አሁን በኦርቶዶክስና አማራ ላይ የሚካሂደው ዘር የማጥፋት ፕሮጄክት አሁን ያለበት ደረጃ የደረስው በርዥም ዘመን የውስጥ ሤራና የክፉዎችና የተወሳሰበ ድርጊትና ፕሮፓጋንዳ ነው። መልካም ሰብእና ያላቸው ብዙሃን በዝምታ በመዋጣቸው ቤተ ክህነቱ ሳይቀር በክርስቶስ ስም ተሰይመው ለሆዳቸውና ለጎጣቸው ባርያ የሆኑ የበላይነት አገኙ።
አሁን ጊዜው መልካሞችና እውነተኞች፣ ከጥላቻና ከቅጥፈት ነጻ የሆኑ በዙኃን ሰዎች ተነስተው የሚሠሩብት ዘመን ነው!!
ከቂት ደቂቃዎቸ ብኋላ ረምብል ላይ ቪዲዮ በዚህ ሊንክ ተመልከቱ። ኦሮምኛና ትግርኛ የምትችሉ ትርጉም ሥሩና ለደነዘዘው፣ በዓላትና ጫጫታ ለተጠመዱት ንቃት ፍጠሩላቸውና ወደ ተግባራዊ ተጋድሎ እንዲጀመሩ እርዷቸው።
https://rumble.com/v6i85qd-393410821.html