 11 последних публикаций.